SlidePub
Home
Categories
Login
Register
Home
General
2015 nine month power point so, we fi final.pptx
2015 nine month power point so, we fi final.pptx
AsmeromMosineh
5 views
103 slides
Sep 20, 2025
Slide
1
of 103
Previous
Next
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
48
49
50
51
52
53
54
55
56
57
58
59
60
61
62
63
64
65
66
67
68
69
70
71
72
73
74
75
76
77
78
79
80
81
82
83
84
85
86
87
88
89
90
91
92
93
94
95
96
97
98
99
100
101
102
103
About This Presentation
good jo
Size:
656.59 KB
Language:
none
Added:
Sep 20, 2025
Slides:
103 pages
Slide Content
Slide 1
የዘጠኝ ወር የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ሚያዝያ 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ
Slide 2
መግቢያ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሶስቱ የመንግስት አካላት አንዱ እና በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገመንግስት አንቀፅ 78 እና በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፀደቀው በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት የተቋቋመ ህግን የመተርጎም እና የዳኝነት አገልግሎት የመስጠት ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ነው ፡፡ ከፌደራል ፍርድ ቤቶች አንዱ የሆነው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፀደቀው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በአዲስ አበባ በአስሩም ክፍለ ከተማ በተደራጁ ምድብ ችሎቶች እና የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት እንዲሁም በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የሚገኘውን ምድብ ችሎት ጨምሮ በ 12 ምድብ ችሎቶች በ 183 ዳኞች እና 77 ረዳት ዳኞችና 1691 ሠራተኞች በ 8 ዳይሬክቶሬቶችና በ4 ስራ ክፍሎች ተደራጅቶ አገልግሎት የሚሰጥ የዳኝነት ተቋም ነው ፡፡ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በህገ መንግስቱ በተሰጠው ተልዕኮ መሰረት የዳኝነት ዘርፍ የትኩረት አቅጣጫዎችን በመከተል የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ውጤታማ፣ቀልጣፋና ተደራሽ የሆነ የፍትህ አገልግሎት ለመስጠት እንዲሁም ግልፅነትና ተጠያቂነትን ያረጋገጠ የዳኝነት ሥርዓት ለማጠናከር የሚረዱ አሰራሮችን በመጠቀም በ2015 ዓ/ም በጀት ዘጠኝ ወር የተቀመጡ የትኩረት አቅጣጫዎችን በመከተል በርካታ የዳኝነትና የአስተዳደራዊ ስራዎችን አከናውኗል ፡፡
Slide 3
Con………………………. የበጀት ዓመቱ ቁልፍ የሪፎርም ተግባራት ውስጥ አንደኛው የዳኝነት ቅልጥፍናና ጥራት ማረጋገጥ ሲሆን የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ውጤታማ ለማድረግ በ2014 ዓ.ም የተጀመረውንና አስገዳጅነት እንዲኖረው የወጣውን የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያና ማኑዋል መተግበር የመጀመሪያው ሲሆን ይህም በዕቅዱ በግብ 3 እና 4 እንዲካተት ተደርጓል ፡፡ ሁለተኛው የሪፎርም ተግባር የዳኝነት ጉዳዮች በመደበኛው ስርዓት ከሚሄዱ በተለይም የፍትሐብሔር ጉዳዮችን በፍርድ ቤት መር አስማሚነት እንዲቋጩ ማድረግ ሲሆን ይህም የፍርድ ቤቱን እና የተከራካሪዎችን ጊዜ ፣ ወጪ እና ውጤታማነት ከማረጋገጥ አኳያ የተሻለ አማራጭ እና የጉዳዮችን ክምችት ለማቃለል ጠቃሚ በመሆኑ በፌደራል ፍርድ ቤቶች ከተጀመሩ የሪፎርም ተግባራት አንዱና በ2014 ዓ.ም የተጀመረና የዚህም ዓመት ቁልፍ የሪፎርም ተግባር የሆነውን የፍርድ ቤት መር አስማሚነት መተግበር ሲሆን ይህንንም ወጥነት ባለውና አስገዳጅ በሆነ መልኩ እንዲተገበር በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወጣውን የፍርድ ቤት መር አስማሚነት መመሪያ መተግበር በግብ 3 እንዲካተት ተደርጓል ፡፡ ሌላኛው የ2015 በጀት ዓመት ዋነኛ ቁልፍ የሪፎርም ተግባር የዳኝነት ተጠያቂነት ማረጋገጥ ሲሆን በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ2014 ዓ.ም በሙስና መከላከል ስትራቴጂ በተሰጠው ስልጠና መሰረት የግንዛቤ ስራን ማጠናከር ፣ የፍርድ ምርመራና የኢንስፔክሽን ክፍልን አደረጃጀት ማጠናከር ፣ የስነምግባርና የዲሲፕሊን አቤቱታዎችን መከታተልና ተገቢው እርምት እርምጃ መውሰድና ለሚመለከተው የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ፣ ለዲሲፕሊን ኮሚቴ እና ለፖሊስ አካል መላክ ሲሆን ይህን የሪፎርም ተግባር በ2015 ዓ.ም የበጀት ዓመቱ የዕቅድ አካል በማድረግና ተጨማሪ ዝርዝር ተግባራትን በማካተት በዕቅዱ በግብ 2 እንዲካተት ተደርጓል ፡፡ ከተጠያቂነት ጋር በተያያዘ ግልፅ አሰራርን ማስፈን ፣ የግልፅ ችሎት አጠቃቀም ማጎልበት ፣ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ፣ በቂ ግልፅ ችሎት ባለበት በቢሮ የሚያስችሉ ዳኞች የተጠያቂነት ስርዓት ማስፈን ዋነኛው ትኩረት ሲሆን ይህንንም የዕቅዱ አካል በማድረግ በእቅዱ በስትራቴጂ ግብ 2 እና ግልፅ አሠራርን ለማስፈን የአንድ መስኮት አገልግሎት እና የዳኝነት አካላዊና አገልግሎት ተደራሽነት ከማረጋገጥ አኳያም የሚተገበር በመሆኑ በዕቅዱ በግብ 6 ጭምር እንዲካተት ተደርጓል ፡፡
Slide 4
Con……………………………………….. ይህ ሪፖርት የ2015 በጀት ዓመት (ከሐምሌ1/2014 ዓ/ም እስከ መጋቢት 30/2015 ዓ/ም) ድረስ ያለው የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ማለትም በሓምሌ ወር መደበኛ የዳኛነት ጊዜ፤ነሃሴ እና መስከረም በአዋጅ 1234/13 መሠረት የዳኞች የእረፍት ጊዜ እንደሆነ ቢደነገግም በነሀሴ ወር 2014ዓ/ም በፈቃደኝነት በዳኞች የተከናወኑ መደበኛ የዳኘነት ሰራዎች እና በመሰከረም የእረፍት ወር የተከናወኑ አስቸኳይ የተረኛ ችሎት የዳኝነት ሰራዎች ሪፖርት ያካተተ የዕቅድ አፈጻጸምን የሚያሳይ ሲሆን ለበጀት ዓመቱ የተያዙ ስድስት ቁልፍ የውጤት መስኮች ፤ በፍ / ቤቱ የዳኝነት ነፃነት ፣ ገለልተኛነት ፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት ፤ የዳኝነት ቅልጥፍና እና ጥራት ፤ የዳኝነት ተደራሽነት፤ስትራቴጂያዊ አጋርነትና ውጤታማ ኮሙኒኬሽን ፤ ተቋማዊ ለውጥና ብቃት ፤ የላቀ የኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም በማጠናከር ፤ በዕቅድ ከተያዙ ስትራቴጂያዊ ግቦችና ዝርዝር ተግባራት አንፃር የተከናወኑ ተግባራትን የሚያሳይ የበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወር ሪፖርት ተዘጋጅቶ ቀርቧል ፡፡
Slide 5
ቁልፍ የውጤት መስክ 1፦ የዳኝነት ነፃነት ፣ ገለልተኛነት ፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት ስትራቴጂያዊ ግብ 1፡- የዳኝነት ነጻነት እና ገለልተኝነት አተገባበርን ማሻሻል የዳኝነት ነፃነት የሚሸረሽሩ ህጎች እና አሰራሮች እንዲሻሻሉ ማድረግ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዲስ ተሿሚ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም ከፌ /መ/ደ/ ፍርድ ቤት አመራሮች ጋር በፍርድ ቤቱ በውስንነት የሚስተዋሉ የዳኝነት ገለልተኝነት ፤ ተጠያቂነት፤አገልግሎት አሰጣጥ ፤ ግልጽነት ፤ በፍትሃዊ ዳኝነት አካሄድ ችሎት መምራት ላይ ዳኞች ህግና አሰራሮች በማክበር እንዲተገብሩከሁሉም ዳኞች ውይይት ተደርጓል ፡፡ ለፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በጉባኤ ለተሾሙ ሬጀሰተራሮች እና ረዳት ዳኞች ስለተቋሙ የማሳወቅ : ሙስና መከላከል ፡ በዳኝነት ነ ጻነት ና ተጠያቂነት መርሆች እንዲሁም በጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ እና በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ላይ የስራ ገለጻ የሰልጠና የመስጠት ስራዎች ተሰርተዋል ለሙስና አጋላጭ አሰራሮችና የዳኞች ሚና የመከላከል ስትራቴጂዎች ላይ ከሁሉም ዳኞች ጋር በመወያየት ጥብቅ ክትትል በማድረግ ተጠያቂነት የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በተሻሻለው የዳኞች ስነ ምግባር ደንብ ላይ ለሁሉም ዳኞች ስልጠና ተሰጥቷል እንዲወያዩም ተደርጓል ፡፡ በዘጠኝ ወራት የስነ ምግባር ችግር ያለባቸውና በጉባኤ ክስ ከቀረበባቸው 2 የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ዳኛ እና አንድ ሬጅስትራር ተሰናብተዋል ፣ አንድ ዳኛ በአምስት ወር ደመዎዝ እንዲቀጡ በጉባኤ ተወስኗል ፡፡ አንድ ዳኛ በ5 ወር ደመወዝ ተቀጥተው የስንብት የስራ መልቀቂያ እንዲሰጣቸው ተወስኗል ፡፡- አንድ እረዳት ዳኛ ላይ ክስ ለጉባኤው ተልኮ እንዲታገድ ተወስኗል ፡፡( በተጨማሪም የሌሎች ዳኞችና ረዳት ዳኞች ተመሳሳይ የክስ ሂደት በጉባኤ በመካሄድላይ ይገኛል ፡፡
Slide 6
Con………………………………. የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ ግዥዎችን ለመፈጸም እና ተግባራዊ ለማድረግ የምንጠቀምባቸው ኮምፒውተሮች ረጅም ጊዜ ያገለገሉ እና ሰራውን በአግባቡ በፍጥነት አለማሰራቱን በመረጋገጡ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ጋር በመሆኑ ችግሮቹን እና መፍትሔዎቹን በመለየት ለበላይ ኃላፊዎች እንዲያውቁጥ በተደረገው መሰረት የግዥ ባለስልጣኑን በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ መግዛት እንዲንችል ባስፈቀድነው መሰረት የ8 ኮምፒውተሮች ፣ 10 ካሜራዎች የግዥ ዘዴ ተሰብስቦ ከተወዳደረ በኋላ ለአሸናፊው ድርጅት አዋርድ በመስጠት እቃዎቹ ገቢ እንዲደረጉ ተደርገው በስራ ላይ ይገኛሉ ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ፕሬዝዳንት በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በአባልነት እንዲሁም በጉባኤ በተደራጀው የዲሲፒሊን ኮሚቴ በሰብሳቢነት በዳኞች ላይ የቀረቡ 78 አቤቱታዎች በማጣራት ተጨባጭ ክስ የቀረበባቸውን በማጣራት ለጉባኤው የማቅረብ መልስ እንዲሰጡ በጉባኤ የተደረጉ ዳኞችን መልሳቸውን የማዳመጥና ለጉባኤ ለውሳኔ የማቅረብ ስራ በዘጠኝ ወራት ልዩ ትኩረት በመስጠት ተሰርቷል ፡፡ ኮሚቴው ቀሪ ጉዳዮችንም በሳምንት ሁለት እና ከዛ በላይ ቀናት በመገናኘት በማጥራት ላይ ይገኛል ፡፡ ከዚህም ተጨማሪ ክስ የቀረበባቸው ዳኞች ፡ ረዳት ዳኞች ወደ ጉባኤ ተልኳል ፡፡ በዘጠኝ ወራት በዳኞች ረዳት ዳኞች ሬጅሰተራሮች እና ሰራተኞች የሰራ አፈጻጸም ለዳኝነትና ነጻነትና ተጠያቂነት መርሆዎች አንጻር የመገምገም እና የመመዘን ተግባር ተከናወኗል ፡፡ የዳኞች ስታንዳርድ ተግባራዊ ተደርጓል እንዲሁም ችሎት የሚጀምሩበትን ሰዓት የመመዝገብ ስራ እየተሰራ ይገኛል ፡፡ በፍርድቤቱ ተጠያቂነት ሰትራቴጂ ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ በዳኝነት ነፃነትና ተጠያቂነት ሚዛናዊነት ለተቋሙና ለህብረተሰቡ ያለው ጠቀሜታ ላይ ለሁሉም ዳኞች ፤ ጉባዔ ተሿሚዎችና ሠራተኞች የማሰገንዝበ ተግባር ተከናውኗል የዳኝነት ነፃነትና ግንዛቤ እና አተገባበር ላይ እንቅፋት የሆኑ ችግሮችን መፍትሄ እንዲያገኙ በየችሎቱ በየስራ ክፍሉ የሚሰጠው የዳኝነት ስራ አገልግሎት ከማንኛውም ዓይነት የውስጥም ሆነ የውጭ ተጽዕኖ ነፃ ሆኖ እንዲተገበር ተደርጓል ፡፡
Slide 7
Con………………………………….. ስለ ፍርድቤቱ ተቋማዊና የዳኞች ነፃነት ፣ በገለልተኝነት ስለመስራት ፣ የዳኝነት ነጻነት ጠቀሜታዉ ለህብረተሰቡ መሆኑን የማሳወቅ ግንዛቤ የማስጨበጥ አተገባበሩንም በጥብቅ የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡ በዳኝነት ነፃነትና ገለልተኝነት ላይ የሚቀርቡ አስተያየቶችን ለመቀበል በየምድብ ችሎቱ አስተያየት መስጫ በግልፅ በማስቀመጥና የባለጉዳይ አስተያየት የመቀበል ፣ በየወሩ በመልካም እንዲሁም በውስንነት የተሰጡ አስተያየቶችን እንዲሰበሰብና ለአመራሩ እንዲላክ የማድረግ ተግባር የተከናወነ ሲሆን ፈጣን ማስተካከያዎችን የማድረግና የባለጉዳይ ቅሬታ እንዲቀንስ ተደርጓል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ ዳኞች የፍርድ ቤቱን ብሎም የምድብ ችሎቱን አጠቃላይ አፈፃፀም ግምገማ የተደረገ ሲሆን ዳኞች በነፃነት ውሳኔዎችን መስጠታቸው ከየትኛውም አካል ጣልቃ ገብነት ነፃ ሆነው እንዲሰሩ ስለመደረጉ የመገምገም ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የሚወጡ ህጎች ረቂቅ የወ /ስ/ስ/ ህግ፤የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ የፍርድ ቤቱን ነጻነት የጠበቀ እንዲሆንየማስገንዘብ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች በእይታም ሆነ በተግባር ገለልተኝነትን መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሰጡ መሆኑን ለማረጋገጥ በተደረገው ክትትል የአገልግሎት አሰጣጥ ቅድመ-ሁኔታዎች ባለጉዳዮች ቀድመው እንዲያውቁዋቸው የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ ያሉ የአገልግሎት አሰጣጦች የዳኝነትን ነፃነት የሚያስጠብቁ እና ተገቢ ካልሆኑ ግንኙነቶች የራቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የክትትል እና ድጋፍ ስራዎች ተሰርተዋል ፡፡
Slide 8
የዳኝነት ነፃነትና ግንዛቤ እና አተገባበር ላይ እንቅፋት የሆኑ ችግሮችን መፍትሄ እንዲያገኙ ማድረግ የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ የዳኝነት ነፃነት ጥያቄ ውስጥ ከሚያስገቡ ተግባራት ሰራተኞች ከባለጉዳዮች ጋር ተገቢ ያልሆኑ ግንኙነት በመፍጠር ተገቢ ያልሆነ የትውውቅ ስራዎች ተገቢ ያልሆነ ጥቅምን መሰረት ያደረገ አገልግሎት ላይ እንዳይሳተፉ ተገቢውን ክትትል ተደርጓል ፤ በምድብ ችሎቶች ሰራተኞች እና ተጠሪ ዳኛ መካከል የጋራ የውይይት መድረኮች በማመቻቸት የዳኝነት ነፃነትና ግንዛቤ እና አተገባበር ላይ እንቅፋት የሆኑ ችግሮችን በመለየት ውይይቶችን በማድረግ በተለዩ የመፍትሄ ሃሳቦች መነሻነት መፍትሄ እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል ፡፡ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍታብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ መሰረት በፍርድ ቤቶች የግልጽ ችሎት መርህ በአግባቡ እንዲተገበር ክትትል ተደርጓል ፡፡ የግልጽ ችሎት መርህ አተገባበርን ለመከታተል የሚያስችል የክትትል ስርዓት ተዘርግቷል ፡፡ እያንዳንዱ በፍርድ ቤት የሚታዩ ጉዳዮች እልባት ለማግኘት የወሰደባቸውን ጊዜ በመመሪያው ላይ ጉዳዮች ከተቀመጠላቸው የመቋጫ ጊዜ አንጻር ምን ያህል ስኬታማ እንደሆነ መከታተል የሚያስችል የክትትልና የሪፖርት አቀራረብ ስርዓት ተዘርግቶ በትግበራ ላይ ይገኛል ፡፡ በጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያና ማኑዋል ላይ ስለ ግልጽነት የተቀመጡ ድንጋጌዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ከሁሉም ምድብ ችሎት የአስተዳደር ሰራተኞች ጋር ውይይት ተደርጓል ፡፡
Slide 9
የበጀት አመዳደብ እና አስተዳደር ነፃነት እንዲኖር ማድረግ በፀደቀው የፍርድ ቤቶች አዋጅ 1234/2013 የተጠቃለለ በጀት በየሩብ አመት እንዲለቀቅ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ሁለቱን ፕሮግራሞች መሰረት አድርጎ በመደበኛ እና ለክርክሮች ውሳኔ መስጠት ለዓመቱ የተመደበውን በጀት መጠቀም የሚያስችል የበጀት ክፍፍል ለገንዘብ ሚኒስቴር በኢፍሚስ ሲስተም በማዘጋጀት የመላክ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ለአመቱ የፀደቀውን በጀት ከገንዘብ ሚኒስቴር ፀድቆ ከመጣ በኋላ በኢፍሚስ ሲስተም ለአስራ ሁለት ወራት / ለየወሩ / በመከለስ ተዘጋጁቷል ፡፡ የዘጠኝ ወር የበጀት ዘገባ በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት በየወሩ የተጠቀምነውን እና ቀሪ በጀቱን እንዲያውቁት የማድረግ ስራ ፤ ወርሃዊ ዜሮ ሚዛን በማዘጋጀት ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመናበብ ትክክለኛነቱን በማረጋገጥኘ ሪፖርቱን የመላክ ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 10
የ2015 በጀት አጠቃቀም በፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ከሐምሌ1/2014 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ/ም የበጀት አፈፃፀም 1.የመደበኛ በጀት አጠቃቀምን በተመለከተ ለስራ አመራር ፡-(146/01/01) 1.1.ሰብአዊ ለሆኑ አገልግሎቶች በ 2015 የበጀት ዓመት ለሰብአዊ አገልግሎቶች የተፈቀደ እና የተስተካከለ በጀት ብር ……………………70 ,21 9 , 620.00 ከመጋቢት 1/2015 እስከ መጋቢት 30/2015 ዓ / ም የተጠቀምነው ብር --------------4,552,767.56 ከሐምሌ 1/2014 እስከ የካቲት 30/2015 ዓ . ም የተጠቀምንበትብር ………….44,282,866.68 ከወጪቀሪ ብር …………………………………………24,792,835.98 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ / ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 63.10.5% ተጠቅመናል ፡፡
Slide 11
1.2.ስራማስኬጃ በ 2015 በጀት ዓመት ስራ ማስኬጃ የተፈቀደና የተስተካከለ ……. 35,299,177.00 ከከመጋቢት 1/2015 እስከ ጥር 30/2015 ዓ / ም የተጠቀምነው ብር -------2,245,376.37 ከሐምሌ 1/2014 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ . ም የተጠቀምንበትብር …17,730,488.72 ግዴታ -------------9,403,324.00 ከወጪቀሪ ብር ………8,165,364.49 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ ጥር 30/2015 ዓ / ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 76.9% ተጠቅመናል ፡፡ 1.3 . ለቋሚ ንብረቶች ግዥ ለቋሚ ንበረቶች ግዥ በ 2015 የተፈቀደ እና የተስተካከለ በጀት ብር … 4,550,000 ከጥር 1/2015 እስከ የካቲት 30/2015 ዓ / ም የተጠቀምነው ብር ---1192550.00 ከሐምሌ 1/2014- የካቲት 30/2015 ዓ . ም የተጠቀምንበትብር …1408,194.00 ግዴታ ----691806.00 ከወጪቀሪ ብር …2,450,000.00 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 46.7 ተጠቅመናል ፡፡
Slide 12
1. 4 . የዳኝነት ክፍያዎች፤ለግለሰቦች እርዳታ እና ሽልማት ፡ - ለዳኝነት ተመላሽ፤ለግለሰቦች እርዳታ እና ሽልማት በ 2015 የተፈቀደ በጀት ብር ------1,023,270.00 ከመጋቡት 1/2015 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ / ም የተጠቀምነው ብር ------00 ከሐምሌ 1/2014- የካቲት 30/2015 ዓ . ም የተጠቀምንበትብር …978,010.74 ከወጪቀሪ ብር …45,259.26 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 95.6% ተጠቅመናል ፡፡ 2 . የመደበኛ በጀት አጠቃቀምን በተመለከተ ለክርክሮች ውሳኔ መስጠት ፡ - (146/01/02) 2.1 .ሰብአዊ ለሆኑ አገልግሎቶች በ2015 የበጀት ዓመት ለሰብአዊ አገልግሎቶች የተፈቀደ እና የተስተካከለ በጀት ብር ……………128,235,410.00 ከመገቢት1/2015 እስከ የመጋቢት30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር ---9,238,378.58 ከሐምሌ 1/2014- የመጋቢት30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …96,943,961.74 ግዴታ ---------9,000 ከወጪቀሪ ብር …31,282,448.26 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 76% ተጠቅመናል ፡፡
Slide 13
2.2. ስራማስኬጃ በ2015 በጀት ዓመት ስራ ማስኬጃ የተፈቀደና የተስተካከለ ---72,154,046 ከመጋቢት 1/2015 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር --3,778,953.69 ከሐምሌ1/2014-የመጋቢት30/2015ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …49,035,7665.85 ግዴታ --4,542,367.00 ፈሰስ ---1,116,036.00 ከወጪቀሪ ብር 17,459,876.55 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ ጥር 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 76% ተጠቅመናል ፡፡ 2.3. ለቋሚ ንብረቶች ግዥ ለቋሚ ንበረቶች ግዥ ለ2015 የተፈቀደ በጀት ብር …3,450,000 ከመጋቢት 1/2015 እስከ መጋቢት 30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር - --450,000.00 ከሐምሌ 1/2014- የመጋቢት 30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …2,446,197.94 ግዴታ - --367,331.00 ከወጪቀሪ ብር …636,470.86 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 82% ተጠቅመናል ፡፡
Slide 14
2.4 . የዳኝነት ክፍያዎች፤ለግለሰቦች እርዳታ እና ሽልማት ለዳኝነት ተመላሽ፤ለግለሰቦች እርዳታ እና ሽልማት በ2015 የተፈቀደ በጀት ብር --5,129,142 ከመጋቢት 1/2015 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር - -132,448.53 ከሐምሌ 1/2014- የመጋቢት 30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …5,067,787.35 ግዴታ - --33,000 ከወጪቀሪ ብር …61,354.65 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 99% ተጠቅመናል ፡፡ የመደበኛ በጀት አጠቃቀምን በተመለከተ ለክርክሮች ውሳኔ መስጠት እና ለስራ አመራር ፡- (146/01/01 እና146/01/02) 3.1 . ሰብአዊ ለሆኑ አገልግሎቶች በ2015 የበጀት ዓመት ለሰብአዊ አገልግሎቶች የተፈቀደ እና የተስተካከለ በጀት ብር …198,455,030.00 ከጥመጋቢት 30/2015 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር - -13,791,146.14 ከሐምሌ 1/2014- የመጋቢት 30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …141,226,827.42 ግዴታ - -9,000.00 ከወጪቀሪ ብር …76,677,468.27 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 71.2% ተጠቅመናል ፡፡ 3.2 . ስራ ማስኬጃ በ2ዐ15 በጀት ዓመት ስራ ማስኬጃ የተፈቀደና የተስተካከለ በጀት - -107,453,223.00 ከመጋቢት 1/2015 እስከ የመጋቢት30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር --6,024,330.06
Slide 15
Con……………………………… ከሐምሌ 1/2014- የመጋቢት 30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …66,766,255.57 ግዴታ - --13,945,691.00 ፈሰስ - ---1,116,035.83 ከወጪቀሪ ብር …25,625,241.04 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 76.15.% ተጠቅመናል ፡፡ 3.3 . ለቋሚ ንብረቶች ግዥ ለቋሚ ንበረቶች ግዥ ለ2015 በጀት ዓመት የተፈቀደ በጀት ብር …8,000,000 ከመጋቢት 1/2015 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር ---1642,550.00 ከሐምሌ 1/2014- የካቲት 30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …3,854,391.94 ግዴታ - ---1059,137.00 ከወጪቀሪ ብር …3,086,470.86 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ የካቲት 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 61.41% ተጠቅመናል ፡፡ 3.4 . . የዳኝነት ክፍያዎች፤ለግለሰቦች እርዳታ እና ሽልማት ፡ - ለዳኝነት ተመላሽ፤ለግለሰቦች እርዳታ እና ሽልማት ለ2015 የተፈቀደ በጀት ብር …6,152,412.00 ከ መጋቢት30/2015 እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ/ም የተጠቀምነው ብር - -132,448.53 ከሐምሌ 1/2014- የመጋቢት 30/2015 ዓ.ም የተጠቀምንበትብር …6,045,798.09 ግዴታ --------------- ከወጪቀሪ ብር …106,107.65 ከተፈቀደው በጀት ጋር እስከ ጥር 30/2015 ዓ/ም ሥራ ላይ የዋለው በጀት በፐርሰንቴጅ ሲነፃፀር 98.26% ተጠቅመናል ፡፡
Slide 16
Con……………………………… table1.docx የ9 ወር፤እና ወርሀዊ የጥሬ ገንዘብ መጠየቂያዎችን ለገንዘብ ሚኒስቴር በኢፍሚስ ሲስተም በማዘጋጀት የመላክ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የሚያዚያ የግንቦት እና የስኔ ወር የበጀት እቅድን እንዲሁም የመጋቢት ወርን ወርሃዊ መጠየቂያ በሲስተም ተጠቅመን በማዘጋጀት ለገንዘብ ሚኒስቴር በመላክ ፀድቋል ፡፡ ከሐምሌ 1/2014 ዓ/ም እስከ የመጋቢት ወር /2015 የበጀት ዘገባ ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል አቅርበናል ፡፡ የሂሳብ ምዝገባ፣የፔሮል ክፍያ ፡ የወጪ ክፍያ ፡ የደመወዝ ክፍያን እና የተለያዩ ክፍያዎችን የኢፍሚስ ሲስተም በመጠቀም ክፍያ ተፈጽሟል ፡፡ እስከ መጋቢት ወር 2015 ዓ/ም ብር 36,638,027.84 በኢንተርኔት ባንኪንግ ብር 13,999.889.52 በቼክ እንዲሁም ብር 135,983,310.03 በባንክ ትራንስፈር ደብዳቤ ክፍያ ተፈፅማል ፡፡ የ2014 በጀት ዓመት የውጭ ኦዲተሮች ሰነድ በጠየቁት መሰረት ሰነዶቹን ተዘጋጅቶ ለኦዲተሮች መቅረቡ የውጭም ሆነ የውስጦቹ ኦዲተሮች የሚያቀርቡትን ጥያቄ በመመለስና ሰነዶችን በማቅረብ ላይ እንገኛለን በኦዲት ምርመራ ግኝቶች መሰረት የማስተካከያ እርምጃዎችን እንዲወሰድ ማድረግና ተፈጻሚነቱን ማረጋገጥ ፣
Slide 17
Con………………………………. በሃምሌ እስከ መጋቢት ወር 2015 ዓ/ም ለትርጉም የተከፈለ ሰነድ ብዛት 145 ሲሆን ብ173,915.94 ሲሆን የዳኝነት ተከፋይ በካሽ የተከፈለው ሰነድ ብዛት 106 ብር228,036.61 ለመስተንግዶ እና ለጥቃቅን የተከፈለ ብር 289,730 .00ለልዩ ልዩ ክፍያ የዋለ ብር 307,317.19 ለጉልበት ሰራተኞች የተከፈለ ክፍያ 175,902.08 ለአበል ክፍያ 645,648.35 ለፓርኪንግ ብር 6780.00እንዲሁም ለማወራረጃ ብር 417,614.36 ተከፍሏል ፡፡ በከሃምሌ ወር እስከ መጋቢት 2015 ለ2043 ሰራተኞች እና ለዳኞች ባጠቃላይ ብር 119,171,825.84 ተከፍሏል ፡፡ በሐምሌ እስከ የመጋቢት ወር የትርፍ ሰዓት የተከፈላቸው ሰራተኞች ብዛት 454 ሲሆኑ ብር 712,692.07 ተከፍሏል ፡፡ ደመወዛቸው እንዲቆረጥባቸው የተላከ ደብዳ ብዛት 1244ብር 113,655.71 ደመወዛቸው የተያዘባቸው ሰራተኞች የለም የዓመት ፍቃዳቸው ወደ ገንዘብ ይቀየረላቸው ሰራተኞች ብዛት 33 ብር 260317.20 የ3ስራተኞች ለወራሦች የተስጠ ብር 117314.25 ደሞዛቸው የተያዘባቸው የለቀቅ የተባለ4ሰው ብር 25643.93 ለዳኞች የፅዳት መዋጮ ባንክ የሚገባ ብር 395,500 ፡ የወጪ መጋራት ከሰራተኞች ተቆርጦ ለገቢዎች የተላከ ብር 367,925.95.50 በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከሰራተኛ ተቆርጦ ለቀለብ የተሚሰጥ ብር 9808.00 ፡ ከቅጣት ከሰራተኞች ለገንዘብ ሚኒስቴር ብር 69,861.29 ፈሰስ ተደርጓል፤የቁጠባ ከሰራተኞች የተሰበሰበ ባጠቃላይ 15,997,586.48 ለማህበሩ ገብቷል፤ለአምባሳደር ልብስ ስፌት በስድስት ወር ተከፍሎ የሚያልቅ ብር180 ,259.00 አድርገናል፤ከ90 ዳኞች እና ፕሬዝዳንቶች ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት መሸኛ የተሰበሰበ ብር 45,000፤ዳኞች ክረምት የስሩበት10544360.፤ 40 ለዳኛ ሮሜል ለህክምና የተስበሰበ 40300.00፤ ከዳኞች ለዳኛ ሮሜል የክረምት ከሰሩበት ተስበሰበ95700.00፤የአንድ ሰው የጫማ እና ጓንት ከስራተኛው የተሰበሰበ እና ወደባንክ የሄደ 126081.00ብርየዳኞች የጽዳት መዋጮ 118600.00 ዳኞች ለፕሬዝደንት መሽና ከደሞዛቸው ወደባንክ የተላከ 45000.00 ክረምት ለስሩ194 ዳኞች ወደባንክ የተላከ 440,000.00
Slide 18
Con………………………. የመጋቢት ወር 2015 የቫት ክፍያ ብር 3559,894.48 እና የዊዝ ሆልዲንግ ክፍያ ብር 886,424.38 ተሰብስቦ በየካቲት ወር 2015 ለገቢዎች ሪፖርት ተደርጓል ፡፡ እና ወደባንክ የሄደ 126081.00ብርየዳኞች የጽዳት መዋጮ 118600.00 ዳኞች ለፕሬዝደንት መሽና ከደሞዛቸው ወደባንክ የተላከ 45000.00 ክረምት ለስሩ194 ዳኞች ወደባንክ የተላከ 440,000.00 የመጋቢት ወር 2015 የቫት ክፍያ ብር 3559,894.48 እና የዊዝ ሆልዲንግ ክፍያ ብር 886,424.38 ተሰብስቦ በየካቲት ወር 2015 ለገቢዎች ሪፖርት ተደርጓል ፡፡ በከሃምሌ - መጋቢት ወር 2015 ከልዩ ልዩ ብር5 029,431.30 ተሰብስቦ ለገንዘብ ሚኒስቴር ገቢ ሆኗነል ፡፡ ከሃምሌ - መጋቢት ወር 2015 ከዳኝነት ብር 91,920,402.30 ተሰብስቦ ለገንዘብ ሚኒስቴር ገቢ ሆኗል ፡፡ እስከ መጋቢት ወር 2015 ከ ቅጣት ብር 21408,971.70 ተሰብስቦ ለገንዘብ ሚኒስቴር ገቢ ሆኗል ፡፡ እስከ የመጋቢት ወር 2015 በሞዴል 85 ( ከዋስትና ገቢ ) የተሰበሰበ ብር 209,013,807.54 እስከ የመጋቢት ወር 2015 በሞዴል 85 ( ከዋስትና ከተያዘው ብር ላይ ወጪ ብር 111,921,766.51 ለባለለቤቶቹ ተመላሽ ተደርጓል ፡፡
Slide 19
የዳኞች ሁለንተናዊ ደህንነት ማረጋገጥ ለረዥም አመታት የዳኞች የህክምና ና የኢንሹራንሰ መመሪያ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲሻሻል በተጠየቀው መሰረት ቀርቦ እንዲሻሻል ተደርጓል ከታህሳስ 1/15 ጀምሮ ተግባራዊ ተደርጓል ፡፡ በግልና ማህብራዊ ችግሮች ፍቃድ ለጠየቁ ዳኞች እንደየ ሁኔታው ፍቃድ በመስጠት ስራዎችን በሌሎች ዳኞች የማሸፈንና የስራ ክፍተት እንዳይፈጠር ተደርጓል ፡፡ በዘጠኝ ወራት በተቋሙ በሞት ለተለዩ ሁለት ዳኞች የህክምና እና ማህበራዊ ድጋፍ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ በሁሉም ምድብ ችሎቶች አዳዲስ ምድብ ችሎቶችን ጨምሮ በችሎት ስራ ሰዓት የዳኞችን ደህንነት ለመጠበቅ ፖሊሶች እንዲመደቡ የማድረግ ሰራ ተሰርቷል ፡ በአዋጁና አዋጁን ለማስፈፀም በወጣው መመሪያ መሠረት የደረጃ እድገት ፣ የቅጥርና የዝውውር ሂደቶች በመከተል ሥራዎች ተከናውነዋል ፡፡ የዳኝነት ስልጠና ስርዓት መዘርጋት እና መተግበር የፌደራል ግዢ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሮክቶሬት ባዘጋጀው ስልጠና ላይ ከጥር 25/2015 እስከ ጥር 28/2015 ዓ/ም እና መጋቢት 21/2015 እስከ መጋቢት 24 ድረስ ድረስ የፋይናንስ ዳይሬክቶሬትን ጨምሮ አስራ (11) የሂሳብ ሰራተኞች የኢጂፒ ሲስተምን አተገባበር ላይ ስልጠና ተካፍለዋል ፡፡ ከባንኮች ጋር በመፃፃፍ ለ10ሩም ም/ ችሎት ለሚገኙ የእለት ገንዘብ ሰብሳቢዎች ለ3ቀናት የቆየ የፖስ ማሽ አጠቃቀም ስልጠና ከዲስትሪክት ባንክ መጥተው መሰጠቱ ፡፡
Slide 20
Con…………………….. ለዳኞች ለጉባኤ ተሚዎች እንዲሁም ለአስተዳደር ሰራተኞች በርካታ ስልጠናዎችን በፍርድ ቤቱ በማዘጋጀት ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በጀስቲስ ፎር ኦል ኢተዮጵያ ፡ ከአዲስ አበባ ዩኒቨረስቲ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሰቲ እንዲሁም ዝርዝራችው ከታች በተገለጸው በርካታ ተቋማት ጋራ በመቀናጀት የስልጠና የአቅም እና ክህሎት የማሳድግ እንዲሁም የልምድ ልውውጥ በርካታ ተግባራት ተከናውኗል ( ዝርዝሩ ከታች በሰንጠረዥ ተካቷል ) ከት /ት ተቋማት ጋር በመነጋገር በመማር ላይ ለሚገኙ 69 ሠራተኞች የቅናሽ የክፍያ ዕድሎችን ለማመቻቸት ማስታወቂያወችን በመለጠፍ ሠራተኞችን በመመዝገብ ሥራ ስም ዝርዝራቸውን የማስተላለፍ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ የዳኞች ፎረም ተደራጅቶ በመደበኛ ፕሮግራም ውይይት እንዲያደርጉ ተደርጓል ፡፡( በውይይቱም ዳኞች ተቀራራቢ የህግ አተረጓጎም ፣ የአሰራር ልዩነት የማቀራረብ ፣ ልምድና እውቀትን በመለዋወጥ ግንዛቤ የማግኘትና በዚህም የተቀላጠፈ ፣ ጥራት ያለው ፣ ተገማች ዳኝነት እንዲሰጥ አድርጓል ፡፡ ለዳኞች ፣ ለጉባኤ ተሸሚዎች ፣ ለዳይሬክቶሮቶች፣ስራ ክፍል ሃላፊዎች እንዲሁም አስተዳደር ሰራተኞች በተለያዩ ርእሶች ስልጠናዎች ተሰጥተዋል ፡፡ የሲቪል ሰርቪስ መረጃን በማጠናከር የሥራ ክፍል ኃላፊዎችም ሆኑ ሠራተኞች በአሉበት ሆነው ፍቃድ መጠየቅም ሆነ መፍቃድ እንዲችሉ ለተወሰኑ የሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች መለያ ኮድ የተሰጠ ሲሆን ፣ ለ3 ምድብ ችሎትና ለዋናው መሥሪያ ቤት ስልጠና ተሰጥቶ በሙከራ ትግበራ ላይ ይገኛል ፡ በድሬ ዳዋ ምድብ ችሎት ለሚገኙ ዳኞች የመኖረያ ቤት ላለገኙ እናዲሟላላው ከስራ ኃለፈነታችው አኳያ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መከላከል ያስችል ዘንድ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በክረምት በሚሰጠው የግብረ-ገብ ስልጠና ከሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በጋራ በመነጋገር 55 ሠራተኞች እንዲሳተፉ ማደረግ ተችሏል ፡፡ በአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ 385 ሠራተኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ፣ ሙያዊ ሥነ-ምግባር ፣ ውሳኔ ሰጭነት እና ችግር አፈታት በሙሉ ርዕሶች እንዲሰለጥኑ ተደርጓል ፡:
Slide 21
Con…………………………….. የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መከላከል ያስችል ዘንድ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በክረምት በሚሰጠው የግብረ-ገብ ስልጠና ከሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በጋራ በመነጋገር 55 ሠራተኞች እንዲሳተፉ ማደረግ ተችሏል ፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጽሐፍት ኤጀንሲ በብሔራዊ ቤተ-መጻህፍት ኤጀንሲ ለሪከርደና ማህደር ለ46 ሠራተኞች ከ5 እስከ 1ዐ ቀን የሰነድ ስራ አመራር እና መዛግብት አስተዳደር የሥራ ላይ ሥልጠና ተሰጥቷል ፡፡ በዲሲፒሊንና ቅሬታ አወሳሰን ለበላይ አመራሮች ለተጠሪ ዳኞች ፣ ለአስተባባሪ ሬጂስትራሮች ፣ ለዳይሬክተሮች ፣ ለቡድን መሪዎች ለሚመለከተቸው ለባለሙያዎች ፣ ለዲሲፒሊንና ለቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች በጠቅላላ ለ72 ሠራተኞች የ1 ቀን ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ በመንግስት ግዥና ባለስልጣን ባዘጋጀው የመንግስት የግዥ ዘዴ (e-GP) በውል አስተዳደር ላይ 5 የግዥ ባለሙዎች ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የጠቅላይ ፍርድ ቤት በሴቶች ህጻናት ላይ ባዘጋጀው ስልጠና ላይ 3 /1 ዳሬክተር 1 ቡድን መሪ 1 ባለሙያ / በድምሩ 3 ሰው ስልጠና እንዲካፈሉ ተደርጓል ፡፡ የስልጠና ፍላጎት በተሰበሰበው መሰረትእንደ ተቋም ከሰው ሀብት አጋር በመተባበር ለ385 ሰራተኞች የስለልጠና አገልግሎት ግዥ በግማሽ ዋጋ ለአዲስ አበባ ስራ አመራር አካዳሚ ግዥ ተፈጽሞ ተከናውኗል ፡፡ በኢጂፒ /e-GP ሲስተም ዙሪያ ለ85/90 ለሚጠጉ ባለሙያዎችና ሃላፊዎች የመንግስት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን e-GP ፕሮጄክት ድጋፍ በአዳማ ከተማ እና ባህርዳር ከተማ ሥልጠና ተሰጥቷል ፤ ለ4 ቀናት በድምሩ 11/ አስራ አንድ / ባለሙያዎች 5 ሰው የግዥ አጽዳቂና 1 ሰው በሲስተም አስተዳደሪነት የአይቲ ባለሙያ 5 ከግዥ ዳይሬክቶሬት በግዥ እቅድ ዝግጅት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጥቷል ፡፡ ለ11/ አስራ አንድ / ባለሙያዎች በጨረታ አዘገጃጃት ለ3 ቀናት እና ለ5 ባለሙያዎች ለሁለት ቀናት በውል አሰተዳደር ላይ ሥልጠና መሰጠቱ ፤
Slide 22
Con…………………………….. ለሁለት ክፍተኛ አመራሮች እና ለግዥ ዳይሬክተር በድምሩ ሦስት ሰው 2 የተለያዩ ቀናት እና 1 ቀን የኢኮቴ ዳይሬከተር ጨምሮ በድምሩ 4 ሰው ባለሥልጣኑ ባዘጋጀው የግንዛቤ መስጫ መድረኮች መሳተፋችን እና ሌሎችም ተዛማጅ ስልጠናዎች ዳኞችን ጨምሮ መሰጠቱ ፤ ለ12 ባለሙያዎች የግዥ ፍላጎት አቀራረብ ላይ ለሁለት ቀን ሥልጠና መሰጠቱ ፤ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የተሽከርካሪ አስተዳደር መመሪያ ቁጥር14/2014 ዓ.ም . ላይ ከተቋሙ ሹፌር ጋር ውይይት በማድረግ በመመሪያው ላይ ግንዛቤ እንዲያገኙ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የተሽከርካሪ አስተዳደር መመሪያ ቁጥር14/2014 ዓ.ም . ላይ ከተቋሙ ዳሬክቶሬቶች ፣ የስራ ክፍል ኃላፊዎች እና ቡድን መሪዎችን ጋር ውይይት በማድረግ በመመሪያው ላይ ግንዛቤ እንዲያገኙ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በዚህ ዘጠኝ ወር በህጻናት ፍትህ ፕሮጅክት ጽ/ ቤት አማካኝነት ለሶስት አዲስ ባለሙያዎች በሂልተን ሆቴል trust based relation intervention በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ በህጻናት ፍትህ ፕሮጅክት ጽ/ ቤት አማካኝነት ለ25 ባለሙያዎች በአዳማ ከተማ ለሁለት ቀን በሶሻል ወርክ ሙያ ላይ ስልጠና ተሠጥቷል ፣ በህጻናት ፍትህ ፕሮጅክት ጽ/ ቤት አማካኝነት ለሁለት ቀን በአዳማ ከተማ ለ10 ባለሙያዎች በህጻናት መበት ደህንነት እና ጥቃት ዙርያ ላይ ስልጠና ተሠጥቷል ፡፡ በህጻናት ፍትህ ፕሮጅክት ጽ/ ቤት አማካኝነት ለአንድ ቀን በህጻናት ተግባቦት ላይ ስልጠና ተሠጥቷል ፣ የፌደራል የስነ-ምግባርና የጸረ - ሙስና ኮሚሽን በፍ / ቤቶች የሙስና ስጋት የዳሰሳ ጥናት አተገባበር የተገኘ ዉጤት ላይ ዉይይትና ስልጠና መወሰድ መቻሉ በፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት በስነምግባር እና ጸረ-ሙስና ዳይሬክተር የተዘጋጀ በመልካም ምግባር እና የሞራል እሴት ግንባታ በሚል ርእስ የተዘጋጀ ስልጠና መስጠት ተችሏል ፡፡ ( በልደታ ፣ በቦሌ ፣ በመናገሻ ምድብ ችሎት )
Slide 23
Con……………………….. table 2.docx የዳኝነት ገለልተኝነት ማረጋገጥ ቀደም ሲል በረዳት ዳኞች የኢንስፔከሸን ስራ እንዲስራ በማድረግ በአመራሩ ሲታዩ የነበሩ የቅሬታ እና የኢንስፔከሸን ጉዳዮች በዳኞች በስነምግባር እና በዲሲፒሊን ተመርጦ በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በተመረጡ እና በተሾመ ዳኛ የኢንስፔከሸን ዳይሬክቶሬት እንዲደራጅ ተደርጓል የሚቀረቡ ቅሬታዎች በማጣራት ወደ ሚመለከተው አካል የመላክና ምላሽ የመስጠት ተግባር በመከናወን ላይ ይገኛል ክፍሉ በአዲስ ከተደራጀ ከገለልተኝነት አኳያ በቀረቡ ለኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት 32 አቤቱታዎች ቀርበው በሁለት ዳኞች የዲስፕሊን ክስ የቀረበ ሲሆን ቀሪዎቹ አቤቱታዎች ወቅታዊና ተገቢ ምለሽ የመስጠት ስራ ተሰርቷል ፡፡ በዳኝነት ገለልተኝነት ላይ የዳኞችና አስተዳደር ሰራተኞች ግንዛቤ ማጎልበቻ የውይይት መድረኮች ተዘጋጅቷል ፡፡ በህበረተሰቡ ከዳኝነት ገለልተኛነት ከማረጋገጥ ጋር በተያየዝ የቀረቡ ቅሬታዎችን በመመርመርና በማጣራት ወደ ጉባዔ የመላከ በቀረበባችው አቤቱታ / ክስ መልስ እንዲሰጡ መደረጉ ፤ የጉባዔ ተሻሚ ረዳት ዳኞች እና ሰራተኞች ላይ በማጣራት ወደ ሚመለከተው አካል የመላክ ተግባር ተከናወኗል ፡፡
Slide 24
Con………………………….. በሬጅስተራር የሚሰጡ አገልግሎቶች ስታንደርድ በየምድብ ችሎቶቹ ባለጉዳዮች እንዲያውቋቸው በማስታወቂያዎች እንዲለጠፉ በማድረግ አገልግሎት የአሰጣጡን የተቀላጠፈ ለማድረግ ተችሏል ፡፡ አረጋዊያን ፣ ህፃናት ፣ አካል ጉዳተኞች እና አቅመ ደካማ የሆኑ ባለጉዳዮችን ቅድሚያ ሰጥቶ የማስተናገድ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ከአንዱ ምድብ ችሎት ወደ ሌላ ምድብ ችሎት እንዲላኩ የታዘዙ መዝገቦች በወቅቱ ወደሚመለከተው ምድብ ችሎት እንዲላኩ ተደርጓል ፤ የተለያዩ ከባlጉዳዬች የሚቀርቡ አቤቴታዎችን ተቀብሎ ለዳኛ በማቅረብ በወቅቱ ትዕዛዝ እንዱሰጡባቸው የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በችሎቶች የሚሰጡ የተለያዩ ትዕዛዞችን በወቅቱ ምላሽ ለመስጠት በተደረገው ስራ ውርስ አጣሪ ፣ ንብረት አስተዳዳሪ ፣ ኦዲተር ፣ ሂሳብ አጣሪ ፣ ግልግል ዳኛ ፣ ሰብሳቢ ግልግል ዳኛ ፣ ምትክ ዳኛ ፣ ንብረት ገማች ፣ አስማሚ ዳኛ ፣ ስብሰባ ጠሪ እና ጉዳት ገማች በመመደብ የዳኝነት ገለልተኝነት የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፡
Slide 25
ስትራቴጂያዊ ግብ2 ፡- የዳኝነት ግልጽነት እና ተጠያቂነት ሥርዓትን ማጠናከር የፍርድ ቤቶች አሰራርና አገልግሎቶች ማጠናከር ግልጽ ችሎቶች አገልግሎቶ ችን ማጠናከር እያንዳንዱ በፍርድ ቤት የሚታዩ ጉዳዮች በጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያና ላይ ከተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ውጪ እልባት የሚያገኙ ከሆነ ዳኞች ምክንያት እንዲገልጹ በማድረግ ተጠያቂነት ለማስፈን የሚያስችል አሰራር ተዘርግቶ ተግባራዊ ተደርጓል ፡፡ ዳኞችና አስተዳደር ሰራተኞች ከተጠያቂነት ጎን ለጎን ተከታትሎ የመደገፍ ስራዎችን በሂደት ላይ እያሉ የመመዘንና ድጋፍ የማድረግ እንዲሁም መልካም ተሞክሮች እንዲስፋፋ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ መዝገብ ተከፍቶ እልባት እስከሚያገኝ ድረስ ለዳኝነት አገልግሎት ድጋፍ በሚያደርጉና በተደራጀ ሁኔታ አገልግሎት በሚሰጡ የስራ ክፍሎች በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ማከናወናቸውን የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፡፡ ተጠያቂነትን ከማስፈን አንጻር የችሎቶችን የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር አመራር በመከታተልና አፈጻጸሙን በመገምገም በአፈጻጸም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ ሀሳብ የማቅረብ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ላይ ስለ ተጠያቂነት በተቀመጡ ድንጋጌዎች ላይ ከፍርድ ቤቱ የአስተዳደር ሰራተኞች ጋር የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል ፡፡ በዘጠኝ ወራት በንፋስ ስልክ ፡ ቂረቆስ ፡ ልደታ ፡ አዲስከተማ ፤ አቃቂ ፡ የካ ፡ ቦሌ ፡ ድሬዳዋ ፡ ንግድ ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎቶች አመራሩ በአካል የግልጽ ችሎት የሱፐርቪዥን ምልከታ ተግባር አከናወኗል በጥቂት ዳኞች አሁንም ያለመተግበሩን በመለየት በግልጽ ችሎት የማያስችሉ ዳኞች የማስጠንቀቅ በቀጣይ በዳኞች ስነ ምግባር ደንብ መሰረት ክስ የማቅረብ ተግባር እንደሚከናውን የማሳሰብ ተግባር ተከናወኗል ፡ በሁሉም ምድብ ችሎቶች የግልጽ ችሎት ትግብራ የመቀበልና የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ግልጽ ችሎት አጠቃቀምን ለማሰደግ አዲስ በተደራጀው ንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት በፌ /ጠ/ፍ/ ቤት በተጠናው የችሎት Standard design መሰረት ለ14 ዳኞች ግልጽ ችሎት የማደራጀት ፤ ግብአት የማሟላት ተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 26
Con……………. በአስተያየት መሥጫ ደብተሮች የሚሰጡ የዳኛነት ሆነ የአስተዳደር ስራተኞች አስተያየቶችን በአስተባባሪ ሬጅስትራር የታዩ መሆኑን በመግለፅ እና ማህተም በማሳረፍ በየቀኑ በማንበብ ግብዓት በመውሰድ የሚስተካከሉ ስራዎችን የማስተካከል ስራ ተሰርቷል ፡፡ በፍርድ ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች ለተገልጋይ ቅሬታ ምንጭ እንዳይሆኑ በማድረግ ስራ በአግባቡ ለመስራት መቻሉና ለሚነሱ ቅሬታዎችም ከስራ ክፍል ሃላፊዎች ሰራተኞች ፣ ዳኞች ተጠሪ ዳኛ ጋር በጋራ በመስራት በመነጋገር አፋጣኝ ምላሽ መስጠት መቻሉ ፣ ለአስተባባሪ ዳኞች እና ቀደም ብሎ ቲተር የተቀረጸቸው ቢሆንም በስራ ብዛት የተባሸባቸውን ደግመን አስቀርጸናል ፤ በድሬዳዋ ከነበሩ ተጨማሪ 3 ግልፅ ችሎች ተደራጅቷል ፡፡ የፍርድ ቤቱ አመራር አዲስ የሚከፈቱ መዝግቦችን ግልጽ በሆነ መልኩ በራንደም ኬዝ አሳይመንት የመክፈትና አተገባበሩን በየምድብ ችሎቱ የመከታተል ፣ የመምራት ስራ ተሰርቷል ፡ አዲስ የሚከፈቱ መዝግቦችን ግልጽ በሆነ መልኩ በራንደም ኬዝ አሳይመንት በመጠቀም ለየችሎቱ የመምራት ስራ ተሰርቷል ፡፡ በፍርድ ቤቱ ለአስተዳደር ሰራተኞች የተዘጋጁ የደንብ ልብሶች ፤ የደረት ባጆች ተገልጋዮች ሰራተኞችን መለየት በሚችሉበት መልኩ ጥቅም ላይ መዋላቸውን የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በፍርድ ቤቱ የሚሠራባቸውን ደንቦች ፣ መመሪያዎች ፣ ማንዋሎች … እና በየችሎቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ለማግኘት ሊሟሉ የሚገባቸውን ጉዳዮች ለተገልጋይ እንዲታወቁ የመለጠፍ ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 27
Con……………………… የ2015 በጀት ዓመት በኢፍሚስ የኢንካምብራንስ ከበጀት ክፍሎች ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን ማስተካከያ የሚፈልጉ ጉዳዮችን ላይ የማስተካከያ ተሰርቷል ፡፡ የአንድ መስኮት አገልግሎት አቃቂ ፡ አዲስ ከተማ ምድብ እና ከአራዳ ምድብ ችሎት በስተቀር በሁሉም ምድብ ችሎቶች ተግባራዊ እየተደረገ ነዉ ፡፡ ሁሉም የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ዳኞች በግልፅ ችሎት አጠቃቀም ላይ ዓመታዊ አፈፃፀም ግማገማ ለእንዳንዱ እንዲጠቀሙ ተደርጓል ፡፡ የ2014 በጀት ዓመት የተሻለ እና ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላችው ዳኞች ምዘና ስርዓት መሰረት እንዲገለፅ የማድረግ እና የመሸለምና የማበረታታት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የፍርድ ቤቱ የዕቅድ ዝግጅት ፤ ክትትል ግምገማና የሪፖርት አቀራረብ ስርዓት ማሻሻል በፍርድ ቤቱ አመራሮች ዘጠኘ ምድብ ችሎቶች እንዲሁም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ቋሚ ኮሚቴ የልደታ ምድብ ችሎት በአካል ክትትልና ግምገማ የማከናወን የሁሉም ምድብ ችሎቶች ሪፖርት በ የ ውቅቱ የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የሩብ አመት እና አስቸኳይ ውይይቶች ከየምድብ ችሎቶች ተጠሪ ዳኞች እና አስተባበሪ ሬጅስትረሮች ጋር 3 ጊዜ ተካሂዷል በአካል በሪፖርትና በስልክ ስራዎችን የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡ 2015 በጀት ዓመት ከተቋሙ እቅድ ካስኬድ በማድረግ በምድብ ችሎቶችና ስራ ክፍሎች እስከ ግለሰብ ድረስ የማቀድና የማሳቀድ ስራ የተሰራ ሲሆን 190 ዳኞች፤70 ረዳት ዳኞች፤1781 የአስተዳደር ሰራተኞች አቅደዋል ፡፡2 ዳኞች፤18 የአስተዳደር ሰራተኞች በወሊድ ፈቃድ ምክንያት አላቀዱም ፡፡
Slide 28
Con…………………….. በ2014 በጀት ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ሠራተኞች ፣ ዳይሬክቶሬቶች ፣ የስራ ክፍል ኃላፊዎች ጥበቃ እና የፅዳት ሠራተኛች የሰራ ኣፈፃፀማቸው መሰረት በማድረግ በመገምገምና በመለየት የሽልማት እና ማበረታቻ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ለዳኞች ወጥ የሆነ መነሻ ዕቅድ ከጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር እንዲሁም ከፍርድ ቤቱ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዳኞች ከየምድብ ችሎቱ ዓመታዊ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ እና ለተጠሪ ዳኞች እንዲያስረክቡ ተደርጓል ፡፡ ወጥነት ያለው የስራ ስታንዳርድ የማዘጋጀትና የለውጥ መሳሪያዎች ( ካይዘን ) የመተግበር የማስተግበር ስራ ተሰርቷል ፡፡ ወርኃዊ እንዲሁም የሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በወቅቱ በተሟላ ሁኔታ ለአመራሩ እንዲሁም ለዕቅድ ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክቶሬት የመላክ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ለዳኞች፤ለጥበቃ፤ለጽዳት ፤ ለሹፍር፤ለመልዕክት ሰራተኞች የስራ መዘርዝራቸው መነሻ ያደረግ ናሙና እቅድ በማዘጋጀት የበጀት ዓመቱን እቅዳቸው እንዲያዘጋጁ ተደርጓል ፡፡ table 3.docx የሱፐርቪዥን ስራዎች ድሬደዋን ጨምሮ በሁሉም ምድብ ችሎት checklist በማዘጋጀት የተከናወነ ሲሆን በቼክሊስቱም መሰረት በማድረግ የተከናወነ ሲሆን የሁሉም ምድብ ችሎት ጠንካራ ጎኖችን ፣ ድክመቶች ፣ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች የመለየት ስራ ተከናውኗል ፡፡ በግኝቱ ላይ ውይይት ተደርጓል ፡፡
Slide 29
Con………………… በምድብ ችሎቶች ስር ያሉ ኃላፊዎች እና የስራ ክፍሎች እቅዳቸውን መሰረት ያደረገና ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርቱ የመቀበልና ለሚመለከተው አካል የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የ2015 በጀት ዓመት የፌደራል ፍርድቤቶች ዕቅድ ሲዘጋጅ የአዘጋጅ ኮሚቴ አባል በመሆን የታቀደሲሆን ከዚህ ዕቅድ ካስኬድ በማድረግ የፌ /መ/ደ/ፍ ቤት ዕቅድ የማቀድ ስራ ተከናውኗል ፡፡ በ 12 ቱም ( በሁሉም ) ምድብ ችሎቶች የ2015 በጀት ዓመት የዕቅድ ኦሬንቴሽን እና ገለጻ በማድረግ ዕቅድ የማሳቀድና የማውረድ ስራ በአግባቡ ተከውኗል ፡፡ በግለሰብ ፈጻሚ ፣ በቡድን ፣ በሥራ ክፍል ፣ በምድብ ችሎት ደረጃ የእቅድ አፈጻጸም ውጤቶችን መመዘንና የአፈጻጸም ደረጃዎችን የመለየት ስራ ተሰርቷል ፡፡ ከግለሰብ ፈጻሚ ፣ በቡድንመሪዎች ፣ በሥራ ክፍል ኃላፊዎች ፣ ከዳይሬክቶሬቶች የእቅድ አፈጻጸም ውጤቶችን መሰረት በማድረግ በድምሩ ወ- 21 ሴ- 42 ድ- 63 የአፈጻጸም ደረጃዎችን በመለየት የማበረታታት ስራ ተሰርቷል ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በጡረታ የተገለሉ ወ- 3 ሴ- 15 ድ-18 ባልደረቦዎች የስንብት እና የሸልማት ሰነ - ሰርዓት ተከናዉንዋል ፡ ይህም በተቋሙ ወ,- 24 ሴ -57 ድ- 81 ግለስቦች የአይነት እና የገንዘብ ሸልማት በማድረግ የእውቀና እና የስንብት ሰነ - ስርዓት ተከናዉንዋል ፡፡ ይህም በመቀጠል በሰንጠረዥ ይገለፃል ። table 4.docx የአስተዳደር ሰራተኞች የ2014 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት በዓመታዊ ማጠቃለያ ውጤት የመቀመር ስራ ተሰርቷል ፡፡ በዚሁ መሰረት -
Slide 30
Con…………………… ወ ሴ 1 ድ 1 ዝቀተኛ ያሰመዘገቡ - ወ 405 ሴ 1,201 ድ 1,606 መካከለኛ ያሰመዘገቡ ወ-0 ሴ-1 ድ -1 የላቀ ውጤት ያሰመዘገቡ ሲሆን በተለያየ ምክንያት ያልተሞላላችው ወ- 17 ሴ- 106 ድ 123 በ9ወር ውስጥ በቤተ-መጻሕፍት የአስተዳደር ሰራተኞች የተዋሱ ሴ 85 ወ 129 ድ 214 ዳኞች ሴ 25 ወ 20 ድ 45 በደምሩ 259 ተገልጋዩ መጻሕፍት በመዋስ አገልግሎት አገኝተዋል ፡፡ መጻሕፍትን ከተዋሱ የአስተዳደር ሰራተኞች ወ 30 ሴት 42 ድ 72 ዳኞች ወ 10 ሴ 15 ድ 54 በድምሩ 126 ተገልጋዮች የተዋሱትን መጻሕፍት መልሰዋል ፡፡ ከአስተዳደር ሰራተኞች ያልተመለሱ ወ 99 ሴት 43 ድ 142 ዳኞች ሴት 10 ወ 10 ድ 20 በድምሩ 162 ተገልጋዮች የተዋሱትን መጻሕፍት ያልመለሱ በአጠቃላይ በቤተ-መጻሕፍቱ ወ 149 ሴት 110 ድ 259 ተገልጋዮች አገልግሎት አገኝተዋል ፡፡ በቤተ-መጻሕፍት መጻሕፍ እና ጋዜጣ በማንበብ አገልግሎት ያገኙ ወ 328 ሴት 314 ድ 642 ተገልጋዮች ተስተናግደዋል ፡፡ table 5.docx
Slide 31
Con………………………….. የስራ ክፍሎች እና ምድብ ችሎቶች ሪፖርቶችን በወቅቱ አዘጋጅተው እንዲልኩ ለማድረግ በጋራ በመገምገም ስምምነት ላይ በመድረስ፣ግብረ-መልስ የመስጠት ፣ ማስተካከያዎች መደረጋቸውን የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በ2015 በጀት ዓመት የሰራተኞች የውስጥ ዝውውር መነሻ በማድረግ በምድብ ችሎቶችና ሰራ ክፍሎች የለውጥ ቡድን አደረጃጀት በአዲስ መልክ የማደራጀት ስራ ተሰርቷል ፡፡ በምድብ ችሎቶች 24 አቢይ የለውጥ ቡድን፤144 የለውጥ ቡድን ፤ በዋና መስሪያ ቤት 13 አቢይ የለውጥ ፤ 24 የለውጥ ቡድን ፤ በድምሩ 36 አቢይ የለውጥ 168 የለውጥ ቡድን በ1729 ሰራተኞ አደረጃጀቱ በማጠናከር ተግባራዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ተደርጓል ፡፡ የተሟላ የዕቅድ ዝግጅት ትግበራ ክትትል ፣ ድጋፍና ግምገማ ምዘና መርኃ ግብር ፣ መከታተያ ቼክ ሊስትና የዕቅድ እና የሪፖርት ቅጾች / ፎርማቶች የማዘጋጀትና የማሰራጨት የጋራ ስምምነት የመፍጠር ስራ ተሰርቷል ፡፡ table 6.docx በአጠቃላይ በ9ወር ውስጥ በአስተያየት መስጫ መዝገብ 321 አስተያየት ተሰጥቷል፡፡ከእነዚህ አስተያየቶች በአውንታ 205 በአሉታ 176 አስተያየት የተሰጠ ሲሆን በአሉታ የተሰጠ አስተያየት በመከታተል ማስተካከያ የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡ በአሉታ የተሰጡ አስተያየቶች በመከታተል የማስተካከያ እርምጃ ተወስዷል ፡፡ ግልጽ አሰራርን እና የስነምግባር መርሆዎችን መሠረት ያደረገ የዳኝነት ተጠያቂነት ስርዓት ማጠናከር በፌደራል መጀመሪያ ደርጃ ፍርድ ቤት ለኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት 32 አቤቱታዎች ቀርበው በሁለት ዳኞች የዲስፕሊን ክስ የቀረበ ሲሆን ቀሪዎቹ አቤቱታዎች ወቅታዊና ተገቢ ምለሽ የመስጠት ስራ ተሰርቷል ፡፡ የግልጽ ችሎት ፡ የራንደም ኬዝ አሳይመንት ፡- የአንድ መስኮት አገልግሎት ፤ የመረጃ ዴስክ አገልግሎት ትግበራ በየምድብ በመገኝት የመከታተል አለፎአለፎ የመስታዎሎ ችግሮች እንዲታረም “ የመግለፅ እና የመከታተልተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 32
Con…………………………………. በዘጠኝ ወራት ጊዜ ዉስጥ 95 የዳኛ ይነሳልኝ አቤቱታ ለችሎቶ የቀረበ ሲሆን ዳኛዉ የቀረበው አቤቱታ ተቀብሎ ዳኛ ከችሎት ተነሳባቸው ብዛት 18 ተነስተዋል ፡፡77 ዳኞችን ከችሎት የሚያስነሳ በቂ ምክንያት የለዉም ተብሎ ወደ መደበኛ ችሎቱ እንዲመለስ ተደርገዋል የስነ-ምግባር እና የብልሹ አሰራር ችግሮችን መለየት እና የማስተካከያ እርምት በየውቁቱ በመለየት እና በመከታተል እረምጃዎች ተመወሰዱል ከምክር እስከ ክስ ማቀረብ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ቅሬታዎችን የመቀበል፤የመመርመርተጨባጭ የሆኑት ላይ ክስ የመመስረትናለሚመለከተው ጉባዔ እና ለዲስፕሊን ኮሚቴየማቀረብ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ በተቋሙ ውስጥ ለሙስናና ብልሹ አሰራር ተጋላጭ የሆኑ አሠራሮችን ፤ አደረጃጀቶችንና የሙስና የሥጋት አካባቢዎችን የመለየት ፣ የሙስና መከላከያ ስትራቴጂዎችን የማዘጋጅት ፤ ለሁሉም ዳኞች በዚህ ስትራቴጂ ላይ ስልጠና ተስጥቷል ፡፡ በቁርጠኝነት ለመተግበር ዝርዝር መመሪያ ፤ የጥቆማ አስራር የመዝረጋ ተግበር ተከናውኗል ከንብረት አስተዳደር ከሰዉ ሃብት አመዳደብ እና የሰራተኞችን መተዳደርያ ደንብ እና ህጎች ተግባራዊ መሆናቸዉን መከታተል ፣ ድጋፍና ክትትል መደረግ እና የእርምት እርምጅዎች እንዲወሰዱ ማድረግ ተችሏል ፡፡ በተቋሙ የስነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ክፍል የፍርድ ቤት የአገልግሎት ተደራሽነት በየምድብ ችሎቱ በፍትሐዊነት ለሁሉም የማህበረሰብ ክፍሎች ስለመሰጠቱ እና አገልግሎቱም ከብልሹ አሰራር እና ከሙስና የፀዱ መሆናቸውን ክትትል የማድረግ እና ተግባራዊ በማያደርጉት ላይ ማስተካከያ የማድረግ ስራ መሰራቱ ፡፡ በሁሉም ምድብ ችሎቶች አመራሩ በአካል በመገኘት የመደገፍ ፣ የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የስራ ላይ ( የደንብ ልብስ ) እና ባጅ ( መታወቂያ ) ማድረግ የስራ ላይ ባህል እና ግዴታ እንዲሆን መደረጉ ፣
Slide 33
Con………………………….. በየምድብ ችሎቱ የተገልጋዮች አስተያየት መስጫ ስርዓት እየተጠናከረ መምጣቱ በየጊዜው የፍርድ ቤቱ አገልግሎት ከቅልጥፍና ፣ ከተደራሽነት ፣ ከጥራት ፣ በትህትና ከማስተናገድ አኳያ በርካታ መሻሻሎች ሰራ ተሰርቷል ፡፡ የሙስናና ብልሹ አሰራር የመከላከል እንዲጋለጥ እና በአጥፊዎች ላይ ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ መከታተል ስራ ተሰርቷል ፡፡ በተቋሙ ውስጥ ለሙስናና ብልሹ አሰራር ተጋላጭ የሆኑ አሠራሮችን ፤ አደረጃጀቶችንና የሙስና የሥጋት አካባቢዎችን የመለየት ፣ የሙስና መከላከያ ስትራቴጂዎችን መቀየስ ፣ ተግባራዊ የማድረግ ስራ መሰራቱ በአስተዳደር ሰራተኞች ላይ ከ6 በላይ የዲሲፕሊን ጉዳዮችን በመከታተል ተመጣጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ ተደርጓል ፤ የፌደራል የስነ-ምግባርና የጸረ - ሙስና ኮሚሽን በፍ / ቤቶች የሙስና ስጋት የዳሰሳ ጥናት አተገባበር የተገኘ ዉጤት ላይ ዉይይትና ስልጠና ተወስዷል table 7.docx በሙያዊ ስነ-ምግባር ፣ በፌደራል ፍርድ ቤቶች የችሎት ስርዓት መመሪያ እና በመልካም ምግባር እና የሞራል እሳት ግንባታ በሚል ርእስ የተዘጋጀ ስልጠና መሰጠቱ (3 ገዜ ) የኢንስፔክሽን ዋና ዳይሬክቶሬተረ በአዲስ መደራጀቱ አቤቱታዎች በአመራሩና በየደረጃው በመቀበል በኢንስፔክሽን መመርመር ያለባቸውን ወደ ክፍሉ በመምራት በክፍሉም ቀጥታ የቀረቡ ከ ግልጽ አሰራር እና ስነምግባር ጋር የተያያዙ እንዲመሩ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የቅሬታ ፣ ጥቆማ እና አቤቱታ አቀራረብ ስርዓት የማጠናከር ፤ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በአስተዳደር ሥራ ክፍልች የሚሰጡ አገልግሎቶችን የፍርድ ቤቱ ማህበረሰብና ተገልጋዮች እንዱያውቁዋቸው እንዱሁም ተገልጋዮች ማሟላት የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች መረጃዎችን ተዘጋጅቶ እንዲለጠፍ ተድርጓል ፤ የሠራተኞችን ማንነት የሚያሳዩ የሠራተኛ መባለያዎች የደረትና የጠረጴዛ ፤ የበር ባጅ ጥቅም ላይ እንዲውለ የማድረግ ፤ ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 34
ቁልፍ የውጤት መስክ 2 የዳኝነት ቅልጥፍና እና ጥራት ስትራቴጂያዊ ግብ 3 የዳኝነት አገልግሎት ቅልጥፍና ማሳደግ የተቋሙ ዋነኛ ተግባር የዳኝነት አገልግሎት መስጠት ሲሆን ከዚህ አኳያ የዳኞች ና የአስተዳደሩየጋራ የስራ ውጤት የሆነው በ2015 በጀት ዓመት 9 ወራት የፍትሃብሄር 54,276 መዛግብት ፤ የወንጀል 27,308 መዛግብት ፤ የስራ ክርክር 3,819 መዛግብት በድምሩ 85,403 በእቅድ ተይዞ 68,743 የፍትሃብሄር መዛግብት 27,559 የወንጀል መዛግብት የስራ ክርክር 4,568 መዛግብት በድምሩ 100,861 መዛግብት እልባት ተሰጥቷል ፡፡ አፈጻጸም በፐርሰንት የፍትሃብሄር መዛግብት 127%፤ የወንጀል መዛግብት 101%፤ የስራ ክርክር መዛግብት 120% በድምሩ 118% መሆኑን ያሳያል ፡፡ መግለጫ ፡- እያንንዱ ዳኛ ችሎት ምድብ ችሎት ዝርዝር የዳኝነት አፈጻጸም ከሪፖርቱ መጨረሻ ተያይዟል ፡፡ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር የያንዳንዱ የፍ / ብሄር ጉዳይ መቋጫ ጊዜ በሁሉም ምድብ ችሎቶች መግቢያ ቢሮዎች እና አንድ መስኮት ጋር ባነሮች የመለጠፍ ባልጉዳዮች እንዲያውቁአችው ተደረጓል ፡፡ የሁሉም ምድብ ችሎቶች የረዳት ዳኞች ዝርዝር አፈጻጸም ሪፖርት ከሪፖርቱ በስተመጨረሻ አባሪ ተደርጓል ቅልጥፍና እና ጥራት ለማሳደግ ከጉዳዮች ፈሰት አስተዳደር መመሪያ እና የፍርድ ቤት መር አስማሚነት መመሪያ ዝርዝር የምድብ ችሎት አፈ ጻጸም ከሪፖርቱ በመጨረሻ አባሪ ተደርጓል በፍታብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪና ማኑዋል መሰረት እያንዳንዱ ባለጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ሲመጣ ጉዳዩ እልባት እስከሚያገኝ ድረስ የመቋጫ ጊዜውን እንዲያውቅ የተዘጋጀው የእልባት መስጫ ማሳወቂያ ቅጽ በአግባቡ ተግባራዊ እየተደረገ ስለመሆኑ ክትትል ተደርጓል ፡፡ ከይግባኝና ከሰበር ሰሚ ችሎቶች እየተሻሩ የሚመለሱ መዛግብት ብዛትና ምክንያት ለመከታተል የሚያስችል የመከታተያ ቅጽ ተግባራዊ ስለመደረጉ ክትትል ተደርጓል ፡፡
Slide 35
Con……………………………. በየምድብ ችሎቶች ተገልጋዮች አገልግሎት ለማግኘት ማሟላት ያለባቸውን የማሳወቅና ተደራሽ የማድረግ ተግባር በማከናወን ቀልጣፋ አገልግሎት ተሰጥቷል ፡፡ የፍትሀብሔር ዳኝነት የሚሰጥባቸውን የጉዳዮች እልባት መስጫ ጊዜ ፋይል በከፈቱ እለት ለእያንዳንዱ በካርድ የመስጠት ፥ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የሴቶች ህጻናት ችሎቶች ተዳራሸነት ለማሳደግ ፤ በቅልጥፍና እንዲስናገዱ ለማስቻል የሴቶች ህፃናት ልዩ ችሎት ተጨማሪ (victims Friendly bench) የማደራጀት ተግበር ተጠናቆ መደበኛ ችሎት አገልግሎት አንዲሰጥ ዳኞች የመመደብና ስራ የማስጅመር ተግባር በአዲስ ከተማ እና ቂርቆስ ምድብ ችሎቶች ተከናውኗል ፡፡ ግብዓቶች የማሟላት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ድሬደዋ ሲሲቲቪ የተሟላ ግብዓት በአዲስ የሟሟላት የመተካት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የጉዳዬች ፍስት አስተዳደር በግማሽ ዓመት ትግባራ በጊዜ ገድብ መሰረት በማድረግ ስራዎች ተሰርቷል ፡፡ በሩብ ዓመቱ በስምምነት 487 ጉዳዮች ተቋጭተዋል ፡፡ እሰረኛ ያላችው መዛግብት ፤ የቀለብ ፤ እግድ ያለባችው መዛግብት ቅድሚያ ስጥቶ በቅልጥፍና የመስራት ተግበር ተከናውኗል ፡፡ እስረኛ ያላቸው መዛግብት የየወሩ አፈጻጸም ሪፖርት ከምድቡ የመከታተል ተግባር ተከናወኗል ፡፡ በዳኞች የዕረፍት ጊዜያት ከነሀሴ 1 - 30/2014 ዓ.ም ጀምሮ ዳኞች መደበኛ የዳኝነት ስራ እንዲሰሩ በማድረግ በርካታ መዛግብት እልባት የመስጠት ፣ በአጫጭር ቀጠሮ መዛግብትን የማብሰል እና ባክሎግ መዝገብ የመቀነስ ስራ ተሰርቷል ፣ የግዢ እቅድ በወቅቱ እንዲፀድቅ በማድረግ ግዢዎች በወቅቱ እንዲከናወኑ ተደርጓል ፣
Slide 36
Con……………………… ለዳኝነት ቅልጥፍና ማንቆ የሆነው የሰራተኛ ፍልሰት ችግር ለመቅረፍ ቅጥር እና እድገት የተከለከለ ቢሆንም የችግሩ አሳሳቢንት በመግለ ጽ ተጨማሪ 50 ረዳት ዳኞች እና 17 ሬጅስትራር በጉባኤ እንዲሾሞ ተደርጓል ለድሬዳዋ ምድብ ችሎት 18 ሰራተኞች በቅጥር እድገት እንዲሟሉ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ምድብ ችሎት 18 ሰራተኞች ቅጥርና የደረጃ እድገት 30 ለሲቪል ሰርቪስ እንዲፈቀድ ተደረጓል የውስጥ ዝውውር 58 ሰራተኞች እንዲመጡ ተደርጓል በተመሳሳይ በመዋቅር በታጠፉ ተቋማት 16 ሰራተኞች እንዲምጡ ተደርጓል ተጨማሪ መደቦች ላይ ሰራተኞች እንዲላኩ በመጠየቅ ሰው ሃበት በሂደት ላይ ይገኛል ፡፡ ለዳኝነት ቅልጥፍና ለቀጠሮ ምክንያት የሆነን የትራንስክራይቨር ችግር ለመቅረፍ 3 ትራንስክራይቨር ግዥ ተከናውኖ ለምድቦች ተሰጥቶ 7 ሰራተኞች በቅጥርና እድገት የሟሟላት በሌሎች መደቦች በዝውውር ለሟሟላት ጥረት ተደረጓል ፡፡ ውዝፍ በተመለከተ በልደታ ምድብ ከሌሎች ምድቦች ባለሙያዎቹንም በመሳተፍ በትርፍ ሰአት እና ክፍያ ጭምር እንዲሰራ በማድረግ ይማቃለል ስራ ተሰርቷል ፡፡ የዳኝነት ቅልጥፍና ለማረጋገጥ ውዝፍ የምርመራ መዛግብትን በመለየት ለዳኞች በማከፋፈል በክረምት የዳኞች እረፍት ወቅት መዛግብት ተከፋፍሎ ተሰርቷል ፡፡ table 8.docx
Slide 37
Con…………………………… በዘጠኝ ወራት 74,074 ትዕዛዝ፤75,395መጥሪያ፤36,603ውሳኔ፤41,789አቤቱታ፤6,241የግባኝባወጣው ጊዜ ሰሌዳ መሰረት ተስተናግደዋል ፡፡ ተገልጋዮች የቀጠሮ ቀንና ሰዓታቸውን ለማወቅ በቀላሉ የቀጠሮ ማሳያውን በመጠቀም ስለ መዝገባቸው ማየትና የስራ ጫና መቀነስና ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በየእለቱ ለሚስተናገዱ ባለጉዳዮች ለችሎቶች የሚቀርቡ መዛግብትን አስቀድሞ በማውጣት በቅልጥፍና መዝገቦች ለችሎት እንዲቀርቡ ተደርጓል ፡፡ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ የላቀ አፈፃፀም ያስመዘገቡ ፈፃሚዎች የመሸለም፤የማበረታትና እውቅና የመስጠት ተግበር ተከናውኗል ፡፡ በችሎት የሚሰጡ ብይኖች ፣ ትዕዛዞች ፣ ውሳኔዎችን ግልባጭ የሚፈልጉ ባለጉዳዮችን በጊዜ ሰሌዳ መሰረት በቅልጥፍና እንዲስተናገዱ ተደርጓል ፡፡ በመመሪያው መሰረት በችሎቶች መካከል ፍትሃዊ የመዛግብት ክፍፍል እና የዳኞች ጥምርታን እንዲኖር ተደርጓል ፡፡ ረጅም ዓመት ያስቆጠሩ መዛግብት በመለየት ትኩረት ተሰጥቷቸው እልባት እንዲያገኙ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በችሎቶች መካከል ፍትሀዊ የሆነ የመዛግብት ክፍፍል እንዲኖር ታስቦ የተሰራውን የራንደም ኬዝ አሳይንመንት ስርዓት በአግባቡ ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑን የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፡፡ የአንድ መስኮት አገልግሎት በጅምር ላይ የነበሩ በቂርቆስ ፤ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በንፋስ ስልከ ምድብ ችሎቶች በማስፋፋት በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን በማድረግ የተቀላጠፈ አገልግሎት የመስጠት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ በዳኞች መደበኛ የሰራ ወቅት ረዳት ዳኞች በሙሉ አቅም እንዲያግዙ በማድረግ በዳኞች ተረኛ ወቅት ብቻ የአመታዊ ፈቃድ አንዲስጥና ስራ ክፍተት እንዳይፈጠር ተደረጓል ፡፡
Slide 38
Con………………………………. የ2014 በጅት ዓመት የመዛግብት ፍሰት መነሻ በማድረግ የመዛግብትንና ዳኛን እንዲሁም የረዳት ዳኞች የመመደብ - የማጣጣም ተግበር ተከናውኗል ፡፡ በምድብ ችሎቶች ከቢሮና ተያያዥነት ያላቸው ጥገናና እድሳቶችን ማለትም የወንበር እና የጠረጴዛ ጥገና ፣ የመብራት ጥገና ፣ የውሃ ጥገና ፣ በር ቁልፍ ወዘተ አጠቃላይ የጥገና ስራዎችን ተከናውነዋል ፡፡ የግቢወን ደህንነት ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በጋራ በመሆን የጥበቃ ሰራተኞች ወጪ እና ገቢ ባለጉዳይ ካለው ነባራዊ ችግር አኳያ በንቃት በመፈተሸ እንዲሁም ከዋናው መ/ ቤት ወደ ምድብ ችሎት የሚሄዱትን ግብዓቶች ከፍተኛ ቁጥጥር በማድረግ ከግቢ እንዲወጡ የማድረግ እና የመከታተል ስራዎች ተሰርተዋል ፡፡ የዳኝነት አገልግሎት ቅልጥፍናና ጥራት ለማሻሻል አቤቱታዎችን አጭርና ግልጽ ሆነው የዳኞችን ጊዜ የማይፈጁ መሆናቸው ተረጋግጦ በሬጅስተራር ሲመሩ በመቀበልና ከመዝገብ ጋር በማያያዝ ለችሎት ዳኞች በማቅረብ ተገልጋይን የማሰተናገድ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ከችሎቶች ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸው የአስተዳደር ሰራተኞች ከችሎቶች ዕቅድ ጋር በተጣጣመ መልኩ ቅልጥፍናቸውን ማሻሻል የሚያስችሉ አሰራሮችን እንዲከተሉ ተገቢውን ድጋፍ እና ክትትል የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የሰአት አሻራ ማሽን በ 6 ምድብ ችሎቶች ተከላ በተከናወነው የአስተዳደር ሰራተኞች የሰአት አሻራ ፊርማ ክትትል ተደርጓል ፡፡ ለስራ ቅልጥፍና ምቹ የስራ አከባቢ የመፍጠር፤የንግድና ኢንቨስትመንት በልዩ ሁኔታ ተደራጅቶና ግብኣቶችን ግብዓት በማሟላት ባለድርሽ አካላት በተገኙበት በይፋ እንዲመረቅ ተደርጎ በተሟላ ሁኔታ ወደ ስራ እንዲገባ ተደረገ ስሆን በተጨማሪ በልደታና በድሬዳዋ ምድብ ችሎቶች ፤ የቀለም እድሳት ተከናውኗል ፡፡
Slide 39
Con…………………………. የስልጠናና የጉብኝት ፕሮግራም ለዳኞች በብሔራዊ ፓርኮች እና በኣርባምንጭ በማድረግ ተነቃቅተው እንዲሰሩ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ( ከባለድርሻ አካላት ከዱር እንስሳ ጥበቃ ባለስልጣን እና ግዥ ባልስልጣን ጋር በመተባበር ) በ ሶሻል ወርክ ክፍል በዘጠኝ ወር ውስጥ ህፃናት ጥቃት ደርሶባቸዉ ፣ ወንጀል ነክ ነገር ዉስጥ ገብተዉ ሲገኙ ፣ የሞግዚትነት ጥያቄ ሲነሳ ፣ ማስማማት እና በጉዲፈቻ ጉዳዮች ወደ ፍርድቤት ሲመጡ ክፍሉ አገልግሎት በሚሰጥባቸዉ ምድብ ችሎቶች እና በድሬደዋ ምድብ የተለያዩ አገልግሎቶችን ተሰጥቷል ፡፡ table9.docx ከላይ በሰንጠረዥ-1 እንደተገለፀዉ በዘጠኝ ወር ውስጥ በልደታ ፣ ቦሌ ፣ አቀቂ ቃሊቲ፣ኮልፌ እና ን/ ላፍቶ ምድብ ችሎት በሶሻል ወርክ ክፍል አገልግሎት ያገኙ በወንጀል ነክ ነገር ዉስጥ ገብተዉ የተገኙ ህጻናት / ወጣቶች ብዛት138 ሲሆን ወንድ 130 ሴት 8 ናቸው ፤ ህጻናቱን አስመልከቶ 94 አዋቂዎች ተስተናግደዋል ፡፡ በዚህ ዘጠኝ ወር 224 ባለጉዳዮች ተስተናግደዋል ፡፡ በልጆች የሞግዚትነት ክርክር ተነስቶባቸው ወደ ክፍሉ ከተላኩ ጉዳዮች በአስራ አንድ ምድብ ችሎት ባለጉዳዬችን ያስተናገደ ሲሆን በዘጠኝ ወር ዉስጥ የተስተናገዱ የባለጉዳዮች እና የፋይል ሁኔታዎች ከዚህ በታች ተዘርዝረዉ ተቀምጠዋል ፡፡ table 10.docx
Slide 40
Con………………………… በዘጠኝ ወር ዉስጥ በአጠቃላይ የሞግዚትነት ክርክር ጉዳዮች ላይ ለ356 ወንዶችና 375 ሴቶች ህፃናትን በድምሩ ለ731 ህፃናት አገልግሎት ሰጥቷል ፡፡ ክፍሉ በእነዚህ ጉዳዮች 396 ያህል መዝገቦችን አስተናግዷል ፡፡ በዘጠኝ ወር ውስጥ በሞግዚትነት ጉዳዮች ላይ 1523 ባለጉዳዮች ወይም ተገልጋዬች አገልግሎት ሰጥቷል ፡፡ በወንጀል ጉዳይ ጥቃት ደርሶባቸዉ የመጡ ህፃናት እና የወንጀል ምስክር ሆነው የመጡ ህፃናት ብዛት በፆታ table 11.docx በልደታ፣የካ ቦሌ፣አቃቂቃሊቲ ፣፣ አዲስ ከተማ፣አራዳ፣ቂርቆስ፣ኮልፌና ንፋስስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የጥቃት ሰለባ ወይም ጥቃት ደርሶባቸው ወደ ፍ/ ቤት ለመጡ ህፃናት በምቹ ችሎቶች ዉስጥ ምስክርነት እንዲሰጡ በማድረግ ተሰተናግደዋል ፡፡ ጥቃት ለደረሰባቸዉ 138 ሴት እና 23 ወንድ በድምሩ 161 እንዲሁም 16 ሴት እና16 ወንድ በድምሩ 32 ምስክር ለሆኑ በአጠቃላይ በድምሩ ለ193 ህፃናት አገልግሎት ሰጥቷል ፡፡ በዘጠኝ ወራት በቦሌ ምድብ ችሎት በጉዲፈቻ ችሎት ለሚመጡ ህፃናት አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን ዝርዝር መረጃው ቀጥሎ ቀርቧል ፡፡ table 12.docx
Slide 41
Con…………………………….. በቦሌ ምድብ ችሎት ጉድፈቻን አስመልክቶ የተስተናገዱ ባለጉዳዮች ወንድ 184 ሴት196 በድምሩ 380 ህጻናት ፤ አዋቂ ሰጪ አባት 132 እናት 172 በድምሩ 304 እንዲሁም ተቀባይ አባት 182 እናት 221 በድምሩ 403 ሲሆኑ በጠቅላላው 1087 ባለጉዳዮች ተስተናግደዋል ፡፡ ከሶሻል ወርክ ሙያ በተጨማሪ ቀጣይ አገልግሎት የሚያስፈልጋቸውንና ጥቃት የደረሠባቸውን 29 ህጻናትና ቤተሠቦች ወደ ህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ ቤት የካውንስሊንግ ድጋፍ እንዲያገኙ ተልከዋል ፡፡ የሬጅስትራር አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን ማሻሻል በየምድብ ችሎቱ የሚሰጡ የፍትሀብሄር የዳኝነት አገልግሎቶች ለማግኘት የሚወስደውን ጊዜ በጉዳዮች ፍሰት መመሪያ መሰረት ለባለጉዳዮች እንዲያውቁት እየተደረገ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል ፡፡ የፍትህብሄር የጉዳዮች የእልባት መስጫ ጊዜ ሁሉም ተገልጋይ ሊያየው በሚችለው ቦታ ላይ እንዲለጠፍ የማድረግ ስራ በየምድብ ችሎቶች የተሰራ መሆኑን የ ማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች በእይታም ሆነ በተግባር ገለልተኝነትን መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሰጡ መሆኑን ለማረጋገጥ ፅ/ ቤቱ ባደረገው ክትትልና ድጋፍ በምድብ ችሎቶች የሚሰጡ አገልግልሎት አሰጣጥ ቅድመ-ሁኔታዎች ባለጉዳዮች ቀድመው እንዲያውቁዋቸው የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ለማየት የተቻለ ሲሆን ውስንነት ባለባቸው ምድብ ችሎቶች ደግሞ ግልፅ ባልተደረጉ የአገልግሎት አሰጣጦች ላይ ማስታወቂያዎች እንዲለጠፉ በማድረግ ባለጉዳዮች የሚጠይቁትን አገልግሎት ለማግኘት ምን ቅድመ-ሁኔታ ማሟላት እንዳለባቸው እንዲያውቁ በማድረግ የአገልግሎት አሰጣጡን ገለልተኛነት ለማጠናከር ተችሏል ፡፡
Slide 42
Con…………………….. ከሬጅስተራሮች ጋር በነበረው የውይይት መድረክ በፍ / ብሄር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ላይ በተቀመጠላቸው ጊዜ ውስጥ እልባት ያላገኙ መዝገቦች በየችሎቱ ያሉ ዳኞች እንዲያውቁዋቸው እና ትኩረት እንዲሰጡዋቸው የዘገየ የሚል ስቲከር እንዲለጠፍባቸው እንዲደረግ በድጋሚ አቅጣጫ ተሰቷል :: ፍርድ ቤቱ ፍትሀዊ የሆነ የመዝገብ ድልድል በችሎቶች መካከል እንዲኖር እና የመዝገብ ምደባው ከማኑዋል አሰራር መሰረት ለመድረግ የዘረጋውን የራንደም ኬዝ አሳይመንት ስርዓት በ ምድብ ችሎቶች እየተተገበረ መሆኑን በድጋፍ እና ክትትል ለማወቅ ተችሏል ፡፡ በዋና ሬጂስትራር ጽ/ ቤት በችሎቶች ለሚሰጡ የተለያዩ ትዕዛዞች መሰረት 03 ውርስ አጣሪ ፣ 02 ንብረት አስተዳዳሪ ፣ 02 ኦዲተር ፣ 03 ሂሳብ አጣሪ ፣ 03 ግልግል ዳኛ ፣ 03 ምትክ ዳኛ ፣ 15 ንብረት ገማች፣ቋንቋ አስተርጓሚ 07 እና 02 ጉዳት ገማች ተመድበዋል ፡፡ በ11 ምድብ ችሎቶች 90 ንብረት ገማች / ንብረት አስተዳደር ፤ 28 ጉዳት ገማች / ንብረት ጠባቂ ፤ 399 ወርስ አጣሪ ፤ 72 ሂሳብ አጣሪ ፤ 1 ሰብሳቢ ዳኛ ( መርማሪ )፤ 70 ምትክ ዳኛ ፤ 52 ዳኛ ይነስልኝ ፤ 21 ግልግል ዳኛ ፤ 5,054 ቋንቋ አስተርጓሚ በመመደብ አገልሀሎት ተሰጥቷል ፡፡ የየምድብ ችሎቶች ዝርዝር መረጃ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ ቀርቧል ፡፡ table 13.docx ከአንዱ ምድብ ችሎት ወደ ሌላ ምድብ ችሎት እንዲላኩ የታዘዙ 67 መዝገቦች በወቅቱ ወደሚመለከተው ምድብ ችሎት እንዲላኩ ተደርጓል ፡፡ ጽ/ ቤቱ ምድብ ችሎቶችን ወርዶ የክትትል ስራ ለሚሰራው ባወጣው የድርጊት መርሀ ግብር እና የመከታተያ ቼክ ሊስት መሰረት በየምድብ ችሎቱ ያሉ ሀላፊዎች እና ሰራተኞች ዳኞች ጉዳዮችን በግልፅ ችሎት ለማስተናገድ የሚየስፈልጉ ቅድመ-ሁኔታዎችን እየተከታተሉ መሆኑን እና ዳኞች በግልፅ ችሎት እያስቻሉ መሆኑን ለማወቅ እንዲቻል የዳኛች የችሎት መሰየሚያ ሰዓት እየተመዘገበ ለመገንዘብ ተችሏል ፡፡ ተገልጋዮች በ የምድብ ችሎቱ በሚሰጡት አገልገሎቶች ላይ ያላቸውን ቅሬታ እና አስተያየት በቀጥታ ለፅ / ቤቱ በስልክ ማቅረብ እንዲችሉ የሚያደርግ አሰራር በተዘረጋው መሰረት ስራ ላይ እየዋለ መሆኑን ክትትል ተደርጓል ፡፡ ጽ/ ቤቱ ምድብ ችሎቶችን ወርዶ የክትትል ስራ ባደረገባቸው ምድብ ችሎቶች የሚሰጡ አገልግሎቶች በመረጃ ዴስክ እየተሰጡ መሆኑን ለመከታተል ተችሏል ፡፡ ነገር ግን ሁሉም ችሎቶች ወጥ በሆነ ሁኔታ በመረጃ ዴስክ አገልግሎት እንዲሰጡ አቅጣጫ ተሰቷል ፡፡
Slide 43
Con…………………………. ጽ/ ቤቱ ምድብ ችሎቶችን ወርዶ የክትትል ስራ ለሚሰራው ባወጣው የድርጊት መርሀ ግብር እና የመከታተያ ቼክ ሊስት መሰረት የፍ / ብሄር ጉዳዮች ፍሰት መመሪያ እና ይህንንም ለመተግበር በወጣው ማንዋል እየተተገበሩ መሆኑን ለመከታተል ተችሏል ፡፡ በዚህም መሰረት ንግድ እና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት ፤ ቂርቆስ ም/ ችሎት ፣ ልደታ ም/ ችሎት ፣ ን/ስ/ ላፍቶ ም/ ችሎት እና ኮልፌ ቀራኒዮ ም/ ችሎት፤መናገሻ ምድብ ችሎት፤የካ ምድብ ችሎት፤ቦሌ ምድብ ችሎት፤አራዳ ምድብ ችሎት፤አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት እና አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ም/ ችሎት በዘጠኝ ወር ክትትል አድርጓል ፡፡ በተደረገውም ክትትል የታዩ ክፍተቶችን ለማረም እንዲቻል እና ወጥ አሰራር እንዲኖር ከሬጅስራሮች ጋር ውይይት ተደርጓል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ የችሎት ፀሀፊዎች ፤ ችሎት ስነ-ስርዓት እና ትዕዛዝ አድራሾች አካባቢ የሚታዩ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች መቀነስ እንዲቻል በእነዚህ መደቦች ላይ የተደረገውን ደረጃ እድገት ውድድር ላይ የሰራተኞች ምደባ ፅ/ ቤቱ ንቁ የሆነ ተሳትፎ ተደርጓል ፡፡ የራንደም ኬዝ አሳይንመንት ሲስተም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ምድብ ችሎቶች መዝገቦች በሲስተሙ መሰረት ለችሎት እየተመሩ መሆኑን የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፡፡ ወደ ፅ/ ቤቱ የትብብር ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው የሚመጡ 98 ለተግባር ልምምድ የመጡ ተማሪዎች ፣ 13 ጥናታዊ ፅሁፍ ለማድረግ ለመጡ ባለጉዳዮች እና 02 የፊልም ቀረጻ ተገቢውን አገልግሎት አግኝተዋል ፡፡ ለችሎት 03 ምላሽ ተሰቷል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ ፍርድ ቤቱ በመደበኛነት ዝግ በሆነባቸው ጊዚያት የሚሰጡ አገልግሎቶች በአግባቡ እየተሰጡ መሆኑን ፅ/ ቤቱ ክትትል ያደረገ ሲሆን በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ከአስተባባሪ ሬጅስትራሮች ጋር በመነጋገር መፍትሄ መስጠት ተችሏል ፡፡ እንደተቋም እየተሰራ ያለውን የመዋቅር ፤ የስራ መደቦች ደረጃ ምዘና ፤ ደሞዝ እና ጥቅማጥም ስራ ኮንሰልታንቱ ሰርቶ ያቀረበው አጠቃላጥ የተቋሙ ዳሰሳ ላይ የታዩ ክፍተቶችን ፤ ሊጨመሩ የሚገባቸው ነጥቦች እና እንደገና ሊታዩ የሚገባቸውን የስራ ክፍሎች እንዲሁም የዳሰሳ አቀማመጡ የሶስቱን ፍርድ ቤት ልዩ ባህሪም ታሳቢ ባደረገ መልኩ መቀመጥ ያለበት መሆኑን ለኮንሰልታትቱ ግብዓት መስጠት ተችሏል ፡፡ በዘጠኝ ወራት የንግድና ኢንቨስመንት ፤ የቂርቆስ እና የንፋስ ስል ምድብ ችሎት በቴክኖሎጂዎች በታገዝ የአንድ መሰኮት አገልግሎት ተዳራጅቶ ስራ የማስጀመር ተግበር ተከናውኗል ፡፡ የሬጂስትራርን አሰራርእና አደረጃጀት የማሻሻል ስራ በመስራት ፡ የባለጉዳይ ቀጠሮ መከታተያ ቴክኖሎጂ በመግጠም እንዲሰራና ስራ ቅልጥፍና እንዲጨምር ተደርጓል ፡፡
Slide 44
Con……………………………. በአብዛኛው ምድብ ችሎት የአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲኖር የተደረገ በመሆኑ ተገልጋዮች በቀላሉ አገልግሎቶች እንዲያገኙ እና ግልፅነት ባለው መልኩ ተገልግለው እንዲሄዱ ማድረግ እና ግልፅ የሆነ አሰራር እንዲኖር በማድረግ የተቻለ በመሆኑ ተገልጋዩ በፍርድ ቤቱ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተሻለ እምነት እንዲኖረው ማድረግ ተችሏል ፡፡ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ማኑዋል መሰረት የችሎት ጸሃፊዎች በየሳምንቱ በችሎቱ የተሰጡ እልባቶቸን የየሳምንቱን የፍ / ብሄር ጸሃፊዎች መመዝገባቸው ፤ ሬጅስትራር ጽ/ ቤት ለተከፈቱ መዝገቦች ውስጥ የፍ / ብሄር መዝገቦች የባለጉዳይ የጉዳይ መከታተያ ማሳወቂያ ፎርም በመስጠት መተግበር ተችሏል ፡፡ በድጋፍ እና ክትትል ወቅት የፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍትሃ ብሄር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 008/2013 ለማስፈጸም ሁሉም ሰራተኞች የክፍል ሃላፊዎች እንዲሁም ሬጅስትራሮች ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ አቅጣጫ ተሰጥቷል ለአራት አዲስ ሬጅስትራሮችም ስለመመሪያው ገለጻ ተደርጓል ፡፡ ካለፈው የመጡ፤አዲስ የተከፈተ፤እንደገና የተንቀሳቀሱ፤የተወሰኑ፤የተዘጉ፤አጠቃላይ የቀረቡ፤አጠቃላይ መፍትሄ ያገኙ፤በቀጠሮ የተላለፈ፤መዝገቦች ወደ ዳታ ቋት እንዲመዘገብ በማድረግ በተጨማሪም የእለት የቀጠሮ መዝገቦች ከችሎት ሲመለሱ ወዲያውኑ ወደ ዳታ እንዲገቡ ተደርጓል ፡፡ የመዝገቦች የእልባት መስጫ ጊዜ በማሳጠር ውዝፍ መዝገቦችን የመቀነስ ስራ መስራት እንዲቻል ሁሉም ችሎት ፀሀፊዎች የችሎታቸውን መዝገቦች መረጃ ከተቀመጠላቸው የእልባት መስጫ ጊዜ አኳያ እየተወሰኑ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን በሚያሳይ መልኩ ለችሎቱ ሪፖርት እያቀረቡ መሆኑን መከታተል ተችሏል ፡፡ የሬጅስትራር ወረፋ ስርዓት ተግባራዊ በተደረገባቸው 5 አምስት ምድብ ችሎቶች ( ልደታ ፣ የካ ፣ ቦሌ ፣ ኮልፌ እና ምድብ ችሎት በትክክል መስራታቸው በተደረገው ክትትል ማወቅ ተችሏል ፡፡ በፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት የሚገኙ ሬጅስተራሮች የምድብ ችሎቶችን የስራ ፍሰት ታሳቢ ባደረገ መልኩ እና የአገልግሎት አሰጣጡን ሊያሻሽል በሚያስችል መልኩ ከበላይ አመራሩ ጋር የሬጅስተራሮች ምደባ ተሰርቷል ኦረንቴሽን ተሰጥቷል የፌደራል ፍርድ ቤቶችን አዋጅ መሻሻል ተከትሎ በፍርድ ቤቱ ማኔጅመንትነ ችሎት አደረጃጀት እና የመዝገቦች አከፋፈትን በተመለከተ የተሰጡ መመሪያዎች እና አቅጣጫዎች መሰረት መዝገቦች በታሰበላቸው ችሎት እየተከፈቱ መሆኑን ክትትል ተርጓል ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዘው የመጡ ቅሬታዎችም ምላሽ ተሰጥቷል ፡
Slide 45
Con……………………… በዘጠኝ ወራት የምድብ ችሎት አዲስ የተከፈተ መዝገብ ፤ ወደ ዳታ የገባ መዝገብ ፤ መረጃ ዲሰክ ወጪ የሆነ መረጃ ፤ በድምጽ ቀራጭ የተቀረጽ ፤ በትራንሰክራይበር የተገለበጠ በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ወጪ የሆነ መረጃ የሚያሳይ ሰንጠረዥ የምድብ ችሎት አዲስ የተከፈተ መዝገብ ፤ ወደ ዳታ የገባ መዝገብ ፤ መረጃ ዲሰክ ወጪ የሆነ መረጃ ፤ በድምጽ ቀራጭ የተቀረጽ ፤ በትራንሰክራይበር የተገለበጠ በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ወጪ የሆነ መረጃ የሚያሳይ ሰንጠረዥ table 14.docx በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት አዲስ የተከፈተ መዝገብ 51,915 ፤ወደ ዳታ የገባ መዝገብ 172,876 ፤ በሴክሬተሪ የተገለበጠ መዝገብ 84,849 ፤በመረጃ ዴስክ ወጪ ተደረገ መዝገብ 206,503 በድምጽ ቀራጭ የተቀረጸ 2,764 ፤በትራንስክራይበር የተገለበጠ 2,545 እንዲሁም በጊዜ ሰሌደ መሰረት 464,977 መዝገብ ወጪ በማድረግ አገልግሎት ተሰጥቷል ፡፡ የዳኞች ትጋትና ውጤታማነት የሚጨምሩ ስርዓቶችን ማጠናከር የዳኝነት ትጋት ለመጨመር በክረምት ነሃሴ 2014 እና በመስከረም 2015 ወራት ውዝፍ መዛግብቶችን በመደበኛ እና የምርመራ መዛግብት እንዲሰሩ በማድረግ ለሰሩ ዳኞች ተጨማሪ የትርፍ ሰአት በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ መመሪያ መሰረት በወቅቱ የመክፈል በተጨማሪ ድጋፍ የሚያደረጉ ተቋማት ጋር በመተባበር በጀስቲስ ፎር ኦል ( ፈተሀ ለሁሉም ) ባክ ሎግ መዛግብትና እስረኛ ላለባችው ቅድሚያ በመስጠት ላከናወኑ ተጨማሪ የትርፍ ሰአት ክፍያ እንዲክፍል ተደረጓል ፡፡ የተሻለ አፈጻጸም ያላችው ዳኞች ረዳት ዳኞች ሬጅስትራሮች ሰራተኞች እንዲሁም ዳይሮክቶሬቶች በእቅድ በተቀመጠው ዝርዝር በመመሪያ መሰረት በየክፍሉ ተመዝኖ እንዲቀረብ እንዲለዩ በማድረግ ድጋፍ ከተስበስበ የሽልማት ና ማበረታቻ ተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 46
Con………………………….. ዓመታዊ የዳኞች አፈፃጸም መመዘኛ መስፈርቶች በማዘጋጅት ከመመዝገብ አፈፃፀም ትጋት፤ባህሪ ፤ ግልፅ ችሎት መጠቀም ፤ በኢንስፔክሸን የቀረቡ ቅሬታዎች ፤ ቸግር ፈቺነት ታሳቢ በማድረግ እያንዳንዱ ዳኛ በራሱ፤በተጠሪ ዳኛ አብረውነት በሚስሩ ዳኞች ፤ በሠራተኞች እንዲመዘን በማድረግ የተሸለ ትጋት ያላቸው ዳኞች የመለየት ተግበር ተከናውኗል ፡፡ ዳኞች በክረምት ነሀሴ ወር 2014 በመደኛ ዳየኝነት አግልግሎት እንዲስጥ ውዙፍ መዛግብትን እንዲስተናግዱ እንዲሁም መዛግብቶች የማብሰል ተግበር እንዲከናውኑ ተደርጓል ፡፡ በሁሉም ምድብ ችሎት ፀሀፊዎች የፍ / ብሄር ጉዳዮች ፍሰት መመሪያ እና ይህንንም ለመተግበር በወጣው ማንዋል መሰረት ባሉት ፎርሞች መሰረት እንዲሞሉ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡ የዳኝነት ስርዓቱን ቅልጥፍና በሚጨምሩ ትራንስክራይቨር ማሽን በምድብ ችሎቶች ተግባራዊነቱን እና አፈጻጸሙን በመከታተል የወንጀል መዝገቦች በአጭር ጊዜ እልባት እንዲያገኙ እገዛ በማድረግ መዝገቦች በትራንስክራይቨር ተገልብጠው አገልግሎቱን ማፋጥን ተችሏል ፡፡ Performance Evaluation መመሪያ በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ እንዲጸድቅ በጋራ ትብብር በማድረግ መመሪያው እንዲጸድቅ ተደርጓል ለጥር 1/2015 ጀምሮ ምዘና በጉባኤ በጸደቀው መመሪያ መሰረት የሚከናወን ይሆናል ፡፡ የተፋጠነ እና አጭር ስነ-ሰርዓት አተገባበር ማጠናከር የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ስርዓት በተሟላ መልኩ መዘርጋትና መተግበር የጉዳዮች ፍስት አስተዳደር መመሪያ አተገባበርን ማጠናከር ፤ መዝግቦች በተቀመጠላቸው ጊዜ ገደብ የማከናወን ተግበር ተከናውኗል ፡፡ አመራሩ የጉዳዬች ፍስት አስተዳደር መመሪያ እንደ ማኑዋል መስረት በተዘጋጁ ቅፃዎች የየእለቱ መዛግበት መረጃ እየተያዘ ስለመሆኑ በክፍሉ በአካል የመከታተል እና የማረጋገጥ የተዘጉ መዛግብት ስለመለያታችውና ቅድሚያ ስለመሰጠቱ ፡ የጊዜ ሰሌዳ ፡ ለተገልጋዩ በሚታይ ቦታ ስለመለጠፉ በአካል የማረጋገጥ ተግባር ተከናውኗል ግብረ መልስ በአካል በመስጠት የመከታተል ተግባረ ተከናውኗል ፡፡
Slide 47
Con……………………………. የመዛግብት ክምችት በነበረባቸው ችሎቶች ተጨማሪ ዳኞች እና ረዳት ዳኞች የመመደብ ፡ ውዝፍ መዛግብት በዳኛ ምክንያት የተከሰቱት በአካል ጠርቶ በመገምገም እና ቃለ ጉባኤ በመያዝ ለውስን ጊዚያት መዛግብቶችን እንዲጠናቀቁ የማድረግ የችሎቶች ማስተካከያ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ቅልጥፈናና ጥራት ለመጨመር በተጨማሪ ለተሾሙት 50 ረዳት ዳኞች እና 17 ሬጅስተራሮች በጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ በዳኞች ፎረም በየጊዚው ዳኞች በህጎች ፣ አሰራር ፣ በሰበር ውሳኔዎች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ፥ እርስ በርስ ልምድ ልውውጥ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ እያንዳንዱ በፍርድ ቤት የሚታዩ ጉዳዮች እልባት ለማግኘት የወሰደባቸውን ጊዜ ፤ በመመሪያው ላይ ጉዳዮች ከተቀመጠላቸው የመቋጫ ጊዜ አንፃር ምን ያህል ስኬታማ እንደሆነ መከታተል የሚያስችል የክትትልና የሪፖርት አቀራረብ ስርዓት ተግባራዊ ተደርጓል ፡፡ ለዳኝነት አገልግሎት ድጋፍ በሚያደርጉና በየደረጃው በተደራጁ ሥራ ክፍሎች ( መዝገብ ተከፍቶ እልባት እስኪያገኝ ) የሚሰጡ አገልግሎቶች በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት መከወናቸውን የመከታተል ስራዎች ተሰርተዋል ፤ በፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳዳር መመሪያ መሠረት እያንዳንዱ ባለ ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ሲመጣ ጉዳዩ እልባት የሚያገኝበትን የመቋጫ ጊዜ እንዲያውቅ የእልባት መስጫ ማሳወቂያ ቅጽ ተዘጋጅቶ ስራ ላይ እንዲውል ተደርጓል ፡፡ በዓመዊ አፈፃፀም ግምገማ በጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ በተቀመጠው በጊዜ ገደብ ከመስራት በተጨማሪ ፤ የግልጽ ችሎት ፤ ቅድሚያ የሚስጠችው መዛግብትና ባለጉዳዩች ፤ እሰረኛ ያለባቸውን ለይቶ ማስተናገድ ትኩረት እንዲስጥ በማድረግ የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 48
በፌዴራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት ደረጃ የጉዳዮች ፍሰት መመሪያ አተገባበር በመቶኛ ብዛት በ2015ዓ.ም.በ9ወራትበፌ/መ/ደ/ፍ/ ቤትእልባትያገኙመዛግብት ……… 65,475 ………….……….. 100% በመነሻጊዜእልባያገኙ ………………………………………………… 55,368 ………………..… 84.56% በመካከለኛጊዜእልባትያገኙ ………………………………………… 4,901….. .……………...…... 7.48% በአጠቃላይጊዜእልባትያገኙ ……………………………………… 2,037 ……………………...... 3.11% በተወሰነላቸውጊዜውስጥእልባትያገኙ …………………………… 62,476 ……………………..… 95.41% ከተቀመጠውየጊዜገደብበላይእልባትያገኙ ……………………… 2,707 ………………………... 4.13% በሂደት ላይ እያለ የጊዜ ገደብ ያለፈበት ……………………………………………………………. 16 ማስታወሻ - የካ ምድብ ችሎት የመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም . ሪፖርት ያላቀረቡ በመሆኑ የምድብ ችሎቱ አፈጻጸም የተሰራው የ8 ወራት ብቻ ነው ፡፡ በምድብ ችሎት ደረጃ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር የ9 ወር አፈጻጸም አፈጻጸም table 15.docx በዚህም መሰረት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍታብሔር ጉዳዮች ፍሰት መመሪያ መሰረት የምድብ ችሎቶች የ2015 ዓ.ም . የ9 ወርደረጃ የሚከተለውን ይመስላል ፡፡
Slide 49
Con……………………… 1ኛ. ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ችሎት ……………………...99.37% 2ኛ . ንግድና ኢንቨስትመንትምድብ ችሎት ………….…..98.87% 3ኛ . አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት …………….………….98.04% 4ኛ. አራዳ ምድብ ችሎት ……………..…………….…..97.72% 5ኛ . መናገሻ ምድብ ችሎት ……………………..…..…..97.24% 6ኛ . ድሬዳዋ ምድብ ችሎት ……………………………..96.72% 7ኛ . የካ ምድብ ችሎት ………..…………………..…….96.29% 8ኛ . ልደታ ምድብ ችሎት ………………………....……96.34% 9ኛ . አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት ………………….….. 93.91% 10ኛ . ቦሌ ምድብ ችሎት …………..…………………… 92.47% 11ኛ . ንፋስ ስልክ ምድብ ችሎት ………………..……...91.54% 12ኛ . ቂርቆስ ምድብ ችሎት …..……………..……..….91.02%
Slide 50
በጉዳዮች አይነት የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር አስተዳደር አፈጻጸም table 16.docx ውዝፍ መዛግበትን መቀነስ የሚያስችል ስልት ዘርግቶ መተግበር ውዝፍ ያልባቸው ችሎቶች የመለየት ፡ ተጨማሪ ዳኛ የመመደብ ፡ ረዳት ዳኛ የመመደብ ተገባር በርካታ መዝገብ የወዘፈ ዳኛን ጠርቶ የመገምገመና በተሰጠ ጊዜ ገደብ ሰርቶ እነዲያሰረክብ የማድረገና ክትትትልና ተጠያቂ የማድረግ ተግባር ተናውኗል አመራሩ በምድብ ችሎቶች የመስክ ምልከታ ለዘገዩ መዛግብት በየምድቡ የተለዩ ስለመሆኑ ፡ ዳኞች ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሰሩ ስለምሆኑ የተዘረጉ አሰራሮች ትግበራ ክትትል በማድረግ የተጀመሩ ቅድሚያ የመስጠት ትግበራ እንዲጠናከር የማሳሰብ ተግባር ተከናውኗል የዘገዩ መዛግብትን በመለየት በዳኞች እረፍት ወቅት በክረምት እንዲሰራ ተደርጓል ፡፡ በወሊድ ፈቃድ ላይ የሚገኙ ዳኞች የምርመራ መዛግብትን በቤታቸው በመስራት ክምችት ያለባቸውን ችሎቶች እንዲያግዙ ተደርጓል ፡፡ በዳኞች የዕረፍት ጊዜያት ከነሀሴ 1 - 30/2013 ዓ.ም ዳኞች መደበኛ የዳኝነት ስራ እንዲሰሩ በማድረግ በርካታ መዛግብት እልባት የመስጠት ፣ በአጫጭር ቀጠሮ መዛግብትን የማብሰል እና ባክሎግ መዝገብ የመቀነስ ስራ ተሰርቷል ፣ ረጅም ዓመት ያስቆጠሩ መዛግብት በመለየት ትኩረት ተሰጥቷቸው እልባት እንዲያገኙ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ እስረኛ ያላቸው የወንጅል መዛግቦችን በመለየት ቅድሚያ ተስጥቶ እንዲሰራ መዛግብትን የመለየት ፤ ክትትል የማድረግና በሪፖርት ችሎቶች እንዲሳውቁ የማድረግ ተግበር ተከናውኗል ፡፡
Slide 51
ስትራቴጂያዊ ግብ 4፡- የዳኝነት ጥራት ማጎልበት ውጤታማ የችሎት አደረጃጀት ስርዓት መዘርጋትና መተግበር ተጨማሪ 50 ረዳት ዳኞች እና 17 ሬጀስትራሮች በጉባኤ መሾማቸውና የስራ ስልጠና የመስጠት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ተከታታይ በርካታ ( በስትራቴጂ ግብ 2 የተገለጹ ) ስልጠናዎች ለዳኞች ፡ ለጉባኤ ተሷሚዎች እና አስተዳር ሰራተኞች በመስጠት ልምድና ክህሎት እንዲያዳብር በማድረግ የስራ ጥራት እንዲጨምር ተደረጓለል በይግባኝ የ ተሻሩ፤የጸኑ፤የተሻሻሉ መዛግብቶችን የመመዝገብና ዳኞች እንዲያውቁዋቸው የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የዳኞችና የመዛግብት በፍሰት የማጣጣም በማከናወን ድሬዳዋን ጨምሮዳኞች የመመደብ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በፌ /ጠ/ፍ/ ቤት የችሎት አደረጃጅት መመሪያ መስረት የዳኞችን ልምድ ፤ ክህሎት ፤ ፍላጎት ፤ የት /ት ዝግጅት ፤ ስነምግባር ፤ የስራ አፈፃፀም ታሳቢ ባደረገ መልኩ የችሎት ድልድል ተደርጓል ፡፡ የተዘጉ መዝገቦች ስካን ተደርገው በሶፍትኮፒ እንዲቀመጡ ተደርጓል ፡፡ በተጨማሪም በተዘጉ እና ስካን በተደረጉ መዝገቦች ላይ አቤቱታ ሲቀርብ መዝገቡን በሶፍትኮፒ ዳኞች ፋይሎቹን ማስወጣት ሳይጠበቅባቸው በኮምፒውተራቸው ላይ ሆነው መዝገቦቹን ተደራሽ የሚሆኑበት ሁኔታም ተመቻችቷል ፡፡ ዳኞች በክረምት በህጎች፤በዳኝነት ክህሎት፤በዳኝነት ስነ-ምግባር፤ተግባቦት (communication)፤ በንግድ ሀህጎችና በሰብዓዊ መብቶች ህጎች ላይ ተከታታይ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ በፌ /ጠ/ፍ/ ቤት የችሎት አደረጃጀት መመሪያ መሰርረት የዳኞች ልምድ ፣ ክህሎት ፣ ፍላጎት ፣ የት / ዝግጅት ፣ ስነ ምግባር ፣ የስራ አፈፃፀም ታሳቢ በማድረግ የችሎት ድልድል ተደርጓል ፡፡ የቀጠሮ መዝገቦችን በትክክል መሰየማቸውንና የዳኛ ፊርማ መኖሩን በማረጋገጥና ፤ እልባት ያገኙ መዝገቦችን በጥራት ወደ መረጃ ቋት በማስገባት የመዝገብ መንጠልጠልን በመቀነስ የዳታ ጥራትን የመጠበቅ ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 52
Con…………………………………………. ውጤታማ የችሎት አደረጃጀት ስርዓት መዘርጋት ረዳት ዳኞች ዳኞችን በማገዛቸውና በኮምፒውተር በመፃፍ ልምድ የዳኞችን የስራ ጫና ማቃለሉና በጥራት የዳኝነት አገልግሎት የመስጠት ስራ ተሰርቷል ፡፡ አዲስ የተከፈቱ መዝገቦችን ከሬጅስትራርና ከዳታ ጋር በመሆን ጥራት ያለው የመዝገብ አከፋፈት ሂደት እንዲኖር ተደርጓል ፡፡ የዳኞችና ሰራተኞች ስነምግባር ክትትል በማጠናከር የዳኝነት አገልግሎት በጥራት እንዲሰራ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የዳኞችና የተጠሪ ዳኞችን ፎረም በማጠናከር በህግና አሰራሮች ላይ ውይይት በማድረግና እርስ በርስ በመማማር በጥራት እንዲሰሩ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ከችሎት ጸሃፊዎች ወደ መዝገብ ቤት የሚገቡ መዝገቦች የዳኛ ፊርማ እና ገጽ የተሟላባቸው መሆኑን በማየት ወደ መዝገብ ቤት እንዲገቡ በማድረግ ጥራት ያለው የመዝገብ አያያዝ ስርዓት እንዲኖር ክትትል ተደርጓል ፡፡ ጥራቱን የጠበቀ የመዛግብት አያያዝ ሥርዓት ተዘርግቶ የተዘጉ መዝገቦች ወደ መዝገብ ቤት እንዱገቡ ተደርጎ ባለጉዳዮች በመዝገብ ቤት በኩል አገልግሎት እንዱያገኙ ተደርጓል ፡፡ የውሳኔዎች ምክንያታዊነት ማሳደግ በአዲስ በተደራጀው በኢንስፔክሽን የሚቀርቡ አቤቱታዎች እና መዛግብቶችን ከመዛግብት የመመርመር ተግባር ተከናውኗል ዳኞች በተደራጀው ፎረም በህጎችና በውሣኔዎች ላይ ግንዛቤ እንዲይዙ በማድረግ ፤ እርስበአዲስ ስበርስ ውይይት ተደረጓል ፡፡ የተሰሩ መዛግብቶች በጊዜ ሰሌዳ መሰረት ወጭ የማድረግ ፤ ውሳኔዎች በአንድ ቀን ወጪ እንዲሆኑ እና በመረጃ ክፍል በኩል እንዲወጡ የማድረግ ፤ የወጡ ውሳኔዎች በተለይ ውርስ ከሆነ ጉዳዩ ከባንክ ሊረጋገጡ ሲመጡ ትክክለኛነታቸው ተረጋግጦ እንዲሰጥ የማድረግ ፤ ውሳኔው በወሰነው ዳኛ አፈፃፀም እንዲከፈት ተደርጓል ፡፡
Slide 53
የጥናት የምርምር እና የዕውቀት አስተዳደር ስራዎች ማጠናከር በተደረጉ በርካታ የህግ ጥናቶች እና ምርምር ስልጠናዎች ዳኞችን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እንዲሳትፍ በማድረግ ልምድና ክህሎት እንዲያዳበሩ ተደርጓል ፡፡ የጥናት እና ምርምር ክፍል የማጠናከር ስራ ተሰርቷል ፡፡ የባለ ጉዳዮች አያያዝ ስርዓት ዘርግቶ መተግበር የበላይ አመራሩ በየ ምድብ ችሎት የአካል ምልካታ በማድረግ ፡ አስተያየት መስጫዎች እያንዳንዱን አስተያየት በጥራት ከምድቡ ሃላፊዎች ጋር በማጠራት እና ግብረ መልስ የመስጠት ቀጣይ ክትትል ተግባር ተከናወኗል ለምድብ ችሎቱ አገልግሎት እንዲሰጥ ተብሎ የተላከልን ዊልቸር ንብረቱን የሚቆጣጠር ባለሙያ ተመድቦ በዚሁ ንብርት ተጠቃሚ መሆን ለሚገባቸዉ የሕ / ሰብ ክፍሎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ባለጉዳዩች ተደራሸ፤ግልፅ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኙ የአንድ መስኮት ፤ ወረፋ መጠበቅያ፤ደጂታል ሳይኔጅ በተጨማሪ 3 ምድብ ችሎቶች የማስፋፋት እና የማጠናከር ተግበር ተከናውኗል ፡፡ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳር በተጨማሪ እንዲተገበር በማድረግ የተቀላጠፈ አገልግሎት ተገልጋይ እንዲያገኝ ተደርጓል ፡፡ ባለጉዳዩች የሚያቀርቧቸውን ቅሬታዎች በየደረጃው በመፍታት ምላሽ በመስጠት እንዲፈታ ተደርጓል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ ጥራቱን የጠበቀና ወጥነት ያለው የመዛግብት አከፋፈት ያለ ስለመሆኑ በክትትልና ድጋፍ በማረጋገጥ ከተገልጋዮች ይቀርቡ የነበሩ ቅሬታዎችን መቀነስ ተችሏል ፡፡
Slide 54
Con…………………………… የሚሰጡ አገልግሎቶች የተሟሉ እና ከምልልስ የፀዱ ለማድረግ እንዲቻል ምድብ ችሎቶች አገለግሎቶችን በመረጃ ዴስክ የሚሰጡ መሆኑን ክትትል የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ተገልጋዮች በፍርድ ቤቱ በሚያገኙዋቸው አገልግሎቶች ላይ አመኔታ እንዲኖራቸው ለማድረግ በዋንኛነት የሚረዳው አገልግሎቶችን ግልፅነት በተሞላበት መልኩ የማስተናገድ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የተገልጋይ አስተያየት ማሰባሰቢያ የአስተያየት መስጫ መዛግብት ( ደብተር ) በማዘጋጀት ለተገልጋይ ተደራሽ ማድረግና የሚሰጡ አስተያቶችን አሉታዊና አወንታዊ የተሰጠበትን የስራ ክፍልና የአስተያየቱን ይዘት ለይቶ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በአዎንታ በአሉታ የተሰጡ አስተያየቶች ከየምድብ ችሎቶች ሪፖርት እንዲላክ በማድረግ የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ቁልፍ የውጤት መስክ 3፡ የዳኝነት ተደራሽነት የፍርድ ቤቶች የአገልግልቶች ተደራሽነት ማሳደግ በፅ / ቤቱ ስር በሚገኘው መልዕክት ክፍል በኩል 7498 ያህል ደብዳቤዎች ፣ 81 መዝገቦች ፣ 6476 ጋዜጦች ፣ 83 ልዩልዩ ደብዳቤዎች ፤2521 መጽሄቶች ፤ 360 መመሪያ እና 20 አጀንዳዎች ለሚመለከታቸው ምድብ ችሎቶች እና ተቋማት የማድረስ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በፍርድ ቤቱ በቅጥር ያልተሟሉ የቋንቋ አስተርጓሚዎችን ከተለያየ ቦታ በመፈለግ በችሎት በታዘዘው መሰረት 07 የቋንቋ አስተርጓሚዎችን መድቧል ፡፡ አካላዊ ገልግሎት ተደራሽነት ለማረጋገጥ የተዘረጉ የአንድ መስኮት ፡ የመረጃ ክፈል ፡ ልዩ የሴቶች እና ህ ጻናት ችሎቶች ፡ የሬጅስትራር አገልግሎቶች ውጤታማነት አመራሩ በየምድቡ በመገኘት ክትትል የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የስራ ፍሰትን የተከተለ የንግድ ጉዳዮች ፣ የባንክና ኢንቨስትመንት እንዲሁም የኮንስትራክሽን ችሎት ጉዳዮች ወደ አንድ ማዕከል በማሠባሠብና በከተማዋ አማካኝ ቦታ ( በፒያሣ ) ብሪቲሽ ህንጻ አገልግሎት ለመስጠት የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በማደራጀት የማስመረቅ በተሟላ ሁኔታ ስራ የማስጀመር ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 55
Con………………………………… በየምድብ ችሎቶች ተገልጋዮች አገልግሎት ለማግኘት ማሟላት ያለባቸውን የማሳወቅና ተደራሽ የማድረግ ተግባር ተከናወናል ፡፡ መረጃዎች በፈጣን ተደራሽ ለማድረግ በድህረገጾች በመገናኛ ብዙኃን በመጽሄቶች ለውስጥና ለውጭ ተገልጋዮች የማድረስ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የዳኝነት አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ 12ቱንም ም/ ችሎቶችን በፕሮግራም የተመራና ተደራሽ የሆነ ድጋፍ ተደርጓል ፤ እቃ ግምጃ ቤት ያሉትን ንብረቶች ከጉልበት ሠራተኞች ጋር በመሆን የማስተካከል እና የማደራጀት ሥራ ተሠርቷል ፡፡ የውሣኔ ግልባጭ መጠየቂያ ፣ ዋስትና ተመላሽ ፣ የውሎ፣ይግባኝ መጠየቂያ እና ሌሎችም ማመልከቻ መጠየቂያ ፎርሞችን በማዘጋጀት ባለጉዳዮች ጊዜና ወጪን በመቆጠብ በቀላሉ አገልግሎት እንዲያገኙ የተሻለ ተደራሽ ለመሆን ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የበችሎት የተሰጡ ትዕዛዞች ፣ ውሳኔዎች ፣ ውሳኔ ግልባጭ ፣ ትዕዛዝ ግልባጭ ፣ መጥሪያ በመረጃ በኩል ለባለጉዳዮች ተደራሽ እንዲሆን ተደርጓል አረጋዊያን ፣ ህፃናት ፣ አካል ጉዳተኞች እና አቅመ ደካማ የሆነ ባለጉዳዮችን ቅድሚያ ሰጥቶ የማስተናገድ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የሴቶችና ህጻናት ልዩ ችሎት በሶስት ተጨማሪ ምድብ ችሎቶች ( አራዳ ፡ አዲስ ከተማ እና ቂርቆስ ) የማስጀመር ስራ ተሰርቷል ከዚህ በፊት ተደራጅቶ የነበረና በእርጅና ምክንያት አገልግሎት ያቆመ የድሬዳዋ ምድብ አዲስ ግብአት ግዥ ከለጋሾ ች በመጠየቅ የሟሟላት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የፍርድ ቤቱን የስራ ቋንቋ መናገር ለማይችሉ ተገልጋዮች በፍርድ ቤቱ ተቀጥረው የሚሰሩ የቋንቋ አስተርጓሚዎችን እንደአስፈላጊነቱ ወደየተለያያ ምድብ ችሎት እንዲመደቡ በማድረግ የማስተርጎም ስራው ባልተቆራረጠ መልኩ እንዲሰጥ ተደርጓል ፡፡
Slide 56
ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የዳኝነት አገልግሎት ተደራሽነትን ማሳደግ የድረ-ገጹ ደህንነት ለማስጠበቅ Secure Sockets Layer (SSL) እንዲገዛ አስፈላጊውን ክትትል በማድረግ እንዲጫን እና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል ፤ የዳኝነት ክፍያ ማስልያ (Calculator) በድረ-ገጹ እንዲካተት እና ሬጅስትራሮች እና ፋይል ከፋቾች በቀላሉ እንዲጠቀሙበት ተደርጓል ፡፡ ድረ-ገጹ በጎግል መፈለጊያ ላይ በማስመዝገብ አስፈላጊውን ክትትል በማድረግ አንደኛ እንዲሆን ተደርጓል ፡፡ በንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የቪድዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት አስፈላጊውን የኮንፊጌሬሽን ስራዎች በመስራት በምድብ ችሎቱ አገልግሎት እንዲጀምር ተደርጓል ፡፡ የ12ቱ ምድብ ችሎቶች የእለት ቀጠሮዎች እና ጉዳይ መከታተያ ማሳየቱን በዌብ ሳይቱ መስራቱ ክትትል ተደርጓል አዋጆች ፣ መመሪያ ፣ እንዲሁም ተንቀሳቃሽ ምስሎች እንዴት እንደሚገቡ ለኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የማሳየት ስራ ተሰርቷል ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ልምድ በመውሰድ ጎግል መፈለጊያ ላይ ዌብሳይቱን የማስመዝገብ ስራ ተሰርቷል፤ድረ-ገጹ እለት በእለት በጎግል ኮንሶል ኢንዴክስ የማስደረግ ስራ ተሰርቷል ፤ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የደህንነት ካሜራ የ1ኛ እና 2ኛ ፎቅ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል ፤ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የውስጥ የስልክ መስመር ሲስተም 30 ስልኮች አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ፤ የኔትወርክ ጥራት ለማሻሻል የዳታ ባክአፕ መስመር ፋይል ኦቨር ቪጂፒ (Failover VGP Configuration) ስራ ጳጉሜ 3 ቀን 2014ዓ/ም ተሰርቷል ፤ በዚህም የኢፍሚስ ኔትዎርክ መቆራረጥ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል ፤
Slide 57
Con…………………….. የፐብሊክ አይፒ ኮንፊጌሬሽን ስራ በንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት ተሰርቷል ፤ ወደ ግቢ የሚደረሰው የዳታና ኢንተርኔት የባንድ ዊድዝ መጠን በየቀኑ የመከታተል (Bandwidth Monitoring) ስራ ተከናዉኖአል ። መለስተኛ የኔትወርክ ዝርጋታ ስራዎች በተለያዩ የስራ ክፍሎች ተሰርቷል ፤ ሁለት የኔትዎርክ ባለሞያዎች 980 ስማቸው እና ስልክ ቁጥራቸው በነባር ሰራተኞች እንዲመዘገቡ ተደርጓል ፤ አጋጥሞ የነበረውን የላን አይፒ እጥረት ችግር ለመፍታት ተጨማሪ ላንአይፒ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (LAN IP: 10.32.41.0/24) ተጠይቆ ማግኘት ተችሏል ፤ ስራ ላይ እንዲውል ተደርጓል ፤ የዳኝነት አገልግሎት መረጃዎችን ተደራሽነት ማሳደግ በመገናኛ ብዙሃን የዳኝነት አገልግሎትና መረጃዎች በየጊዜው በወቅቱ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በሬድዮ ፤ በቴሌቪዥንበፌስ ቡክ እና በዌብሳይት ተደራሽ ተደርጓል ፡፡ መረጃዎች ወጥ በሆነ በሁሉም ምድብ በመረጃ ዴስክ በኩል ብቻ እንዲያልፍ አሰራር የመዘርጋትና አፈፃፀሙንም የመከታተል ተግባር ተከናውኗል ፡፡ በየምድብ ችሎቱ የሚሰጡ የውሳኔ / ፍርድ / ብይን / ትዕዛዝ እና የይግባኝ ግልባጮች በጊዜ ሰሌዳው መሰረት እንዲዘጋጁ በማድረግ አገልግሎቶች በመረጃ ዴስክ በኩል እየተሰጠ መሆኑን የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፡፡ የትብብር ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው የሚመጡ ፤ የህግ ግንዛቤ የሌላቸው ፤ ለተግባር ልምምድ የመጡ ፤ ትብብር እንዲደረግላቸው የጠየቁት ባለጉዳዮች ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት መረጃዎች በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ተደራሽ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 58
Con……………………….. የ12ቱ ምድብ ችሎቶች የእለት ቀጠሮዎች እና ጉዳይ መከታተያ ማሳየቱን በዌብ ሳይቱ መስራቱ ክትትል ተደርጓል አዋጆች ፣ መመሪያ ፣ እንዲሁም ተንቀሳቃሽ ምስሎች እንዴት እንደሚገቡ ለኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የማሳየት ስራ ተሰርቷል ፤ አዳዲስ ዜናዎችን በማሰገባት ቆይታቸው ብዙ የሆኑትን ዜናዎች ከዌብ ሳይቱ የማስወጣት ስራ ተሰርቷል ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ልምድ በመውሰድ ጎግል መፈለጊያ ላይ ዌብሳይቱን የማስመዝገብ ስራ ተሰርቷል፤ድረ-ገጹ እለት በእለት በጎግል ኮንሶል ኢንዴክስ የማስደረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የፍርድ ቤት መር አስማሚን በማጠናከር ጉዳዮች በአጭር እልባት እንዲያገኙ ማድረግ ፣ የአስማሚ እጥረት ለመቅረፍ ህዳር ወር2015 ላይ ተጨማሪ 50 ረዳት ዳኞች ባሉ እናዲሽሙ ተደረጓል በአስማሚነት መመሪያ ላይ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል የፍርድ ቤት መር ማስማማት አገልግሎት በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 እንዲሁም በመመሪያ ቁጥር 12/2014 የህግ ማዕቀፍና ድንጋጌ ወጥቶለት የፍርድ ቤት መር ማስማማት አገልግሎትን በሁሉም የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎቶች በመተግበር በዚህም ግማሽ አመት የማስማማት መርሃ ግብር የተከናወኑ ተግባራት በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤት መር ማስማማት አገልግሎት የሙከራ ትግበራ (pilot project) በአምስት ምድብ ችሎቶች ላይ ላሉ የማስማማት ስራ አካላት ስልጠና ተሰጥቶ በአምስት ምድብ ችሎቶች ፡- ልደታ ምድብ ችሎት ፡ ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ችሎት ፡ ቂርቆስ ምድብ ችሎት ፡ የካ ምድብ ችሎትና ቦሌ ምድብ ችሎት ስር ባሉ የንግድ ፡ የቤተሰብ እና የስራ ክርክር ጉዳዮች የማስማማት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል ፡፡ አገልግሎቱ እየተሰጠ በነበረበት የጊዜ ሂደትም የፍርድ ቤት መር ማስማማት አገልግሎት (court annexed mediation) በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 ከአንቀፅ 45-48 እንዲሁም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መመሪያ ቁጥር 12/2014ዓ.ም በዝርዝር የተመለከተ የህግ ማዕቀፍ ያገኘና በአስገዳጅ መልኩ የተደነገገ የፍትህ ስርዓት ሆኗል ፡፡
Slide 59
Con…………………………. መመሪያ ተፈፃሚ እንዲሆን በመመሪያው ከተመለከተበት ከሚያዚያ ወር 2014ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስር ባሉ ሁሉም (12ቱም) ምድብ ችሎቶች በመመሪያ በተመለከቱ 7 የክስ አይነቶች የፍርድ ቤት መር ማሰማማት ስራው ቀጥሎ እየተከወነ የሚገኝ ሲሆን በሐምሌና ነሐሴ 2014ዓ.ም ሙሉ ሁለት ወራት እንዲሁም ከመስከረም ወር ዳኞች ረፍት በኋላ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2015ዓ.ም መዝገቦች ወደ አስማሚ ማዕከላት ሲመሩና ሲታዩ ቆይተዋል የማስማማት ስራው መመሪያ ቁጥር 12/2014 መሰረት ተጠቃሾቹ የችሎት ጉዳይ አይነቶች ወደ አስማሚ ማዕከል እንዲመሩና መጠናቸው እንዲያድግ ከተጠሪ ዳኞች ጋራ በቅርበት እየተሰራ ይገኛል ለአስማሚ ረዳት ዳኞች በተለይም ለሴት አስማሚ ረዳት ዳኞች የአጠቃላይና ለልዩ የአስማሚነት ስልጠናዎች እንዲሰጡ ከኢማከክ በጋራ ተሰርቷል ፡ የአስማሚነት መመሪያ ቁጥር 12/2014 ለተጠሪ ዳኞች ግንዛቤ ማስጨበጫ ከኢማክ ጋር በመተባባር እንዲሰጥ ተደርጓል ከላይም እንደተመለከተው ፍርድ ቤቱ የመግባቢያ ሰነድ ፈራሚ ካደረገው የኢትዮጵያ ማስማማትና ግልግል ዳኝነት ተቋም ጋራ በቅርብና በጥብቅ የስራ ግንኙነት እንዲኖርና እንዲዳብር በጋራ ተሰርቷል የስራ ክፍሉ አመታዊ እቅድ ፍርድ ቤቱ ከያዘው እቅድ ጋራ በሚሄድ ድጋፍ በሚሰጥ አግባብ ተዘጋጅቷል የስራ ክፍሉ እስካሁን የሰራቸውን ስራዎች ልምድ እንዲያካፍል በተደረገለት ጥሪ መሰረት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሊተገበር የታሰበውን የፍርድ ቤት መር ማስማማት ስራ አተገባብር ሙያዊና ተግባራዊ ልምድ የማካፈል ስራ ሰርቷል ፡፡
Slide 60
Con…………….. ከተያዘውየ 2015 ዓ.ም በጀት አመት ከሐምሌ 1/2014 - መጋቢት 30 ቀን 2015ዓ.ም በፍርድ ቤቱ ለፍርድ ቤት መር ማስማማት ማዕከላት የቀረቡ መዛግብትና የተገኘው ውጤት ለአስማሚ የቀረቡ መዛግብት - 5,077 table17.docx በስምምነት የተቋጩ መዛግብት - 791 ቀርበው ያልተስማሙ - 1,992 በምድብ ችሎት ረገድ እንደሚከተለው ቀርቧል ፡፡ table 18.docx የተሟላ የትርጉም አገልግሎት ስርዓት መዘርጋትና መተግበር የፍርድ ቤቱን የስራ ቋንቋ መናገር ለማይችሉ ተገልጋዮች በፍርድ ቤቱ ተቀጥረው የሚሰሩ የቋንቋ አስተርጓሚዎችን እንደአስፈላጊነቱ ወደየተለያያ ምድብ ችሎት እንዲመደቡ በማድረግ የማስተርጎም ስራው ባልተቆራረጠ መልኩ እንዲሰጥ ተደርጓል ፡፡ በፍርድ ቤቱ በቅጥር ያልተሟሉ የቋንቋ አስተርጓሚዎችን ከተለያየ ቦታ በመፈለግ በችሎት በታዘዘው መሰረት የቋንቋ አስተርጓሚዎችን በመመደብ የትርጉም ስር እንዲሰጥ ተደርጓል ፡፡ የቋንቋ አስተርጘሚዎች የአገልግሎት ክፍያ አሰጣጥ በየምድብ ችሎቱ እንዲሰጥ በማድረግ አገልግሎት ሰጪዎችን በተነሳሽነት አገልግሎት እንዲሰጡ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት ተግባራዊ ተደጓል ፡፡
Slide 61
ስትራቴጂያዊ ግብ 5 ፡- የፍርድ ቤቶችን አካላዊ ተደራሽነት ማሳደግ ልዩ የሴቶች እና ህጻናት ችሎቶች እና (women and child bench ) በግማሽ አመቱ ድጋፍ የሚሰጡ አካላትን በመጠየቅ በአራዳ ፡ አዲስ ከተማ እና ቂርቆስ አዲስ ችልቶችን በመክፈት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን እንዲሁም በግብአት አለመሟትና እርጅና ቆሞ የነበረ የድሬዳዋ ምድብ አዲስ ተሟልቶ ግብአት እንዲደራጅ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል በንፋስ ስልክ አሮጌን በመቀየር ውጤታማ አገልግሎት እንዲኖር ተደርጓል ፡፡ የንፋስ ስልክ ምድብ ችሎት ቀድሞ ከነበረበት ስፍራ ወደ አዲሱ ህንጻ በማዛወር የፍርድ ቤቱን አካላዊ ተደራሽነት በማሳደግ አገልግሎት የመስጠት ስራ ተሰርቷል ፡፡ የቢሮ ጥበትና የችሎት አዳራሽ እጥረት የነበረበት የመናገሻ ምድብ ችሎት የስራ ክርክር ችሎት ከአራዳ በወጡ በንገድ ችሎቶች ምትክ እንዲገቡ እና አገልግሎት በምቹ ሁኔታ እንዲሰጥ ተደርጓል ፡፡ የንግድና ኢንቨስትመንት ተጨማሪ ምድብ ችሎት በፒያሳ በመደራጀት ስራዎችን ወደ መዓከል በመሰብሰብ በተጨማሪ የንግድ ፣ ባንክ እና ኮንስትራክሽን ችሎቶች በወጡበት ምትክ በልደታ የነበረ የቢሮ እና ችሎት ችግር በመቅረፍ የቢሮ ድልድል ተደርጓል ፡፡ የንግድ ጉዳዮች ፣ የባንክና ኢንቨስትመንት እንዲሁም የኮንስትራክሽን ችሎት ጉዳዮች ወደ አንድ ማዕከል በማሠባሠብና በከተማዋ አማካኝ ቦታ ( በፒያሣ ) አገልግሎት ለመስጠት የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በማደራጀትና በማስመረቅ አካላዊ ተደራሽነት በማሳደግ ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 62
ቁልፍ የውጤት መስክ 4 ስትራቴጂያዊ አጋርነትና ውጤታማ ኮምዩኒኬሽን ስትራቴጂያዊ ግብ 6፡- አገራዊ አጋርነትና ድጋፍን ማሳደግ የፍርድ ቤቶችን ግንኙነትና ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ስርዓት ዘርግቶ መተግበር ፤ ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፤ ከጅስቲስ ፎር ኦል ኢትየጵያ ፡ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህጻናት ፕሮጀክት የዳኞች አስተደደር ጉባኤ ፡ ለግዥ ባለስልጣን እንዲሁም በስትራቴጂ ግብ 1 ከተገለጹ ዝርዝር ተቋማት ጋር በመቀናጀት ለዳኞች ፡ ለጉባኤ ተሷሚዎች ፤ ለዳይሬክተሮች እንዲሁም ለሰራተኞች በርካታ በተገለጹ ርእሶች በየሳምንቱ ተከታታይ የስልጠና አቅም ግንባታ ስራዎች ተሰርቷል ከተለያዩ አጋር አካላት የ2014 በጀት ዓመት የሠራተኞች ዓመታዊ በዓልና የ2015 በጀት ዓመት የችሎት ማስጀመሪያ ድጋፍ በማሰባሰብ ሠራተኛው በተነቃቃ መንፈስ በዓሉ እንዲከበር ተደርጓል ፡፡ ከት /ት ተቋማት ጋር በመነጋገር በመማር ላይ ለሚገኙ 69 ሠራተኞች የቅናሽ የክፍያ ዕድሎችን ለማመቻቸት ማስታወቂያወችን በመለጠፍ ሠራተኞችን በመመዝገብ ሥራ ስም ዝርዝራቸውን የማስተላለፍ እና እንዲማሩ የማድረግ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ ለአንድ ማየት የተሳናቸው ረዳት ዳኛና ሶስት የእይታ ችግር ያላቸው የአስተዳደር ሠራተኞች ለማንበቢያ የሚረዳ መነጽር ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ ቤት ድጋፍ ተገኝቷል ለባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቶ እንዲጠቀሙ ተሰጥቷ ከኤቢሴ ዳይፐር፣ቤቢሎ ዳይፐር ፣ ኢንሪች አግሮ ኢንዱስትሪ እና አባይ ኢንተርናሽናል አልሚ ምግቦች ድጋፍ በመጠየቅ 2090 ፍሬ የማይታጠብ ፣ 25 ፍሬ የሚታጠብ ዳይፐር ፣ 2000 ፍሬ የሴቶች የንፅሕና መጠበቂያ ፣ 192 እሽግ ኮርን ፍሌክስና 50 ከ.ግ የተመጣጠነ የሕፃናት ምግብ ድጋፍ የተገኘ ሲሆን በሁሉም ም/ ችሎቶች ለሚገኙ ከ2000 ብር በታች ለሆኑ ሴት ሠራተኞች ለአዲስ ዓመት እንዲከፋፈል ተደርጓል ፡፡ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ5 የተለያዩ ርዕሶች በሁለት ዙር እያንዳንዱ ዙር ለ16 ቀናት ሁሉም የምግብና መኝታ ወጪ በመሸፈን ( በብር ሲተመን 770000 የሆነ ) ከሐምሌ 18 እስከ ነሐሴ 24/2014 ዓ/ም ለ55 ወጣቶች ስልጠና ተሰጥቷል፤ለሰልጣኞችም የምስክር ወረቀትና ትራንስክርቢትና እንዲደርሳቸው ተደርጓል ፡፡
Slide 63
Con…………………………. ከአሜሪካን የቴክኖሎጂ ኮሌጅ ጋር በመተባበርለ50 የተቋሙ ሰራተኞች የ50 % ቅናሽ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን በማመቻቸት እንዲመዘገቡ ጥሪ ተላልፏል ፡፡ Action aid eth ጋር በመተባበር በቂርቆስ ምድብ ችሎት one side windo mirro የሴቶች እና ህፃናት ችሎት መደራጀቱ ፣ በፌ /ጠ/ፍ/ ቤት ህፃናት ፍትህ ፕሮጀክት ድጋፍ በአዲስ ከተማ ምድብ ችሎት የሴቶችና ህፃናት ልዩ ችሎት ግብዓት ድጋፍ ተደርጓል በጀስቲስ ፎር ኦል በተገኘ የተሟላ ግብአት ድጋፍ ለአራዳ እና ለድሬዳዋ የሴቶች እና ህጻናት ችልቶች እንዲደራጅ ተደርጓል ፡፡ ከኢትዮ ቴሌኮሚኒኬሽን ጋር በፍ / ቤቱ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ግንባታ ላይ ልምድ ልውውጥ ምክክር ተደርጓል ፡፡ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የጤናና የማህበራዊ እንዲሁም የኮከስ የሴቶች አባላት ጋር በረቂቅ የወንጀል ስነስርዓት ህግ ላይ እንዲሁም በወንጀል ስነስርዓት ህጉ ከሴቶች እና ህፃናት መብቶች አጠባበቅ አኳያ የምክክር መድረክ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ተደርጓል ፡፡ ከዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ለ100 ዳኞች በተደረገ ድጋፍ የስልጠና እና በአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ እና በአፋር ዶሃሎጅ በሶስት ዙር ጉብኝት ተደርጓል ፡፡ በፌ /ጠ/ፍ/ ቤት ለሶስቱም ፍ/ ቤት በሚሰሩ ስራዎች ላይ በኮሚቴነት በመሳተፍ የፍርድ ቤቱ ውጤታማነት ማሳደግ ተችሏል ፡፡ ( በመመሪያ ማሻሻያዎች በዳኝነት ተጠያቂነት በሙስና መከላከል እስትራቴጂ በዳኞች የዲሲፒሊን ኮሚቴ ስልጠናዎች ፡፡ ስታቴጂካዊ አጋርነትን ለማጠናር ጥናት ለማድረግ መረጃ ፈልጋው ለመጡ 32 ባለጉዳዮች የትብብር ደብዳቤ ተጽፎ በምድብ ችሎቶች መረጃ እንዲያገኙ ተደርጓል ፡፡
Slide 64
የፌደራል ፍ/ ቤቶች ግንኙነት እና የአቅም ግንባታ ሥርዓትን ማጠናከር ለድሬዳዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ዳኞች በአዲስ ህጎች ላይ ስልጠና የመስጠት እንዲሁም በተዘጋጁ ዝርዝር ረቂቅ ህጎች ላይ ግብአቶች የመስጠት እና የመደገፍ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ከመንግስት ግዢ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ለተጠሪ ዳኞች እና ለግዢ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ስልጠናዎች በአርባ ምንጭ ተሰጥተዋል ፡፡ የፌደራል የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት ለማሳደግ በጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲሁም በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በተዘጋጁ ውይይቶች እንዲሁም ስልጠናዎች ላይ ዳኞች በንቃት እንዲሳተፉ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ከበርካታ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ተከታታይ ስልጠናዎች ተሰጥቷል ፡፡ የፍርድ ቤቱን የጋራ ተልዕኮ ለማሳካት ከሌሎች የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጋር በጋራ የኮሚቴ ስራዎች የመስራት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ( የመዋቅር ዝግጅት …..) ከህግ ባለሙያ / ጠበቆች ማህበሮች ጋር የሚኖር አጋርነትን ለማሳደግ የትብብርና የግንኙነት ሥርዓቶችን መዘርጋትና ማጠናከር ፍርድ ቤቶች ከተመረጡ የትምህርት ፣ ሥልጠና እና ምርምር ተቋማት ጋር የሚኖራቸውን ትስስርና ትብብር ለማሳደግ የሚያግዝ ስርዓት ዘርግቶ መተግበር ፤ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን እንዲሁም ለፌደራል ጠበቆች ማህበር ጋር በመተባበር በስልጠናዎች ፡ በህግ ማሻሻያዎች ፡ በፍረርድቤቱ የለውጥ ስራዎች በጋራ የመስራት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ከት /ት ተቋማት ጋር በመነጋገር በመማር ላይ ለሚገኙ 69 ሠራተኞች የቅናሽ የክፍያ ዕድሎችን ለማመቻቸት ማስታወቂያወችን በመለጠፍ ሠራተኞችን በመመዝገብ ሥራ ስም ዝርዝራቸውን የማስተላለፍ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ የከፍተኛ ት/ት ተቋማት እና ዩኒቨርስቲዎች ጋር ለሴቶች በዝቅተኛ ቅናሽ ክፍያ ወይም በነፃ የት /ት እድል እንዲያመቻቹ ተደርጓል ፡፡
Slide 65
ስትቴጂያዊ ግብ 7 የህዝብ ግንዛቤ እና ተሳትፎን ማሳደግ የኮሙኒኬሽን ክፍሎችን አደረጃጀትና አሰራር ማጠናከር በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ድህረ ገፅ ላይ ከሚካተቱ ሀሳቦች የተለያዩ የፌደራል እና የክልል ህጎችን፣መመሪያዎችን እና ደንቦችን በማሰባሰብ እና ከ 1987 ከቅፅ አንድ ጀምሮ የወጡ አዋጆችን ከነማሻሻያቸው በማደራጀት ለድህር ገጽ ዝግጅት እንዲረዳ እንዲሁም በፍርድ ቤቱ ድህረ-ገፅ ስር እንዲካተት እና ለተጠቃሚዎች ምቹ እንዲሆን ለማስቻል የመላክ ስራ ተከናውኗል ፡፡ ከሌሎች ክልል ፍርድ ቤቶች ሶሻል ወርክ ክፍል ጋር የልምድ ልውውጥ ማካሄድና በሂደቱም የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን ተግባራዊ ማድረግ ፣ ድሬዳዋን ጨምሮ ሁሉም የሶሻል ወርክ ባለሙያ በአዋሳ የመጀመርያ ደረጃ ፍረድ ቤት በመሄድ የልምድ ልውውጥ ተካሂዷል ፣ ከዩንቨርስቲ፣ከክልል ፍርድቤቶችና ከሌሎችም ተቋማት ለሚመጡ ባለሙያዎች ክፍሉ እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች እና የአሰራር ሁኔታውን ማስተዋወቅ ከአማራ ክልል አቃቢ ህግ ፣ የምክርቤት አባል፣ዳኛ፣የሴ /ህ/ ቢሮ ተጠሪዎች እና ሌሎችም በመምጣታቸው ክፍሉ እየሠጠ ያለውን አገልግሎት ገለጻ ተደርጎላቸዋል ፡፡ በየቀኑ የሚገቡ የህትመት ውጤቶችን በተገቢው መልኩ የሚዲያ ሞኒተሪንግ ስራ መስራት መቻል ( በተለይም ህትመት ሚዲያዎች ላይ )፡፡ በዚህም በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተቋሙ ዙሪያ 30 ዘገባዎች የተሰሩ ሲሆን 8 (26.67%) በአሉታ ፣ 22(73.33%) በአዎንታ የተዘገቡ ናቸው ፡፡ ከህግ ባለሙያ ጠበቆች ማህበሮች ጋር የሚኖር አጋርነትን በማሳደግ የትብብርና የግንኙነት ስርዓቶችን መዘርጋትና ማጠናከር የህዝብ ግንኙነት እና ተግባቦት ስራውን የሚያሳልጡ የተግባቦት መሳሪያዎችን (Communication Tools) ማዘጋጀትና ተደራሽነታቸውን ማረጋገጥ ፤
Slide 66
Con…………………….. በዘጠኝ ወራት የሚዲያ ሞኒተሪንግ ስራ የተሰራ ሲሆን ከ6 በላይ ዘገባዎች በፍ / ቤቱ ላይ በመስራት 5ቱ በአወንታ የተዘገቡ ናቸው ፡፡ የህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ስራን ሊያጠናክሩ የሚችሉ የአኒሜሽን ስራዎች ፣ የግራፊክስ ዲዛይን ፣ የኢዲቲንግና የቪዲዮግራፊክስ ስራዎችን መስራት ተችሏል ፡፡ የገፅታ ግንባታን እንዲሁም የህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ስራውን ለማሳደግ 2,000 በላይ በራሪ ጽሁፎች ፣ 200 በላይ ፖስት ካርድ ፣ 5 የሚደርሱ አጫጭር ቪዲዮዎችና አኒሜሽኖች ፣ 9 ባነሮች ፣ 2000 በላይ የጥሪ ወረቀት ፣ 150 በላይ የጥሪ ካርድ 2,000 አጀንዳ ፤500 ቀን መቁጠሪያ ተዘጋጅተው ለሚመለከተው አካል ተደራሽ ተደርጓል ፤ የንግድና ኢንቨስትመንት ምርቃት መርሃ ግብርን በማስመልክት 2 አኒሜሽኖች፣ከ300 በላይ በራሪ ፅሁፎች ፣ ከ30 በላይ ባጆች እና 200 አካባቢ የጥሪ ካርዶች ፣ ማዘጋጀት ተችሏል ፡፡ የተቋሙ ቴሌግራም ቻናል ፣ ፌስቡክ እና ድረ ገጽ በመረጃ የበለፀገ እንዲሆን መረጃዎችን የመጫን ስራ ተሰርቷል ፤ የተቋሙን ርትዕ መፅሔት የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል ፡፡ ከስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ከፀረ ሙስና ኮሚሽን የመጡ ፖስተሮችን የመለጠፍ ስራ ተሰርቷል ፤ ከጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በደብረ ዘይት ለሹፌሮች የተሰጠውን የስነ ምግባር ስልጠና የማስተባበርና መረጃዎችን የማደራጀት ስራ ተሰርቷል ፤ ከመልካም አስተዳደር ቡድን ጋር በመተባበር የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት ባጆችና መለያዎች እንዲሟሉ ጥረት ተደርጓል ፤ የህብረተሰብ ግንዛቤ ለማሳደግ ከፌ /ጠ/ፍ/ ቤት እና ፋና ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር
Slide 67
Con…………………….. የፌ /ፍ/ ቤቶች አፈፃፀም ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች በዳኝነት ተጠያቂነትና ነፃነት በፍ / ቤቱ እስትራቴጂክ ዕቅድ በንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የሚታዩ ጉዳዮች ፕሮግራም ተሰርቶለታል የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተዘጋጁ መለያዎች ላይ ማስረጽ የተለያዩ ብሮሸሮችን ፣ ፕፕሌቶችን እና ማስታወቂያዎችን በሚለጠፍበት ወቅት የፍርድ ቤቱን መለያ የማካተት ስራ ተሰርቷል የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተዘጋጁ መለያዎች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር የፌደራል ፍ/ ቤቶችን መለያዎች ሁሉም ም/ ችሎቶች እንዱጠቀሙበት የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ አለም አቀፍ የፍርድ ቤቶች የችሎት ስታንዳርድ በጠበቀ በተዘጋጀው የፍርድ ቤቶች የችሎት ስታንዳርድ 12ኛው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የማደራጀት ፣ ፈርኒሺንግ እድሳት መከናወኑና ሙሉ በሙሉ በበጀት ዓመቱ ተጠናቆበማስመረቅ ዳኝነት አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል ፡፡ በፌ /ጠ/ፍ/ ቤት በተጠናው የዳኞች ካባ እስታንዳርዳይዜሽን እና በችሎት ስራው መመሪያ በተገለፀው መሰረት አዲስ የዳኞች ካባ ግዢ በግዢ ሂደት ላይ ይገኛል ፡፡ ህዝቡን ማዕከል ያደረጉ ቋሚ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃ - ግብሮች ማዘጋጀት እና መተግበር ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ፡ ለባህልና ቱሪዝም ተቋማት ጋር በመተባበር በሴቶች እና ህጻናት መብቶች አተገባበር ላይ ስልጥናዎች መስጠት የህግ ማሻሻያዎች እንዲያደርጉ ማድረግ ፡ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማከናወን ተግባር ተሰርቷል
Slide 68
Con……………………. የርትዕ መጽሄት ይዘትና ጥራት በማሳደግ ተነባቢነት የማሳደግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በድረ-ገጽ፣በብሮሸር ፤ በመጽሔት የሚዘጋጁ ግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር - በማዘጋጀት ተግባራዊ ተደርጓል ፡፡ በፌስ ቡክ እና በዌብ ሳይት የፍ / ቤቱ መረጃዎች ለህብረተሰቡ የማሳወቅ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የህዝብ አመለካከት / አስተያየት መዳሰስ የሚያስችል ስርዓት ዘርግቶ መተግበር አመራሩ በአካል በምድብ ችሎቶች በመገኘት የህዝብ አስተያየቶችን የማጣራት ፡ ግብረመልስና ማስተካከያዎች የማድረግ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የህዝቡ አስተያት ሪፖርቶች ለሁሉም ምድብ የማሰባሰብ ፡ ሪፖርት የሚቀርብበት ስርአት በመዘርጋት የመከታተል ተግባር ተከናውኗል የተገልጋይ አስተያያት የሚሰበሰብበት ቋሚ አሰራር የማጠናከር ስራ ተሰርቷል ዳኞች አስቸኳይ ጉዳዮች ወዲያውኑ እንዲሁም በአቤቱታ የሚስተናገዱ ጉዳዮችን በተመለከተ ቋሚ የአቤቱታ ቀን እንዲኖር ክትትል ተደርጓል ፡፡ ቁልፍ የውጤት መስክ 5 ተቋማዊ ለውጥ እና ብቃት ስትራቴጂያዊ ግብ 8 የመምራት እና የመፈጸም ብቃትን ማሳደግ ተቋማዊ የሰው ኃይል አደረጃጀት ና አሰራር ስርዓት ማጠናከር የሠራተኛ ክፍተትን ለመሙላት ከምድብ ችሎቶች አስተባባሪ ሬጂስትራሮችና የሰው ሀብት ባለሙያዎች ጋር በመነጋገር ከምድብ ችሎት ወደ ምድብ ችሎት 91 ሠራተኞች የውስጥ ዝውውር የተደረገ ሲሆን በአዲስ ቅጥር 31 ፣ ከሌላ መ/ ቤት በዝውውር 21 በድምሩ 52 ሠራተኞች የተሟሉ ሲሆን የደረጃ እድገት ለ30፣ ሠራተኞች የመስጠት ሥራ ተከናውኗል ፡፡
Slide 69
Con…………………………………. ከት /ት ተቋማት ጋር በመነጋገር በመማር ላይ ለሚገኙ 121 ሠራተኞች የቅናሽ የክፍያ ዕድሎችን በማመቻቸት ማስታወቂያዎችን በመለጠፍ ሠራተኞችን በመመዝገብ ስም ዝርዝራቸውን የማስተላለፍ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ የሠራተኞች የስራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት መመሪያን ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር ክትትል በማድረግ የወተት አበል ለተፈቀደላቸው የሥራ መደብ ለተመደቡ 16 ሠራተኞች የወተት አበል እንዲያገኙ ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት የማስተላለፍ ሥራ ተከናውናል ፡ ምቹ የሥራ አካባቢን ከመፍጠር አንፃር 9 የሕፃናት ማቆያ ሞግዚቶችን ከሲቪል ሰርቪስ ቅጥር በማስፈቀድና በማሟላት የሕፃናት ማቆያውን በማስጀመር ለሴት ሠራተኞች ምቹ የሥራ አካባቢን የመፍጠር ሥራ ተከናውኗል ፡፡ ለ67 ሠራተኞች የመጀመሪያ የሕክምና እርዳታ ለፈለጉ የደም ግፊታቸውን መለካት ሙያዊ ድጋፍ በማድረግና ለተወሰኑ ማስተገሻ መድሀኒትም የመስጠት ሥራ ተሰርቷል ፡፡ ደንብ ልብስ የተፈቀደላቸውን ሠራተኞች የመለየትና የተፈቀደው የደንብ ልብስ ዝርዝርና ከነ ማጠቃለያ ግዥ እንዲፈፀም ለግዥ ክፍል የማስተላለፍና የመከታተል ሥራ ተሠርቷል ፡፡ በቀላል የዲሲፒሊን ቅጣት ያልታረሙ 6 የአስተዳደር ሠራተኞች ጉዳያቸው በዲሲፒሊን ኮሚቴ እንዲታይ የተደረገ ሲሆን 2ቱ ተቋማችን በመልቀቃቸው ክሱ የተቋረጠ ሲሆን 4ቱ በሂደት ላይ ይገኛል ፡፡ የዲሲፒሊን ኮሚቴዎችን ለማጠናከር ያስችል ዘንድ በጐደለው የአስተዳደር ተወካይ እና በለቀቁት የከሣሽ ተወካይ ምትክ እንዲተኩ የማሳሰብ ሥራ ተሰርቶ የተጓደሉት ተሟልተዋል ፡፡ የመንግሥት የሥራ ሰዓት ያላከበሩ 1,116 ሠራተኞች ያልሰሩበት ደመወዝ ተመላሽ እንዲደረግ ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት የማስተላለፍ ሥራ ተከናውኗል ፡፡/1 ሰው በተደጋጋሚ የሚቆረጥበት አግባብ አለ / የ48 ሠራተኞች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከግል ማህደራቸው ጋር እንዲያያዝ ሲያቀርቡ ስለትክክለኛነቱ እንዲረጋገጥ ለሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት የመላክ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ የግል ማህደራቸውን ማየት ለፈለጉ 12 ሠራተኞች የግል ማህደራቸውን እንዲያዩ ተደርጓል ፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች ተቋማችን የለቀቁ 37 ሠራተኞች የዋስትና ግዴታ እንዲያወርዱ የማድረግ ሥራ ተከናውኗል ፡፡
Slide 70
Con……………………… በተለያየ ምከንያት ተቋማችን የለቀቁ 68 ሠራተኞች ቀደም ሲል የተሰጣቸውን የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት መታወቂያ ካርድ ተመላሽ እንዲያደርጐ ተደርጐ ለፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት የመመለስ ስራ ተከናውኗል ፡፡ ለ37 ሠራተኞች የፐብሊክ መታወቂያ ላልተሰጣቸው እና በኦሮሚያ ክልል ለሚኖሩ አስፈላጊውን መረጃ በማጠናቀር መረጀውን ለድርጅቱ በመላክ መታወቂያውን እንዲያገኙ ተደርጓል ፡፡ ለ51 ሠራተኞች የተቋማችን መታወቂያ ለጠፋባቸው ፣ በደረጃ እድገት ለመጡ ፣ በቅጥር ለተቀላቀሉ እና በዝውውር ለመጡ ሠራተኞች መታወቂያውን በማዘጋጀት ተሰጥቷል ፡፡ አዲስ ለተቀጠሩ 31 ሠራተኞች ፣ በዝውውር ከሌላ መሥሪያ ቤት ለመጡ 21-- ሠራተኞች ፣ 3ዐ በደረጃ አድገት ለመጡ ሠራተኛ እንዲያከናውኑ የሚጠበቅባቸውን የሥራ መዘርዝር እንዲደርሳቸው ተደርጓል ፡፡ በአዋጁና አዋጁን ለማስፈፀም በወጣው መመሪያ መሠረት የደረጃ እድገት ፣ የቅጥርና የዝውውር ሂደቶች በመከተል ቅጥር 31 ደረጃ እድገት 30 ተከናውነዋል ፡፡ የዋስትና ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው ለጠየቁ 371 ሠራተኞች ደብዳቤውን በማዘጋጀት የተሰጠ ሲሆን ፣ የትብብር ደብዳቤ 146 ሠራተኞች ፣ የተቋሙ ዲጂታል መታወቂያ ላልተሰራላቸውና ጠፍቶባቸው ከፖሊስ ማስረጃ ላመጡ 20 ሠራተኞች ተሰጥቷል ፣ ለተለያዩ አገልግሎቶች 769 የሠራተኞች ማህደር ወጥተው ተመልሰዋል / የአንድ ሰው በተደጋጋሚ ይወጣል / ከግል ማህደር ጋር እንዲያያዙ የቀረቡ 8,808 ልዩ ልዩ ማስረጃዎች ስለትክክለኛነት በማረጋገጥ የማያያዝ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ / የአንድ ሰው በተደጋጋሚ የሚታሰርበት ሁኔታ አለ / የሥራ ልምድ ለጠየቁ 402 ሠራተኞች ተሰጥቷል ፡፡ የአመት ፍቃድ ለጠየቁ 6,165 ሠራተኞች የዓመት ፍቃድ ባሉበት ሆነው በኢስሚስ የፍቃድ ቅፅ በመሙላት ተሰተናግደዋል ፡፡ /1 ሰው በተደጋጋሚ ይጠይቃል /
Slide 71
Con……………………………… ለ10 ሠራተኞች የቋሚነት ደብዳቤ ተሰጥቷል ልዩ ፍቃድ ለ2,024 ሠራተኞች ኢስሚስ ቅጽ በመሙላት ተሰጥቷል / አንድ ሰው በተደጋጋሚ ይጠይቃል ፡፡ የተለያየ ችግር ለገጠማቸው እና ያለደመወዝ ፍቃድ ለጠየቁ ለ38 ሠራተኞችተሰጥቷል ፡፡ ተቋማችን በተለያዩ ምክንያቶች ለለቀቁ ሠራተኞች ያልተጠቀሙበትን የዓመት ፍቃድ ወደ ገንዘብ ተለውጦ ለ27 ሠራተኞች ተከፍሏል ፡፡ በሥራ ገበታቸው ላይ ላልተገኙ 104 ሠራተኞች የመጀመሪያና የድጋሚ የጥሪ ማስታወቂያ የማውጣት ሥራ ተከናውኗል ፡፡ የጥሪ ማስታወቂያ የወጣባቸውና ወደ ሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ በመጠየቃቸው የበላይ አመራሩ በፈቀደው መሠረት 26 ሠራተኞች ወደ ሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ ተደርጓል ፡፡ የሕክምና ፍቃድ ማስረጃ ያመጡ 1,574 ሠራተኞች በመመሪያው መሠረትየሕክምና ፍቃድ ተሰጥቷል ፡፡ የወሊድ ፍቃድ ለጠየቁ 51 ሠራተኞች የቅድመ ወሊድና የድህረ-ወሊድ ፍቃድ ተሰጥቷል ፡ የግል ማህደራቸውን ማየት ለፈለጉ 12 ሠራተኞችየግልማህደራቸውን እንዲያዩ ተደርጓል ፡፡ በዕድሜ ሰዘላቂ ጡረታ ለሚሰናበቱ 7 ሠራተኞች ጡረታ የሚወጡበትን ጊዜያት እንዲያውቁት ተደርጓል ፡፡ በገዛ ፍቃዳቸው ጡረታ ለወጡ 5፣ በዕድሜ በዘላቂ ጡረታ ለወጡ 5 ሠራተኞች በድምሩ ለ1ዐ ሠራተኞች አስፈላጊውን መረጃ በማጠናከር ለማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የመላክ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ 31 ሠራተኞች የተለያዩ የቤተሰብ ችግር ያለባቸው ሴት ሠራተኞች ያለደመወዝ ፍቃድ ተሰጥቷል ፡፡ የተለያዩ የቤተሰብ ችግር ያለባቸው 25 ሠራተኞች ወደሚቀርባቸው ምድብ ችሎት የመመደብ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ ከሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ለ74 ሴት ሠራተኞች የጡት ካንሰር ምርመራ እንዲያደርጉ ማስታወቂያዎችን በማውጣት ፣ በመመዝገብና ኘሮግራም በማዘጋጀት በወጣላቸው ኘሮግራም መሠረት ክሊኒኩ ድረስ በመውሰድ ምርመራ እንዲያደርጉ የማድረግ ሥራ ተከናውኗል ፡፡
Slide 72
Con…………………… በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁ 178 ፣ በጡረታ 10፣ በሞት፣5፣በሹመት 2 በድምሩ የ195 ሠራተኞችን መረጃ በማጠናቀር በኢፍሚስ እና በኢስሚስ መረጃ የመያዝ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ በከፍተኛ የኑሮ ጫና ለሚገኙ አጠቃላይ ወርሃዊ ደሞዛቸው ከ3,000 በታች ለሆኑ የአስተዳደር ሰራተኞች በድጋፍ የተገኘ ዘይት መኮሮኒና ፓስታ ድጋፍ ተደርጓል ፡፡ በተጨማሪም 2,000 እና በታች ደሞዝተኛ ለሆኑ ህፃናት ልጆች ላላቸው የህፃናት ምግብና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ ተደርጓል ፡፡ የግል ማህደራቸውን ማየት ለፈለጉ 12 ሠራተኞች የግል ማህደራቸውን እንዲያዩ ተደርጓል ፡፡ ከሐምሌ1/2015እስከመጋቢት3ዐ ቀን 2ዐ15 ዓም.ድረስ የሰው ኃይል ስታትስቲክስ table19.docx መግለጫ በዘጠኝ ወራት የለቀቁ ሰራተኞች ሴቶቸ 138 እና ወንዶች 56 ባጠቃላይ 194 የለቀቁ ሲሆን ችግሩ ለመፍታት 30 በቅጥር በደረጃ እድገትና በውስጥ 21 ዝዉዉር 52 ሰራተኞች ተክቶ የማሰራት ስራ ተሰርተዋል ፤ በዘጠኝ ወራት ባጠቃላይ 178 ሠራተኞች በገዛ ፈቃዳቸው በመልቀቃቸው ከፍተኛ የሰው ሀይል እጥረት የተከሰተ ሲሆን በተለይም ጥር 2013 የፀደቀውን የፍርድ ቤቶች አዋጅ መነሻ በርካታ ጉዳዮች ለፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት በመጨመራቸው በሀገሪቱ በተከሰተው አለመረጋጋት የሠራተኛ ቅጥርና እድገት በመከልከሉ በተቋሙ ስራ አፈፃፀም ላይ ከፍተኛ ችግር የፈጠረ በመሆኑ ተቋሙም ከፍተኛ የስራ ጫና ያለበት በመሆኑ ወደ ተሻለ ቦታ የመልቀቅ ሁኔታ በመኖሩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ፡፡ በፍርድ ቤቱ ፍላጎት ላይ የተመሠረተ የትምህርትና ሥልጠና ስርዓት ማጠናከር የዳኞችና አስተዳደር ሰራተኞች የስልጠና ፍላጎት የማሰባሰብ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የሥልጠና ፍላጎት መነሻ በመድረግ ስልጠና እንዲመቻች በፍርድ ቤቱ ስልጠናን የመስጠት የማስተባበር ሀላፊነት በአዋጅ ለተሰጠው ለዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጥያቄ ቀርቧል ፡፡
Slide 73
Con……………………………. ክህሎትን የሚጎለብቱና ከተሰማራንበት ሙያ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ሥልጠናዎችን በአዲስ አበባ ምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል እና ስነ-ምግባር ላይ ከስነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው በቢሾፍቱ ከተማ ተስጥቷል ፡፡ የሠራተኞች አጫጭር ስልጠና ፍላጎት / ክፍተት በመለየት የዳሰሳ ጥናት ተደርጓል የኢጂፒ ሲስተም ትግበራ የሚደግፉ ሁለት ባለሞያዎች ተመድበው በመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀው ስልጠና በመውሰድ የግዢ ባለሞያዎች የመደገፍ ስራ ተሰርቷል ፤ 4 የዳታቤዝ አደሚን ባለሙያዎች እና ቡድን መሪ የግማሽ ቀን የአንቲ-ቫይረስ ሰርቨር አስተዳደር ስልጠና ወስደዋል ፡ ፡ የአመራሮችና ሠራተኞችን የስራ ተነሳሽነ ት ለማሳደግ የሚያስችል ስርዓት ዘርግቶ መተግበር ፤ የስልጠናና የጉብኝት ፕሮግራሞች ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ተደርጓል ፡፡ የአፈጻጸም ምዘና ሥርዓት በማዘጋጀት ፣ የማትጊያና የማበረታቻ ስርዓት በማዘጋጀት የተሸለ አፈፃጸም ላስመዘገቡ ዳይሬክቶሬቶች፣የስራ ክፍል ኃላፊዎች ፤ ቡድን መሪዎች የአስተዳር ሰራተኞች የማትጋትና የመሸለም ተግባር ተከናውናል ፡፡ የስራ ተነሳሽነትን ለማጠናከር ምቹ የስራ አካባቢ የመፍጠር ስራ ተሰርቷል ፡፡( እድሳት ፣ ካፍቴሪያ ፣ አንድ መስኮት አገልግሎት ) ተጨማሪ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የማደራጀት ተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 74
በፍርድ ቤቱ ፍላጎትና ግብ ላይ የተመሠረተ ተሞክሮዎችን መቅሰም እና ማስፋፋት የአገራዊ ፣ አቻ ተቋማት ጉብኝቶችን ከማካሄድ ፤ በጉብኝቶች የተለዩ ምርጥ ተሞክሮዎችን መሰነድ እና ተቋማዊ ተጨባጭ ሁኔታዎችን ባገናዘበ መልኩ ከመተግበር አንፃር ፡- ምርጥ ተሞክሮ ሊገኝባቸው የሚችሉ ተቋማት መካከል የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመለየት ስራ ተሰርቷል ፤ በገቢዎች መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት በድምጽ አስተያየት መስጫ ሲስተም በመመልከት በተቋማችን ተግባራዊ እንዲሆን በኦሮምያ ጠቅላይ ፍ/ ቤት የኢ-ፋይሊንግ ትግበራቸው ልምድ የመውሰድ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዝየም የመጉብኘት እና ጉብኝት የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል በጉብኝት ወቅት በኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተሊጀንሲ ኢንስቲቱይት ድምጽ ወደ ጽሁፍ የሚቀይር ሲስተም መኖሩ በትብብር መስራት እንደምያስፈልግ መረጃ መስጠት ተችሏል ፡፡ ከላይ በሌሎች ግቦች እንደተገለጸው ለበርካታ ተቋማት ጋራ በመቀናጀት በተዘጋጁ ስልጠናዎች ባለሙያዎች ዳኞች እንዲሳተፉ በማድረግ እውቀት ፡ ክህሎት ና ልምድ እንዲያገኙ ተደርጓል ከኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር የስልጠናና የብሔራዊ ፓርኮች ጉብኝት በማድረግ በዱር እንስሳት አዋጅ አተገባበር ላይ ዳኞች ትኩረት እንዲሰጡ ተደርጓል ፡፡ የፈ /ከ/ፍ/ ቤት አርባ ምንጭ ተዘዋዋሪ ችሎት ህንፃ ርክክብ እና ጉብኝት ፕሮግራም ላይ ተሳትፎ ተደርጓል ፡፡ ከት /ት ተቋማት ጋር በመነጋገር በመማር ላይ ለሚገኙ 69 ሠራተኞች የቅናሽ የክፍያ ዕድሎችን ለማመቻቸት ማስታወቂያዎችን በመለጠፍ ሠራተኞችን በመመዝገብ ሥራ ስም ዝርዝራቸውን የማስተላለፍ ሥራ ተከናውኗል ፡፡ ስትቴጂያዊ ግብ 9፡ የፋይናንስ እና ንብረት ውጤታማነትን ማሳደግ ውጤታማ የኃብት አጠቃቀም ሥርዓት ዘርግቶ መተግበር ፤ የ1ኛ ዙር 2015 በጀት ዓመት የሰራተኞች የደንብ ልብስ የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ ( ኢጂፒ ) አየር ላይ ለማዋልና ግዥውን ለመፈጸም ከመንግስት ግዥ ባለስልጣን በመጣ ባለሙያ በመታገዝ የጨረታ ሰነድ ዝግጅት ተደርጎ አየር ላይ በማዋል ጨረታው በቀኑ ተከፍቶ በትንተና ላይ እንገኛለን ፡፡ በ2ኛ ዙር ለምናወጣው ግልጽ ጨረታ ለአስራ ሶስት ሎቶች የጽዳት ዕቃዎች /2/ 29 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የጽህፈት መሣሪያ 40 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የህትመት ውጤቶች /2/ 17 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የኮምፒውተር ተጓዳኝ /2/ 54 ዓይነት የመስተንግዶ ዕቃዎች 21 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የቋሚ ዕቃዎች /2/ 35 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የታሸገ ውሃ ½ ሊትር 1 ዓይነት ዕቃ እና የመኪና ዕቃዎች /2/ 35 ዓይነት ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ የማዘጋጀት ስራ ተከናውኗል ፡፡
Slide 75
Con………………… በ2ኛ ዙር ለወጣው ግልጽ ጨረታ ዝርዝር መግለጫ /Specification/ ለሚፈልጉት ለ65 ዕቃዎች ለእያንዳንዳቸው ዝርዝር መግለጫ የማስገባት ስራ ተከናውኗል ፡፡ የ2015-2017 በማዕቀፍ / የጋራ መጠቀሚያ ዕቃዎች / ለሚፈጸሙ ግዥዎች ከመንግስት ግዥ ባለስልጣን በተጠየቀው መሠረት በኢጂፒ የግዥ ፍላጐት የማቅረብ ስራ ተከናውኗል ፡፡ ለ2015 በጀት ዓመት የጋራ መጠቀሚያ ዕቃዎች የግዥ ዕቅድ በመንግስት የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ የማዘጋጀት ስራ ተከናውኗል ፡፡ የሚወገዱ ሠነዶችን የመለየት እና ለውሳኔ የማቅረብ ፤ የኦዲት ግኝቶች ላይ የሚሰጡ ማስተካከያዎችን ተግባራዊ የማድረግ ስራዎች ተከናውኗል ፣ የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አደረጃጀትን ማሻሻል የጠቅላላ አገልግሎት ስራን ማጠናከር የግዥና ንብረት አስተዳዳር ውጤታማነትን ማጠናከር የ 2015 በጀት ዓመት በኢፍሚስ የኢንካምብራንስ ከበጀት ክፍሎች ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን ማስተካከያ የሚፈልጉ ጉዳዮችን ላይ የማስተካከያ ተሰርቷል ፡፡ ለ2014/2015 በጀት ዓመት በተያዘው እና በጸደቀው የግዥ እቅድ መሠረት በግልጽ ጨረታ የሚፈጸሙ ግዥዎችን በመንግስት የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ ለመፈጸም ይቻል ዘንድ ፤- የ1ኛ ዙር 2015 በጀት ዓመት የሰራተኞች የደንብ ልብስ የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ ( ኢጂፒ ) አየር ላይ ለማዋልና ግዥውን ለመፈጸም ከመንግስት ግዥ ባለስልጣን በመጣ ባለሙያ በመታገዝ የጨረታ ሰነድ ዝግጅት ተደርጎ አየር ላይ በማዋል ጨረታው በቀኑ ተከፍቶ በትንተና ላይ እንገኛለን ፡፡
Slide 76
Con…………………. በ2ኛ ዙር ለወጣው ግልጽ ጨረታ ለአስራ ሁለት ሎቶች የጽዳት ዕቃዎች /2/ 29 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የጽህፈት መሣሪያ 40 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የህትመት ውጤቶች /2/ 17 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የኮምፒውተር ተጓዳኝ /2/ 54 ዓይነት የመስተንግዶ ዕቃዎች 21 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የቋሚ ዕቃዎች /2/ 35 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የታሸገ ውሃ ½ ሊትር 1 ዓይነት ዕቃ እና የመኪና ዕቃዎች /2/ 35 ዓይነት ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ የማዘጋጀት ስራ ተከናውኗል ፡፡ በ2ኛ ዙር ለወጣው ግልጽ ጨረታ ዝርዝር መግለጫ /Specification/ ለሚፈልጉት ለ65 ዕቃዎች ለእያንዳንዳቸው ዝርዝር መግለጫ የማስገባት ስራ ተከናውኗል ፡፡ የ2015-2017 በማዕቀፍ / የጋራ መጠቀሚያ ዕቃዎች / ለሚፈጸሙ ግዥዎች ከመንግስት ግዥ ባለስልጣን በተጠየቀው መሠረት በኢጂፒ የግዥ ፍላጐት የማቅረብ ስራ ተከናውኗል ፡፡ በ2015 አገልግሉት የማይሰጡ ንብረቶችን ለማስወገድ በየምድብ ችሎቶች የመሰብሰብ ስራ ተከናውኗል ፣ የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ የቀለም ቅብ ስራ በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ተሰብስቦ የመቀባት ስራ ተሰርቷል ፡፡ ለአስተባባሪ ዳኞች እና ቀደም ብሎ ቲተር የተቀረጸላቸው ቢሆንም በስራ ብዛት የተበላሸባቸውን የማስቀረጽ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የንግድና ኢንቨስትመንት ም/ ችሎች ስራ ለማስጀመር ኮምፒውተር እና የኮፒውተር ተጓዳኝ እቃዎችን ሌሎች ግብዓጾችን በተጠየቀው መሰረት ግዥውን ተፈፅሟል ፡፡ ለምረቃውም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተደርጓል ፤ የቋሚ እቃዎችን ወደ ሲስተም የማስገባት እና የማስተካከል ስራዎች ተሰርቷል ፡፡ የ2015 በጀት ዓመት የግዥ እቅድ ላይ ለየ በጀት ኮዶቹ በማጣጣም እቅዱ ታቅዷል ፡፡ ከ12 ም/ ችሎት እና ከሥራ ክፍሎች የግዥ ፍላጎች (Need Assement ) መግለጫ ቅጽ በመላክ እና በመሰብሰብ የግዥ እቅድ ከ2015 በጀት ጋር በማጣጣም የግዥ እቅድ በማንዋል እና በኢጂፒ ዝግጅት ተደርጎ ለግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ በማንዋሉ እንዲያጸድቁ ተልኮ በበላይ አመራር ጸድቆ በኢጂፒ የግዥ እቅድ ታቅዷል ፡፡
Slide 77
Con………………………………. በ2ኛ ዙር ለወጣው ግልጽ ጨረታ ለአስራ ሁለት ሎቶች የጽዳት ዕቃዎች /2/ 29 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የጽህፈት መሣሪያ 40 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የህትመት ውጤቶች /2/ 17 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የኮምፒውተር ተጓዳኝ /2/ 54 ዓይነት የመስተንግዶ ዕቃዎች 21 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የቋሚ ዕቃዎች /2/ 35 ዓይነት ዕቃዎች ፣ የታሸገ ውሃ ½ ሊትር 1 ዓይነት ዕቃ እና የመኪና ዕቃዎች /2/ 35 ዓይነት ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ የማዘጋጀት ስራ ተከናውኗል ፡፡ በ2ኛ ዙር ለወጣው ግልጽ ጨረታ ዝርዝር መግለጫ /Specification/ ለሚፈልጉት ለ65 ዕቃዎች ለእያንዳንዳቸው ዝርዝር መግለጫ የማስገባት ስራ ተከናውኗል ፡፡ የ2015-2017 በማዕቀፍ / የጋራ መጠቀሚያ ዕቃዎች / ለሚፈጸሙ ግዥዎች ከመንግስት ግዥ ባለስልጣን በተጠየቀው መሠረት በኢጂፒ የግዥ ፍላጐት የማቅረብ ስራ ተከናውኗል ፡፡ በ2015 አገልግሉት የማይሰጡ ንብረቶችን ለማስወገድ በየምድብ ችሎቶች የመሰብሰብ ስራ ተከናውኗል ፣ የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ የቀለም ቅብ ስራ በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ተሰብስቦ የመቀባት ስራ ተሰርቷል ፡፡ ለአስተባባሪ ዳኞች እና ቀደም ብሎ ቲተር የተቀረጸላቸው ቢሆንም በስራ ብዛት የተበላሸባቸውን የማስቀረጽ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የንግድና ኢንቨስትመንት ም/ ችሎች ስራ ለማስጀመር ኮምፒውተር እና የኮፒውተር ተጓዳኝ እቃዎችን ሌሎች ግብዓጾችን በተጠየቀው መሰረት ግዥውን ተፈፅሟል ፡፡ ለምረቃውም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተደርጓል ፤ የቋሚ እቃዎችን ወደ ሲስተም የማስገባት እና የማስተካከል ስራዎች ተሰርቷል ፡፡ የ2015 በጀት ዓመት የግዥ እቅድ ላይ ለየ በጀት ኮዶቹ በማጣጣም እቅዱ ታቅዷል ፡፡ ከ12 ም/ ችሎት እና ከሥራ ክፍሎች የግዥ ፍላጎች (Need Assement ) መግለጫ ቅጽ በመላክ እና በመሰብሰብ የግዥ እቅድ ከ2015 በጀት ጋር በማጣጣም የግዥ እቅድ በማንዋል እና በኢጂፒ ዝግጅት ተደርጎ ለግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ በማንዋሉ እንዲያጸድቁ ተልኮ በበላይ አመራር ጸድቆ በኢጂፒ የግዥ እቅድ ታቅዷል ፡፡
Slide 78
Con……………………… በኢፍሚስ የግዥ ትዕዛዝ (PO) የሚዘጋጅላቸው ግዥዎችን የግዥ ትዕዛዝ (PO) ማዘጋጀት እና በሚመለከታቸው ኃላፊዎች በማጸደቅ ለክፍያ ወደ ፋይናንስ የመላክ ስራ ተከናውኗል ፡፡ የ2015 በጀት ዓመት በኢፍሚስ የኢንካምብራንስ ከበጀት ክፍሎች ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን ማስተካከያ የሚፈልጉ ጉዳዮችን ላይ የማስተካከያ ተሰርቷል ፡፡ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሌላቸውንና አገልግሉት የማይሰጡ ንብረቶች በህጉ አግባብ ለማስወገድ የመሰብሰብ ስራ እየተሰራ ይገኛል ፡፡ የ2015 በጀት ዓመት የችሎት ባለ መስመር ወረቀት 70 ግራም እና የፋይል ፎልደር የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ የዘገየብን እና ህትመቶቹ ደግሞ በእቃ ግምጃ ቤት የሌሉ እና ስራውን ( የችሎቱን ) ሰራ ሊያስተጓጉሉ የሚችሉ መሆናቸውን ተጠቅሶ ለመንግስት ግዥ ባለስልጣን በአስቸኳይ በዋጋ የማቅረቢያ የግዥ ዘዴ እንዲንጠቀም በተሰጠን ፈቃድ መሰረት የዋጋ ማቅረቢያው ተሰብስቦ የቀረቡትን ድርጅቶች በማወዳደር ከአሸናፊ ድርጅቱ ጋር ውል በመፈጸም በውሉ መሰረት ሁሉም እቃዎች ተጠቃሎ ወደ እቃ ግምጃ ቤት የገባ ሲሆን በየ /ም ችሎቶች ክፍፍል ተደርጎ በስራ ላይ እየዋለ ይገኛል ፡፡ በe -GP የ ዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ግዥያቸው የተፈጸሙ table20.docx በe -GP ግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ ግዥያቸው የተፈጸሙ በሂደት ላይ ያሉ የe -GP በጨረታ ግዥ የተገዛና የተከፈለ -------------------------- 9,762,592.81 የe -GP በጨረታ ግዥ የተገዛ ገና ያልተከፈለ ------------------------ 25,324,478.68 ( ዕቃዎቹ table21.docx እየገቡና ሥራው በሂደት ላይ ያለ ) በጠቅላላ በe -GP በግልጽ ጨረታ የተፈጸመ ግዥ = 35,087,071.49 + 2,927,945.09 = 38,015,016.58 በጠቅላላው የዘጠኝ ወር 2015 ዓ ም የተፈፀመው ግዥ በብር ሲገለፅ ብር 93,683,239.55 ( ዘጠና ሶስት ሚሊየን ስድስት መቶ ሰማንያ ሦስት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ብር ከ55/100 ሣንቲም ) ግዥ ተፈጽሟል ፡፡
Slide 79
Con……………….. በእርዳታ / በድጋፍ በተገኘ | ሀብት የተፈፀመ ግዥ table22.docx የዋጋ መቅረቢያ የግዝ ዘዴ 21 ሲሆኑ ከ21 አንዱ 2 ግዥ ያልተፈጸመባቸውና ያልተሳኩ ሲሆኑ19 ግን ግዥ ተከናውኗል ፡፡ በግልጽ የጨረታ ዘዴ 8 አይነት ሎቶች ሲሆኑ 3 ጊዜ ግልጽ ጨረታ ግዥ ፈጽመናል በሌላ በኩል 1 ውስን ጨረታ የተሸከርካሪ ጋራዥ ያወጣን ቢሆንም ተቋማችን በቂ የሆነ ዝርዝር መግለጫ ባለማውጣቱ እና በአስተያየቱም መሰረት ዝርዝር መግለጫው የተዘጋጀ ቢሆንም ወደ ሲስተሙ አስገብቶ ግዥ ለመፈጸም የተቸገርን በመሆኑ በማንዋል ግዥው እንዲፈጸም ለመንግስት የግዥና ንብረት ባለስልጣን ችግሩን ገልጸን በማንዋል ግዥውን እንዲንፈጽም የጠየቅን ሲሆን በጥያቄያችን መሰረት የፈቃድ ደብዳቤ ተሰጥቶን የጨረታ ሰነዱን ለግዥ አጽዳቂ ኮሚቴ ተልኮ ጸድቆ ስራው በሂደት ላይ ይገኛል ፡፡ የጠቅላላ አገልግሎት ስራን ማጠናከር የተቋሙ ተሽከርካሪዎች የነዳጅ ልኬት ( ኖርማላይዜሽን ) እንዲሰራላቸው በማድረግ ለተሸከርካሪው በተሰራላቸው ልኬቱ መሰረት የነዳጅ ቁጥጥር የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የመናገሻ ምድብ ችሎት አዲስ በተከራው ህንፃ አርበኞች የመብራት ፍጆታ ሂሳብ ከስኔ ወር 2014 ዓ.ም . እስከ የካቲት ወር 2015 ዓ.ም . 42,268.88 ( አርባ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ስምንት ብር ከ88/100) ብር የገንዘብ መጠየቂ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ስራ ተሰርቷል የልደታ ምድብ ችሎት በካርድ የሚሰራ መብራት የሚጠቀሙበት ብር 26,000 ( ሀያ ስድስት ሺህ ብር ብቻ ) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የመ / ቤቱ የተጠቀመበትን የስልክ እና ኢ- ቪዲዬ ፍጆታ ሂሳብ ከስኔ ወር 2014 ዓ.ም እስከ የካቲት ወር 2015 ዓ.ም 1,047,660.79 ( አንድ ሚሊዮን አርባ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ስልሳ ብር ከ79/100) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 80
Con……………………. ለፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት የካ ምድብ ችሎት አዲስ የተገዛው ጄኔሬተር የመብራት ቦታ ቆጣሪው ካለበት ቦታ በመራቁ ምክንያት የመብራት ቆጣሪ ማዛወርያ ግምት ክፍያ 500 ( አምስት መቶ ብር ) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የልደታ ምድብ፣የመናገሻ ምድብ ችሎት የቂርቆስ ምድብ ችሎት የአራዳ ምድብ ችሎት የካ ምድብ ችሎት የመብራት ፍጆታ ሂሣብ ከስኔ ወር 2014 ዓ.ም . እስከ ህዳር 2015 ዓ.ም . 895,824.49( ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ሺህ ስምንት መቶ ሀያ አራት ከ49/100) ብር የገንዘብ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የ8 ስምንት ምድብ ችሎት የውሃ ፍጆታ ከሀምሌ ወር 2014 ዓ.ም . እስከ ህዳር ወር 2015 ዓ.ም . የተጠቀሙበት ብር 187,251.48 ( አንድ መቶ ሰማንያ ሰባት ሺህ ሁለት አምሳ አንድ ከ48/100) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ መ/ ቤታችን ለሚጠቀሙበት የአራዳ ብሪትሸ ካውንስል ም/ ችሎት የሕንፃ ኪራይ ከሀምሌ ወርነ 2014 ዓ.ም . እስከ መጋቢት ወር 2015 ዓ.ም . ክፍያ 1,738,936.80 ( አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሰላሳ ስምንት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ስድስት ከ80/100) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የአቃቂ ምድብ ችሎት አዲስ በተከራየው ህንፃ የመብራት ፍጆታ ሂሳብ የሚያዝያ 2014 እስከ ነሀሴ 2014 ዓ.ም . 29,387.41 ( ሀያ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ሰማኒያ ሰባት ከ41/100) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ ለስራ የሚጠቀሙበት ኢ- ፓን (EPON) እንዲገዛ በቀረበው ጥያቄ መሰረት ብር 3,450 ( ሶስት ሺህ አራት መቶ አምሳ ብር ) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲገዛ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ለፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ለንግድና ኢንቨትመንት ም/ ችሎት ለስራ የሚጠቀሙበት 5 የመስመር ስልክ እና 25 የስልክ ቀፎ እንዲገዛ በቀረበው ጥያቄ መሰረት ብር 6,200 ( ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ብር ) የገንዘብ ማቅረብ እንዲገዛ የማድረግ ተሰርቷል ፤ ዓመታዊ የጋዜጣ ክፍያ 94,967.46 ( ዘጠና አራት ሺህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሰባት ከ46/100) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ሥራ የሚጠቀሙበት የመስመር ስልክ በፉት ከነበሩበት ቢሮ ወደ አዲሱ ሕንጻ ላያ የማዛወርያ ክፍያ በታዘዘው መሠረት የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ 140 ( አንድ መቶ አርባ ብር ) ብር እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ ለገቢና ክፍያ ቡድን ክፍል የስልክ ቀፎ እንዲገዛ በታዘዘው መሰረት የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ ብር 160 ( አንድ መቶ ስልሳ ብር ) እንዲገዛ የማድረግ ተሰርቷል ፤ የካ ም/ ችሎት የሴፍቲ ታንከር ሸንት ቤት በመሙላቱ ምክንያት እንዲመጠጥ ( እንዲጸዳ ) በጠየቁት መሠረት በ8 ዙር ብር 29,000 ( ሀያ ዘጠኝ ሺህ ) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 81
Con…………………….. የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ 25 ተሸከርካሪዎች የአቢሲኒያ ካርድ ወደ አዳስ ማስተርስ አሰራር ለመቀይር 12,140.00 ( አስራ ሁለት ሺህ አንድ መቶ አርባ ብር ) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ የመ / ቤታችን ለሚጠቀምበት የአራዳ ሕንፃ ብሪትሸ ካሉንስል እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ ለኢትዮ ቴሌኮም ኢንተር ኘራይዝ ዲቪዥን የዶሜን ስያሜ የአንድ አመት አገልግሎት 550 ( አምስት መቶ አምሳ ብር ) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ዓመታዊ የፖስታ ቤት ኪራይ አገለግሎት ክፍያ ብር 1,200 ( አንድ ሺህ ሁለት መቶ ብር ) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ 1 ተሸከርካሪ አደጋ ደረሶበት የነበረ በመሆኑ የአደጋ መነሻ /EXCESS/ ክፍያ ብር 8,738.93 ( ስምንት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሳ ስምንት ከ93/100) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ 2 ተሸከርካሪዎች የሶስተኛ ወገን እና ሙሉ የመድን ዋሰትና ሽፋን ዓመታዊ ክፍያ ብር 52,592.20 ( አምሳ ሁለት ሺህ አምስት ዘጠና ሁለት ብር ከ20/100) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የንፋስ ላፍቶ ም/ ችሎት የካ ም/ ችሎት የአራዳ ም/ ችሎት የፎቶኮፒ ማሽን ሞዴል ሻርፕ ጥገናና ሰርቪስ በተጠየቀው መሰረት ብር 237,065.73 ( ሁለት መቶ ሰላሳ ሰባት ሺህ ስልሳ አምስት ብር ከ73/100) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ የመክፈል ሰራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ ተሸከርካሪ ኮድ-4 32472 ኢትግራንድ ስታሬክስ መኪና እና ኮድ-4 31910 ሚኒባስ መኪና በድንገት ተበላሽቶ መንገድ ላይ በመቆም ምክንያት የክሬን ማንሻ ብር 4,000 ( አራት ሺህ ብር ) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ የመክፈል ሰራ ተሰርቷል ፡፡ የመ / ቤታችን ለሚጠቀምበት የአራዳ ሕንፃ ብሪትሸ ካውንስል የቴምብር ቀረጥ ክፍያ ብር 7,532 ( ሰባት ሺህ አምት መቶ ሰላሳ ሁለት ብር ) የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የእድሳት የአገልግሎት ክፍያ 2,500 ( ሁለት ሺህ አምስት መቶ ) ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ በንፋስ ስልክ ምድብ ችሎት በ 1ኛው ምድር ቤት ያጋጥመ የመዝገብ ቤት ጥበት ችግር ለመቅረፍ የመዝገብ ቤት እና የንብረት ክፍል ተሰርቷል ፡፡ መዝገብ ቤቶች በንፋስ ስልክ ፤ ልደታ ፤ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎቶች የማደራጀት ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የአቃቂ ምድብ ችሎት አዲስ በተከራየው ህንፃ የመብራት ፍጆታ ሂሳብ የሚያዝያ 2014 እስከ ነሀሴ 2014 ዓ.ም . 15,907.46 ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡
Slide 82
Con……………. ለፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ለስራ የሚጠቀሙበት ኢ- ፓን (EPON) እንዲገዛ በቀረበው ጥያቄ መሰረት ብር 3.450 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲገዛ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ለፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ለንግድና ኢንቨትመንት ም/ ችሎት ለስራ የሚጠቀሙበት 5 የመስመር ስልክ እና 25 የስልክ ቀፎ እንዲገዛ በቀረበው ጥያቄ መሰረት ብር 6.200 የገንዘብ ማቅረብ እንዲገዛ የማድረግ ተሰርቷል ፤ ዓመታዊ የጋዜጣ ክፍያ 94 967.46 ብር የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ሥራ የሚጠቀሙበት የመስመር ስልክ በፉት ከነበሩበት ቢሮ ወደ አዲሱ ሕንጻ ላያ የማዛወርያ ክፍያ በታዘዘው መሠረት የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ 140 ብር እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የካ ም/ ችሎት የሴፍቲ ታንከር ሸንት ቤት በመሙላቱ ምክንያት እንዲመጠጥ በጠየቁት መሠረት በ8 ዙር ብር 20,000 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ 25 ተሸከርካሪዎች የአቢሲኒያ ካርድ ወደ አዳስ ማስተርስ አሰራር ለመቀይር 12,140.00 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ አመታዊ የፖስታ ቤት ኪራይ አገለግሎት ክፍያብር 1,200 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ 1 ተሸከርካሪ አደጋ ደረሶበት የነበረ በመሆኑ የአደጋ መነሻ /EXCESS/ ክፍያ ብር 8,738.93 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ 2 ተሸከርካሪዎች የሶስተኛ ወገን እና ሙሉ የመድን ዋሰትና ሽፋን ዓመታዊ ክፍያ ብር 52,592.20 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ እንዲከፈል የማድረግ ሥራ ተሰርቷል ፡፡ የንፋስ ላፍቶ ም/ ችሎት ም/ ችሎት የፎቶኮፒ ማሽን ሞዴል ሻርፕ ጥገናና ሰርቪስ በተጠየቀው መሰረት ብር 81,728.03 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ የመክፈል ሰራ ተሰርቷል ፡፡ የፌ /መ/ደ/ፍ/ ቤት ንብረት ለሆኑ ተሸከርካሪ ኮድ-4-32472 ኢ.ት . ግራንድ ስታሬክስ መኪና በድንገት ተበላሽቶ መንገድ ላይ በመቆም ምክንያት የክሬን ማንሻ ብር 2,500 የገንዘብ መጠየቂያ በማቅረብ የመክፈል ሰራ ተሰርቷል የዳኝነት ቅልጥፍና ለማሳደግ በጊዜ እና በጥራት አስፈላጊውን ድጋፎችን ተደርገዋል ፤ ወደ አዲሱ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የተለያዩ አላቂና ቋሚ እቃዎችን ከተለያዩ ምድብ ችሎቶች የማዛወር ስራ ተሰርቷል ፡፡ የዳኞች እና የበላይ አመራሮች ወደ አዳማ ለመሄድ የትራንፖርት ኪራይ ግዥተፈጽሟል የተለያዩ ዳኞች የላፕቶፕ ቻርጀር በመበላሸቱ በአዲስ እንዲተካላቸው ተደርጓል ፤ አንድ የፎቶ ኮፒ ማሽን ከዋናው ሬጅስትራር ጽ/ ቤት ወደ ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት እንዲዛወር በታዘዝነው መሠረት የማዛወር ስራ ተሠርቷል ፡፡ ከአዲስ ከተማ ም/ ችሎት የተጠገኑ የፎቶ ኮፒ ማሽኖችን እንዲሁም ከንፋስ ስልክ ም/ ችሎት ኪው ሲስተም የማዛወር እና የማረካከብ ስራ ተሠርቷል ፡፡
Slide 83
የክዋኔና ፋይናንስ ኦዲት ሥርዓትን አጠናክሮ ተጠያቂነትን ተግባራዊ ማድረግ ፤ የ2014 በጀት ዓመት የውጭ ኦዲተሮች ሰነድ በጠየቁት መሰረት ሰነዶቹን ተዘጋጅቶ ለኦዲተሮች የማቅረብ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የውጭም ሆነ የውስጦቹ ኦዲተሮች የሚያቀርቡትን ጥያቄ በመመለስና ሰነዶችን የማቅረብ ስራ ተሰርቷል ፡፡ በኦዲት ምርመራ ግኝቶች መሰረት የማስተካከያ እርምጃዎችን እንዲወሰድ ማድረግና ተፈጻሚተደርጓል ፡፡ በሰኔ ወር የተደረጉትን የአላቂ እቃዎች ቆጠራ ላይ ለተነሱት የኦዲተሮች ጥያቄ አስፈላጊውን መረጃ እና ምላሽ በማያያዝ ተሰጥቷል ፡፡ አመታዊ የአላቂ ንብረት ቆጠራ እንዲያደርጉ ለተወከሉ ኮሚቴዎች እና ለኦዲተሮች ስቶሮች ክፍት በማድረግ የማስቆጠር ስራ ተሠርቷል ፡፡ የሴቶችን ተሳትፎ ማሳደግ የሴቶች ተሳትፎ የሚያሳድግ ስርዓት ዘርግቶ መተግበር ከኢኮቴ ዳይሬክቶሬት ጋር በመቀናጀት በስርዓተ ጾታ ማተትና ጾታዊ ጥቃት ዙርያ ወ 33 ሴ 89 ድ 122 በ5 ዙር ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ ከአዲስ አበባ ሰብዓዊ መብት ማዕከል ጋር በመነጋገር በየደረጃው በየም / ችሎቱ ነጻ የህግ አገልግሎት የሚሰጡ ባለሙያዎች እንዲመደቡልንና የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ እንዲሟሉልን ከመግባባት ላይ የደረስን ሲሆን በአራዳና በየካ ም/ ችሎቶች በቅርቡ እንዲጀምሩ ቅድመ ዝግጅት እተደረገ ይገኛል ፡፡ የልደታ ምድብ ችሎት የጻናት ማቆያ ተከፍቶ ስራ ጀምሯል ፡፡ ከ 2014 ወደ 2015 የጡት ካንሰር ምርመራ ቀጠሮ የነበራቸው ሴቶችና አዲስ የተመዘገቡ ሴቶች በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተራቸው ጠብቀዉ ጥሪ እንዲደረግላቸው በማድረግና ትራንስፖርት በማመቻቸት የጡትና ማሕፀን ምርመራ አድርጓል ፡፡ በ 2015 የዳኞች የችሎት ምደባ የሴቶችን ተሳትፎ ያረጋገጠ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ባለሶስት ችሎት ዳኞች የመመደብ ተግባር ተከናውኗል የወሊድ ፍቃድ ላጠናቀቁ እና ተጨማሪ ድጋፍ ለጠየቁ ሴት ዳኞች የ 6 ወር እስኪሞላችው ተጨማሪ ጊዜያቸውን መዛግብትን ከምድብ ችሎት ቤታችው በመውሰድ እንዲሰሩ ተደርጓል በችሎት ምደባ ፍላጎታችውን ባማከለ የመመደብ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ ለሴት ዳኞች እና ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት ቀረቤታችውን ታሳቢ በማድረግ የመመደብ እና በጠየቁበት የዝውውር ተግባር የመፈጸም ድሬዳዋ እንዳይመደቡ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ ልዩ የሴቶች እና ህጻናት የወንጀል ችሎቶችን ለነበሩት በተጨማሪ ምድብ ችሎቶች ( በአራዳ ፡ አዲስ ከተማ ፡ ቂርቆስ ) የማደራጀት እና አካላዊ ተደራሽነት የማረጋገጥ የሟሟላት ስራ የማስጀመር ስራ ተከናውኗል ፡፡ በተዘጋጁ ህጎች በወንጀል ስነ ስርአት እና የማስረጃ ህግ ላይ የሴቶች እና ህጻናት መብቶችን ያካተተ ስለመሆኑ የማሳወቅ እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር የማቀናጀት ተግባር ተከናውኗል ፡፡
Slide 84
Con…………………. ለሴቶችና ህጻናት መብቶች ለተቋማት ፡ ለህብረተሰቡ ፡ ለህግ አውጭ እና ፈጻሚ አካላት የስልጠና የምክክር መድረክ ተዘጋጅቶ ስልጠና ተሰጠቷል ፡፡ በተዘጋጁ በርካታ ስልጠናዎችና ጉብኝቶች ሴቶችን ያሳተፈ የማድረግ ተግባር ተከናውኗል የኢኮኖሚ አቅም የሌላቸው ሴቶች ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ወደሚሰጠው የሰብአዊ መብት ማዕከል በማገናኘት አገልግሎቱን እንዲያገኙ ተደርጓል ፡ ልዩ ትኩረት የሚሹ የህብረተ-ሰብ ክፍሎችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ቅድሚያ አገልግሎት መኖሩን የሚገልፅ ቪዲዮና መልዕክት ከኢኮቴ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በስክሪን እንዲለቀቅ ተደርጓል ፡፡ ለአንድ ማየት የተሳናቸው ረዳት ዳኛና ሶስት የእይታ ችግር ያላቸው የአስተዳደር ሠራተኞች ለማንበቢያ የሚረዳ መነፀር ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ ቤት ድጋፍ ተገኝቷል ፡፡ ከኤቢሴ ዳይፐር፣ቤቢሎ ዳይፐር ፣ ኢንሪች አግሮ ኢንዱስትሪ እና አባይ ኢንተርናሽናል አልሚ ምግቦች ድጋፍ በመጠየቅ 2090 ፍሬ የማይታጠብ ፣ 25 ፍሬ የሚታጠብ ዳይፐር ፣ 2000 ፍሬ የሴቶች የንፅሕና መጠበቂያ ፣ 192 እሽግ ኮርን ፍሌክስና 50 ከ.ግ የተመጣጠነ የሕፃናት ምግብ ድጋፍ የተገኘ ሲሆን በሁሉም ም/ ችሎቶች ለሚገኙ ከ2000 ብር በታች ለሆኑ ሴት ሠራተኞች ለአዲስ ዓመት እንዲከፋፈል ተደርጓል ፡፡ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ5 የተለያዩ ርዕሶች በሁለት ዙር እያንዳንዱ ዙር ለ16 ቀናት ሁሉም የምግብና መኝታ ወጪ በመሸፈን ( በብር ሲተመን 770000 የሆነ ) ከሐምሌ 18 እስከ ነሐሴ 24/2014 ዓ/ም ለ55 ወጣቶች ስልጠና ተሰጥቷል፤ለሰልጣኞችም የምስክር ወረቀትና ትራንስክርቢትና እንዲደርሳቸው ተደርጓል ፡፡ የሕፃናት ማቆያ ማዕከላት አገልግሎት ደህንነት ለማጠናከር ከለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን ጋር በመሆን የተጠቃሚዎች መታወቂያ ተዘጋጅቶ ለየካ ፣ አራዳ፣አዲስ ከተማ እና ቂርቆስ እንዲሰራጭ ተደርጓል ፡፡ የን / ስልክ ላፍቶና የንግድና እንቨስትመንት ምድብ ችሎቶች የማስጀመሪያ ቁሳቁሶችና የክፍል ዝግጅት በማሟላት ሕጻናት ማቆያዎች ስራ እንዲጀምሩ ተደርጓል ፡፡ ከአሜሪካን የቴክኖሎጂ ኮሌጅ ጋር በመተባበርለ50 የተቋሙ ሰራተኞች የ50 % ቅናሽ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን በማመቻቸት እንዲመዘገቡ ጥሪ ተላልፏል ፡፡ ከኩይንስ ኮሌጅ እና ከማንዴላ የርቀት ት/ት አካዳሚ ጋር በመተባበር ፍላጎት ላላቸው የተቋሙ ሰራተኞች በተደረገልነ ቅናሽ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን በማመቻቸት እንዲመዘገቡ ጥሪ ተላልፏል ፡፡ በማስማማት ሂደት የሴቶች ተሳትፎ ላይ ለ30 ረዳት ዳኞች ፣ ለ5 ዳኞች ፣ ለሰላሳ ሬጅስትራሮች ፣ በኢትዮጵያ ማስማማት ማእከል ስልጠና ተሰጥቷቸዋል ፡፡
Slide 85
ቁልፍ የውጤት መስክ 6 የላቀ የኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ስትራቴጂያዊ ግብ10 ፡- የኢኮቴ አጠቃቀም ውጤታማነት ማሳደግ በ12ቱ ምድብ ችሎቶች ራንደም ኬዝ በትክክል መስራታቸውን የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፤ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የራንደም ኬዝ አሳይመንት በሪሞት መፈታት ባለመቻሉ በአካል በመሄድ ራንደም አሳይመንት ፤ አዲስ የሚጨመሩትንና የሚቀነሱትን ችሎቶች የማስተካከል ሥራ መስራቱ በልደታ ፣ ኮልፌ እና አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት ብልሽት አጋጥሞ የነበረ ሲሆን ተስተካክሎ አገልግሎቴ እንዲቀጥል ተደርጓል ፤ 12ቱም ምድብ ችሎቶች ራንደም ባክአፕ አያያዝ ላይ የነበረውን ችግር በሪሞት ድጋፍ በመስጠት እንዲያዝ ተደርጓል ፤ የዲጅታል ሳይንኤጅ ሲስተም ተግባራዊ በተደረገባቸው ሰባት ምድበ ችሎቶች በልደታ፣ቦሌ ፣ የካ ፣ ቂርቆስ ፣ አራዳ ፣ እና ድሬዳዋ ምድብ ችሎት የዕለት ቀጠሮ እና ሌሎች መረጃዎች መስጠታቸው ክትትል ተደርጓል ፤ የንፋስ ስልክ ላፍቶ እና ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የቴክኒክ ችግር አጋጥሞት የነበረ ሲሆን በአቅራቢ እንዲጠገን በተደጋጋሚ ቢጠየቅም ሳይጠገን ቀርቷል ፤ በኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ የፖስ ማሽን ማስታወቂያ፣የተለያዩ ወቅታዊ መረጃዎች የማሰራጨት ስራ ተሰርቷል ፤ በህፃናት ሴቶች ዳይሬክቶሬት የቀረበ በሬጅስትራር ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች መረጃ ወደ ቪድዮ በመቀየር በዲጅታል ሳይኤጅ እንደሰራጭ ተደርጓል ፤ ከቦሌ ምድብ ችሎት አንድ የድጅታል ሳይንኤጅ ቴሌቭዥን ወደ ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በመውሰድ የሬጅስትራር መረጃ እንዲሰራጭበት ተደርጓል ፤ የሬጅስትራር ወረፋ ስርዓት ተግባራዊ ከሆነባቸው የካ ፣ ቦሌ ፣ ፣ ቂርቆስ እና ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በትክክል መስራታቸው በተደረገው ክትትል ማወቅ ተችሏል ፡፡ የልደታ ለጥገና የሚያስፈልግ ዕቃ እንዲገዛ ተጠይቋል፣ኮልፌ የምድብ ችሎት አጋጥሞት የነበረ የቴክኒክ ችግር ተጠግኖ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የነበረው የሬጅስትራር ወረፋ ስርዓት ወደ ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በማዛወር እና በመትከል አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል ፡፡
Slide 86
Con………………………… ለኢጂፒ /e-GP ሲስተም የግዥ ዘዴውን ለመስራት የሚያገለግሎን እቃዎች ( ኮምፒውተሮች ) የግዥ ባለስልጣኑን በማስፈቀድ በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ መግዛት እንዲንችል በተፈቀደው መሰረት የ8 ኮምፒውተሮች ፣ 10 ካሚራዎች እንዲሁም 10 ሄድ ፎኖች የዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ጥራታቸው የጠበቁ የአይሲቲ ዕቃዎች /(ICT Equipment) ግዥ በመፈጸም ተደራሽ አድርገናል የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የኔትዎርክ ፣ የስልክና የደህንነት ካሜራ ዝርጋታ እንዲጠናቀቅ እና አገልግሎት እንዲሰጥ በየወሩ ክትትል ተደርጓል ፤ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት 64 የውስጥ የስልክ ማስተናገድ የሚችል ሲስተም የተዘረጋ ሲሆን 30 የውስጥ ስልኮች እና 5 የቀጥታ ስልኮች አገልግሎት እንዲሰጡ ክትትል ተደርጓል ፤ የድረ-ገጹ ደህንነት ለማስጠበቅ Secure Sockets Layer (SSL) እንዲገዛ አስፈላጊውን ክትትል በማድረግ እንዲጫን እና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል ፤ የዳኝነት ክፍያ ማስልያ (Calculator) በድረ-ገጹ እንዲካተት እና ሬጅስትራሮች እና ፋይል ከፋቾች በቀላሉ እንዲጠቀሙበት ተደርጓል ፤ ድረ-ገጹ በጎግል መፈለጊያ ላይ በማስመዝገብ አስፈላጊውን ክትትል በማድረግ አንደኛ እንዲሆን ተደርጓል ፤ የቪድዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት አስፈላጊውን የኮንፊጌሬሽን ስራዎች በመስራት በምድብ ችሎቱ አገልግሎት እንዲጀምር ተደርጓል ፤ መዝገቦች ወደ ዲጂታል ኤሌክተሮኒክስ ፎርማት የመቀየር ስራ እንዲጀመር የቴክኒክ ድጋፍ ተደርጓል፤በዚህም 236 መዝገቦች ወደ ዲጂታል ፎርማት እንዲቀየሩ ተደርጓል ፤ አዲሱ የኮልፌ ምድብ ችሎት ህንጻ የኔትዎርክ ፣ የስልክ እና የደህንነት ካሜራ ዝርጋታ የተጀመረ መሆኑ በተደረገው ክትትል ማወቅ ተችሏል ፤ የተዘረጋው ዝርጋታ በቂ አለመሆኑ ማሻሽያ እንዲደረግ ለፍትሕ ሚኒስቴር ለማሳሳብ ቢሞከርም ምላሽ አልተገኘም ፤ ተጀምሮ ሳይጠናቀቅ የቀረው የድሬዳዋ ምድብ ችሎት የኔትዎርክ ዝርጋታ ለማጠናቀቅ የሚያስፈልጉ 7 ዕቃዎች እንዲፈቀዱ ተጠይቀው፣ግዢው በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን ፡፡
Slide 87
የኢኮቴ መተግበሪያ ዎችን ዓይነት ብዛት እና አጠቃቀም ማሳደግ የፐብሊክ አይፒ ኮንፊጌሬሽን ስራ በንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት ተሰርቷል ፤ ወደ ግቢ የሚደረሰው የዳታና ኢንተርኔት የባንድ ዊድዝ መጠን በየቀኑ የመከታተል (Bandwidth Monitoring) ስራ ተከናዉኖአል ። መለስተኛ የኔትወርክ ዝርጋታ ስራዎች በተለያዩ የስራ ክፍሎች ተሰርቷል ፤ ሁለት የኔትዎርክ ባለሞያዎች 980 ስማቸው እና ስልክ ቁጥራቸው በነባር ሰራተኞች እንዲመዘገቡ ተደርጓል ፤ የ12ቱ ምድብ ችሎቶች የእለት ቀጠሮዎች እና ጉዳይ መከታተያ ማሳየቱን በዌብ ሳይቱ መስራቱ ክትትል ተደርጓል በፌዴራል መንግስት በቅርብ ጸድቀው የወጡ አዳዲስ አዋጆች ፣ ደምብ ፣ መመሪያዎች በድረገጹ የማስቀመጥ ስራ ተሰርቷል ፣ የድረ-ገጹ አጠቃቀም ለኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የማሳየት ስራ ተሰርቷል ፤ አካዉንት ለሌላቸዉ የIFMIS ሲስተም አምስት ተጠቃሚዎች እንዲከፈትላቸዉ ከገንዘብ ሚኒስተር ባለሞያዎች ጋር በመተባበር እንዲከፈትላቸው ተደርጓል ፤ ሶስት ቀን የኔትወርክ መቆራረጥ ያጋጠመ ሲሆን ብልሽቱ በማስመዝገብ እና በመከታተል እንዲጠገን ተደርጓል ፤ ለሲስተሙ የሚያስፈልጉ ሶፍትዌር የመጫን እና የማስተካከል ስራ ተሰርቷል ፤ የይለፍ ቃላቸው (Password) ለረሱ 5 የኢፍሚስ ተጠቃሚዎች የማስተካከል ስራ ተሰርቷል ፤ የኔትወርክ ጥራት ለማሻሻል የዳታ ባክአፕ መስመር ፋይል ኦቨር ቪጂፒ (Failover VGP Configuration) ስራ ጳጉሜ 3 ቀን 2014ዓ/ም ተሰርቷል ፤ በዚህም የኢፍሚስ ኔትዎርክ መቆራረጥ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል ፤ ወደ ግቢ የሚደረሰው የዳታና ኢንተርኔት የባንድ ዊድዝ መጠን በየቀኑ የመከታተል (Bandwidth Monitoring) ስራ ተሰርቷል ፤ የኢጂፒ ሲስተም ትግበራ የሚደግፉ ሁለት ባለሞያዎች ተመድበው በመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀው ስልጠና በመውሰድ የግዢ ባለሞያዎች የመደገፍ ስራ ተሰርቷል ፤ የኢጂፒ ሲስተሙን ለመጀመር የተጠቃሚዎች መረጃ የማደራጀት ስራ ተሰርቶ ለመንግስት ግዢ ኤጀንሲ ተልኳል ፤
Slide 88
Con………………………… በፌዴራል መንግስት በቅርብ ጸድቀው የወጡ አዳዲስ አዋጆች ፣ ደምብ ፣ መመሪያዎች በድረገጹ የማስቀመጥ ስራ ተሰርቷል ፣ የድረ-ገጹ አጠቃቀም ለኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የማሳየት ስራ ተሰርቷል ፤ አካዉንት ለሌላቸዉ የIFMIS ሲስተም አምስት ተጠቃሚዎች እንዲከፈትላቸዉ ከገንዘብ ሚኒስተር ባለሞያዎች ጋር በመተባበር እንዲከፈትላቸው ተደርጓል ፤ ሶስት ቀን የኔትወርክ መቆራረጥ ያጋጠመ ሲሆን ብልሽቱ በማስመዝገብ እና በመከታተል እንዲጠገን ተደርጓል ፤ ለሲስተሙ የሚያስፈልጉ ሶፍትዌር የመጫን እና የማስተካከል ስራ ተሰርቷል ፤ የይለፍ ቃላቸው (Password) ለረሱ 5 የኢፍሚስ ተጠቃሚዎች የማስተካከል ስራ ተሰርቷል ፤ የኔትወርክ ጥራት ለማሻሻል የዳታ ባክአፕ መስመር ፋይል ኦቨር ቪጂፒ (Failover VGP Configuration) ስራ ጳጉሜ 3 ቀን 2014ዓ/ም ተሰርቷል ፤ በዚህም የኢፍሚስ ኔትዎርክ መቆራረጥ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል ፤ ወደ ግቢ የሚደረሰው የዳታና ኢንተርኔት የባንድ ዊድዝ መጠን በየቀኑ የመከታተል (Bandwidth Monitoring) ስራ ተሰርቷል ፤ የኢጂፒ ሲስተም ትግበራ የሚደግፉ ሁለት ባለሞያዎች ተመድበው በመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀው ስልጠና በመውሰድ የግዢ ባለሞያዎች የመደገፍ ስራ ተሰርቷል ፤ የኢጂፒ ሲስተሙን ለመጀመር የተጠቃሚዎች መረጃ የማደራጀት ስራ ተሰርቶ ለመንግስት ግዢ ኤጀንሲ ተልኳል ፤ የግዢ ባለሞያዎች እና ግዢ አጽዳቂ ኮሚቴ ሲጠቀሙበት የነበሩ ኮምፒውተሮች የተሻለ አቅም ባላቸው አዲስ ኮምፒውተሮች እንዲቀየሩ ተደርጓል ፤ አጋጥሞ የነበረውን የላን አይፒ እጥረት ችግር ለመፍታት ተጨማሪ ላንአይፒ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (LAN IP: 10.32.41.0/24) ተጠይቆ ማግኘት ተችሏል ፤ ስራ ላይ እንዲውል ተደርጓል ፤ የሁሉም ምድብ ችሎት የዳታ ባክአፕ መስመር ለመስራት የሚያስፈልግ ጂፖን ከኢትዮ-ቴሌኮም በማምጣት ለሁሉም ምድብ ችሎት እንዲሰራጭ ተደርጓል ፤ የኮንፊጌሬሽን ስራ በኢትዮ-ቴሌኮም ባለሞያዎች እንዲሰራ በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን ፡፡ የ8 ( ስምንት ) ምድብ ችሎቶች ( የካ ፣ አራዳ ፣ መናገሻ ፣ ቂርቆስ ፣ አዲስ ከተማ ፣ ኮልፌ ቀራንዮ ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ እና አቃቂ ቃሊቲ ) ምድብ ችሎቶች የነበራቸው የኢንተርኔት ባንድዊድዝ (Bandwidth) መጠን ከ11 ወደ 20Mbps አድጓል ፤ የተቀናጀ የሲቪል ሰርቪስ የሰው ሃብት ሲስተም Integrated Civil Service Management Information System (ICSMIS) በሁሉም ምድበ ችሎት እንዲሰራ ክትትል አስፈላጊውን ክትትል በማድረግ እንዲሰራ ተደርጓል ፤
Slide 89
Con……………………….. የንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ኢ- ፖን አስፈላጊውን በመሆኑ ክትትል በማድረግ ተገዝቶ እንዲቀየር ተደርጓል ፤ የሰርቨሮችና የኔትወርክ ዕቃዎች ደህንነትና ንጽህና በየቀኑ በመከታተል ንፅህናዉ የተጠበቀ እንዲሆን ተደርጓል ፤ ሰርቨር ክፍሉ የሚገኘው የአየር ማቀዝቀዣ Air Coditioner (AC) እና ዩፒኤስ (UPS) በትክክል መስራታቸው በትክክል መስራቱ በየቀኑ የመከታተል ስራ ተሰርቷል ለፕሮጀክቱ ትግበራ በተዘጋጁት ሰነዶች የፕሮጀክት ቡድን አባል ሁለት ባለሞያዎች በመመደብ በተደረጉ ስብሰባዎች በመገኘት የተቋሙ ፍላጎት መካተቱ የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፤ በልደታ ምድብ ችሎት በመገንባት የሚገኘው የመጠባበቅያ ዳታ ሴንተር ምድር እና ሁለት ፎቅ (G+2) ግንባታ 80% መጠናቀቁ በተደረገው ክትትል ማወቅ ተችሏል ፤ የዳኞች ፣ ረዳት ዳኞች እና ሬጅስትራረሮች መረጃ መመዝገቢያ ስርዓት ( ሲስተም ) ተግባራዊ ተደርጓል ፤ የማሻሽያ እና ደህንነቱ የመጠበቅ ስራ በየቀኑ ተሰርቷል፤ የላይብራሪ ሲስተም ወደ መደበኛ ሥራ እንዲገባ የተደረገ ቢሆንም ሲስተሙ የደረሰበት ደረጃ ለእቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች የማሳየት ስራ ተሰርቷል ፤ በየቀኑ ለባለሙያዋች ድጋፍና ክትትል የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የመረጃ ስርዓቱ ተግባራዊ ለማድረግ ከፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮምሽን ባለሞያዎች ጋር በመተባበር የወረዳ-ኔት ኔትወርክ ኮንፊጌሬሽን ስራ በሁሉም ምድብ ችሎት ተሰርቷል ፤ የዋና መ/ ቤት እና በአዲስ አበባ ለሚገኙ 11 ምድብ ችሎት 825 ሰራተኞች እና አካውንት የመስጠት እና የሲስተሙ አጠቃቀም ፣ የኢኮቴ ባለሞያዎች እና ሰው ሃብት ባለሞያዎች እንዴት ፍቃድ እንደሚሞሉና የግል ማህደራቸው ማየት እንደሚችሉ የማሳየት ስራ ተሰርቷል ከሰው ሃብት ሃብት ልማት ዳይሬክቶሬት በመተባበር ተሰርቷል ፤ ከሰው ሃብት ልማት ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር የድሬዳዋ ምድብ ችሎት ለሚገኙ ለ75 ሰራተኞች አካውንት የመስጠት እና የሲስተሙ አጠቃቀም የማሳየት ስራ ተሰርቷል ፤ የይለፍ ቃላቸው ለረሱ 213 ሰራተኞች የማስተካከል ስራ ተሰርቷል ፡፡ በየካ ፣ አራዳ እና ድሬዳዋ ምድብ ችሎት በሪፖረት አወጣጥ ድጋፍ ተደርጓል የዋና መስሪያ ቤት አሻራ ያልሰጡ ሠራተኞችን አሻራ የመውሰድ እና በሁለቱም ማሽን ላይ መፈረም እንዲችሉ ተደርጓል ፤ ተግባራዊ ባልሆነባቸው ምድብ ችሎት ግዢ በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን ፡፡ የኢ-መይል ወደ ሌሎች ኢ- መይል አገልግሎቶች ያለመላክ ችግር የነበረበት ሲሆን ለኢትዩ-ቴሌኮም ችግሩ በማሳወቅ እንዲስተካከል ተደርጓል ፤
Slide 90
Con………………………………. የኢ-መይል አገልግሎት ወደ ውጭ ለመለካ ወደ ጅኢሜል እና ያሆና የመሳሰሉት የሚልክና የሚቀበል መሆኑን በየቀኑ የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፤ የሰው ሐብት መረጃ ICSMIS ላይ ሥልጠና በመውሰድ ለ1798 ሠራተኛች የመጠቀምያ ስም እና የይለፍ ቃል የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል ፤ የዋና መ/ ቤት ፣ የልደታ ፣ አራዳ ፣ መናገሻ እና አቃቂ ለሚገኙ ሰራተኞች አካውንት የመስጠት እና የሲስተሙ አጠቃቀም በምድብ ችሎቱ ለሚገኙ 600 ሰራተኞች ፣ የኢኮቴ ባለሞያዎች እና ሰው ሃብት ባለሞያዎች እንዴት ፍቃድ እንደሚሞሉና የግል ማህደራቸው ማየት እንደሚችሉ የማሳየት ስራ ተሰርቷል ሥራ መስራት ፣ የኢጂፒ ሲስተሙን ለመጀመር የተጠቃሚዎች መረጃ በኤክሴል ተደራጅቷል ፤ የሁሉም ምድብ ችሎት የተንጠለጠሉ እና የወደፊት ቀጠሮ የሌላቸው ፋይሎች በማውጣት በሶፍትኮፒ እና ሃርድኮፒ እንዲስተካከሉ ለዋና ሬጅስትራር ሪፖረት ተደርጓል ፡፡ በሁሉም ምድብ ችሎት የዳኝነት ክፍያ ስህተት የተገኘባቸው መዝገቦች በኪዌሪ አውጥቶ የመስጠትና የማስተካከል ሥራ ተሰርቷል ፡፡ በ11 ምድብ ችሎት ወደ ዳታ የሚገቡ መረጃዎች በትክክል መግባታቸዉን ዳታ የማጥራት እና የመፈተሸ ስር ተሰርቷል ፡፡ የ12ቱ ምድብ ችሎት የ ሲሲኤምኤስ ባክአፕ በየሳምንቱ በጠቅላላ ( ብዛት 12*13 = 156) ግዜ ተይዟል ፡፡ የመናገሻ እና ድሬዳዋ ምድብ ችሎት ሰርቨር በመብራት መቆራረጥ ምክንያት ብልሽት አጋጥሞ የነበረ ሲሆን ተስተካክሉ ሰርቨሩ ስራ እንዲጀምሩ ተደርጓል ፡፡ የኢኮቴ ግብዓቶችን ማሟላት ልዩ የሴቶች እና ህጻናት አዳዲስ የወንጀል ችሎቶች ሲሲቲቪ ካሜራ እና ተያያዥ ግብአቶች ድጋፍ በማፈላለግ በ 5 ምድብ ችሎቶች የሟሟላት ተግባር ተከናውኗል ( አራዳ ፡ አዲስ ከተማ ፡ ንፋስ ስልክ ፡ ቂርቆስ ና ድሬዳዋ ) በምድብ ችሎቶች የሚገኙ የአይሲቲ ግብዓቶች የመከታተል አገልግሎት ያቆሙ እንዲሰሩ የማድረግ ክትትልና ድጋፍ ስራ ተሰርቷል ፡፡ 102 የተጫነባቸው ኮምፒውተሮች የአንቲ ቫይረስ ሶፍትዌር ወቅታዊነት (Update) ማግኘታቸው እና እስካን ማድረግ መቻላቸው በየቀኑ የመከታተል ስራ ተሰርቷል በ51 ኮምፒውተሮች አንቲ-ቫይረስ ኤጀንት ሶፍትዌር የመጫን ስራ ተሰርቷል ፤
Slide 91
Con……………………….. ለንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት ሊገዙ የተጠየቁ 8 የኢኮቴዕቃዎች መስፈረት የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል ፤ 335 ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮችና 15 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች በጠቅላላ 350 ኮምፒውተሮች ያጋጠማቸው ቀላል እና ከባድ የሶፍትዌር እና የሃርድዌር ችግር ተጠግነው አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ፤ 147 ፕሪንተሮች የነበራቸው ከባድ እና ቀላል ችግር ተጠግነው አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርገዋል ፤ 82 ፎቶኮፒ ማሽኖች ከባድ እና ቀላል ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት እንዲሰጡ ሁነዋል ፤ በየካ ፣ ቦሌ ፣ አቃቂ ፣ መናገሻ ፣ አራዳ ምድብ ችሎት የሚገኙ ኮምፒውተሮችና ሌሎች የቢሮ ማሽኖች በምድብ ችሎት በሚገኙ የአይሲቲ ባለሞያዎች ተጸድተው ለስራ ተዘጋጅቷል ፣ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የኔትዎርክ ፣ የስልክና የደህንነት ካሜራ ዝርጋታ እንዲጠናቀቅ እና አገልግሎት እንዲሰጥ በየወሩ ክትትል ተደርጓል ፤ 33 የደህንነት ካሜራ ተገጥመው አገልግሎት እንዲሰጡ አስፈላጊውን የኮንፊጌሬሽን ስራ ተሰርቷል ፤ የንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት 64 የውስጥ የስልክ ማስተናገድ የሚችል ሲስተም የተዘረጋ ሲሆን 30 የውስጥ ስልኮች እና 5 የቀጥታ ስልኮች አገልግሎት እንዲሰጡ ክትትል ተደርጓል ፤ የቪድዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት አስፈላጊውን የኮንፊጌሬሽን ስራዎች በመስራት በምድብ ችሎቱ አገልግሎት እንዲጀምር ተደርጓል ፤ መዝገቦች ወደ ዲጂታል ኤሌክተሮኒክስ ፎርማት የመቀየር ስራ እንዲጀመር የቴክኒክ ድጋፍ ተደርጓል፤በዚህም 550 መዝገቦች ወደ ዲጂታል ፎርማት እንዲቀየሩ ተደርጓል ፤ በኮምፒውተር ጥገና ክፍል ዉስጥ ለጥገና ተከማችተው ከሚገኙ 73 UPS ውስጥ መጠገን የሚችሉትን የመለየት ስራና የሚያስፈልጋቸውን መለወጫ እቃ በዋናዉ መስሪያ ቤት ንብረት ክፍል ዉስጥ ከተከማቹ ዕቃዎች 10 ፕሪንተሮች ፣ ሃርዲስክ ፣ ካልኩሌተር እንዲወገዱ ተለይቷል ፤
Slide 92
ስትራቴጂያዊ ግብ 11 የኢኮቴ ዕውቀትና ክህሎትን ማሳደግ የሠራተኞች እና ሥራ መሪዎች በኢኮቴ አጠቃቀም ላይ ሥልጠና መስጠት ለሶፍትዌር ልማት ፕሮጀክቱ ትግበራ በመዘጋጀት የሚገኙ ሰነዶች የፕሮጀክት ቡድን አባል ባለሞያ በመመደብ በሚደረጉ ስብሰባዎች በመገኘት የተቋሙ ፍላጎት መካተቱ የመከታተል ስራ ተሰርቷል ፤ ለሶፍትዌር ልማት ፕሮጀክቱ ከጥቅምት ወር ጀምሮ USAID ድጋፍ መስጠት በማቆሙ ምክንያት የልማት ስራውን መቆሙ በተደረገው ክትትል ማወቅ ተችሏል ፤ በቅርብ እንደሚጀመር እየተጠበቀ ይገኛል ፡ የኢኮቴ መገልገያዎች በውስጥ አቅም የመጠገን አቅምን ማሳደግ በአንቲ-ቫይረስ ሰርቨር አጋጥሞ የነበረ የቴክኒክ ችግር ከአቅራቢው ድርጅቱ በመጣ ባለሙያ እንዲስተካከል ተደርጓል ፤ 4 የዳታቤዝ አደሚን ባለሙያዎች እና ቡድን መሪ የግማሽ ቀን የአንቲ-ቫይረስ ሰርቨር አስተዳደር ስልጠና ወስደዋል ፡፡ 128 የተጫነባቸው ኮምፒውተሮች የአንቲ ቫይረስ ሶፍትዌር ወቅታዊነት (Update) ማግኘታቸው እና እስካን ማድረግ መቻላቸው በየቀኑ የመከታተል ስራ ተሰርቷል በ51 ኮምፒውተሮች አንቲ-ቫይረስ ኤጀንት ሶፍትዌር የመጫን ስራ ተሰርቷል ፤ 202 ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮች ያጋጠማቸው ቀላል እና ከባድ የሶፍትዌር እና የሃርድዌር ችግር ተጠግነው አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ፤ 104 ከባድ እና ቀላል ችግር የነበራቸው ፕሪንተሮች ተጠግነው አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርገዋል ፤ 51 ፎቶኮፒ ማሽኖች ከባድ እና ቀላል ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት እንዲሰጡ ሁነዋል ፤ የባለሞያ ድጋፍ የሚፈልጉ ዕቃዎች ግዢ ለማድረግ ከግዢ ባለሞያዎች ጋር በመሆን የመግዛት እና በመስፈርት መሰረት መሆናቸው የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል ፤ በዋናዉ መስሪያ ቤት ንብረት ክፍል ዉስጥ ከተከማቹ ዕቃዎች 10 ፕሪንተሮች ፣ ሃርዲስክ ፣ ካልኩሌተር እንዲወገዱ ተለይቷ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር የ ዳኝነት እና ዳኝነት ነክ የሆኑ ጉዳዮች ሪፖርት የፍ / ብሔር ጉዳዮች የስራ ክንውን በተመለከተ፡ልዩ ልዩ የፍ / ብሔር ክንውን table23.docx እልባት ያገኙ መዛግብቶች እድሜ ማጠቃለያ table24.docx
Slide 93
ከተያዘውየ 2015 ዓ.ም በጀት አመት ከሐምሌ 1/2014 - መጋቢት 30 ቀን 2015ዓ.ም በፍርድ ቤቱ ለፍርድ ቤት መር ማስማማትማዕከላትየቀረቡመዛግብትናየተገኘውውጤት ለአስማሚ የቀረቡ መዛግብት - 5,077 በስምምነት የተቋጩ መዛግብት - 791 ቀርበው ያልተስማሙ - 1,992 table 25.docx በፌዴራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት ደረጃ የጉዳዮች ፍሰት መመሪያ አተገባበር ብዛት በመቶኛ በ2015ዓ.ም.በ9ወራትበፌ/መ/ደ/ፍ/ ቤትእልባትያገኙመዛግብት ………65,475………….………..100% በመነሻጊዜእልባያገኙ …………………………………………………55,368………………..…84.56% በመካከለኛጊዜእልባትያገኙ …………………………………………4,901…...……………...…...7.48% በአጠቃላይጊዜእልባትያገኙ ………………………………………2,037……………………......3.11% በተወሰነላቸውጊዜውስጥእልባትያገኙ ……………………………62,476……………………..…95.41% ከተቀመጠውየጊዜገደብበላይእልባትያገኙ ………………………2,707………………………...4.13% በሂደት ላይ እያለ የጊዜ ገደብ ያለፈበት ………………………………………… 16 ማስታወሻ - የካ ምድብ ችሎት የመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም . ሪፖርት ያላቀረቡ በመሆኑ የምድብ ችሎቱ አፈጻጸም የተሰራው የ8 ወራት ብቻ ነው ፡፡ በምድብ ችሎት ደረጃ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር የ9 ወር አፈጻጸም አፈጻጸም table 26.docx
Slide 94
Con……………………. በዚህም መሰረት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍታብሔር ጉዳዮች ፍሰት መመሪያ መሰረት የምድብ ችሎቶች የ2015 ዓ.ም . የ9 ወር ደረጃ የሚከተለውን ይመስላል ፡፡ 1ኛ . ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ችሎት ……………………... 99.37% 2ኛ . ንግድና ኢንቨስትመንትምድብ ችሎት ………….…..98.87% 3ኛ . አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት …………….………….98.04% 4ኛ . አራዳ ምድብ ችሎት ……………..…………….…..97.72% 5ኛ . መናገሻ ምድብ ችሎት ……………………..…..…..97.24 % 6ኛ. ድሬዳዋ ምድብ ችሎት ……………………………..96.72% 7ኛ . የካ ምድብ ችሎት ………..…………………..……. 96.29% 8ኛ. ልደታ ምድብ ችሎት ………………………....……96.34% 9ኛ. አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት ………………….…..93.91% 10ኛ . ቦሌ ምድብ ችሎት …………..……………………92.47% 11ኛ . ንፋስ ስልክ ምድብ ችሎት ………………..……...91.54% 12ኛ. ቂርቆስ ምድብ ችሎት …..……………..……..…. 91.02% በጉዳዮች አይነት የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር አስተዳደር አፈጻጸም table27.docx
Slide 95
በ2015ዓ.ም በፌደራል የመጅመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ9 ወራት የስራ አፈፃፀም ወቅት የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ጠንካራ ጎኖች በንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት የሬጅስትራር ወረፋ ስርዓት ፣ ደረጃው የጠበቀ የኔትዎርክ ፣ የውስጥ የስልክ አገልግሎት ፣ የደህንነት ካሜራ ሲስተም ፣ የራንደም ኬዝ አሳይንመንት ሲስተም የቪድዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት ፣ የዲጅታል ሳይንኤጅ ሲስተም እና መዝገቦች ወደ ዲጄታል ፎረማት የመቀየር ስራ መጀመሩ እና ተግባራዊ መደረጉ የሲቪል ሰርቪስ የመረጃ ስርዓት ከሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በመተባበር ተግባራዊ መደረጉ፤ለ1700 ሰራተኞች የድሬዳዋ ምድብ ችሎት ጭምር የግል ማህደራቸው እንዴት ማየት እንደሚችሉና ፍቃድ እንዴት መጠየቅ እንዳለባቸው የማሳየት ስራ መሰራቱ የቋሚ ንብረት ወደ ኢፍሚስ ሲስተም የገባ በመሆኑ ቀጣይ ሥራዎቹ የማጥራት እና ሌሎች ስራዎችን ማለትም ወጪ ፣ የማዘዋወር ፣ የመረካከብ ፣ ስራ መሠራቱ አበረታች መሆኑ ፣ የኤሌክትሮኒክስ የመንግሥት ግዢ ስርዓት (e-GP) የተባለ መተግበሪያ / ዲጂታል ሲስተም ከንክኪ የጸዳ ፣ ወጪ ቆጣቢ ፣ ቀልጣፋ ፣ ግልጽ እና ዘርፉ ለሙስና ያለውን ተጋላጭነት የሚቀንስ መሆኑን አረጋጎጦ ተግባራዊ እየተደረ የሚገኝ መሆኑን ፡፡ ከሌሎች ተቋማት በቀዳሚነት በ EGP ግዥ ስርአት በመግባት ግዥዎች በኤሌክትሮኒክ መፈጸም መቻሉ ከባለድርሻ አካላት በመቀናጀት በርካታ ስልጠና ለዳኞች በጉባኤ ተሷሚዎች ለሰራተኞች መሰጠቱ የሶሻል ዎርክ ክፍል ከባለድርሻ አካላት በመቀናጀት ጥቃት ለደረሰባቸው ሀጻናት ድጋፍ እንዲሰጥመደረጉ የሁለገብ ጥገና ባለሙያዎችና ሹፌሮች የእረፍት ቀን ጨምሮ ስራ መሰራቱ አዳዲስ ሃሳቦችን ወደ ተቋሙ ለማምጣት መመከሩ ( ምሳሌ ፤- የውስጥ መፃፃፊያን በሚመለከት ፣ ኮሙኒኬሽን ስትራቴጂን በሚመለከት ፣ መድብል ፣ ቡክ ሌት ፣ ውዝፍ መዛግብትን መቀነስ የሚያስችል ስልት ዘርግቶ መተግበር ፤ አዳዲስ ሃሳቦችን ወደ ተቋሙ ለማምጣት መመከሩ ( ምሳሌ ፤- የውስጥ መፃፃፊያን በሚመለከት ፣ ኮሙኒኬሽን ስትራቴጂን በሚመለከት ፣ መድብል ፣ ቡክ ሌት ፣ …. ) በየቀኑ የሚገቡ የህትመት ውጤቶችን በተገቢው መልኩ የሚዲያ ሞኒተሪንግ ስራ መስራት መቻል ( በተለይም ህትመት ሚዲያዎች ላይ )፡፡ በዚህም በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተቋሙ ዙሪያ 30 ዘገባዎች የተሰሩ ሲሆን 8 (26.67%) በአሉታ ፣ 22(73.33%) በአዎንታ የተዘገቡ ናቸው ፡፡
Slide 96
Con………………………. በውስን በጀት እና በተጓደለ የሰው ሃይል የሚቀርቡ የዳኝነት ጥያቆዎችን በመቀበል ለመስራት ጥረት መደረጉና የተሻለ አፈፃፀም መኖሩ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ከሌሎች በጀት ዓመት እቅድ ዝግጅት ቀድሞ እስከ ግለሰብ ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱ የአስማሚ ክፍል በማደራጀት ዳኞች ጉዳዩን ከመረመሩ በኋላ በአስማሚ ሚያልቅ ከሆነ መዝገቡን ወደ አስማሚ በመምራት እዲያልቁ በማድረግ የማስማማትአገልግሎት አጠናክሮ በመጠቀም ጉዳዮች በመደበኛ የሚፈጅበትን ጊዜ ባጠረ መልኩ እንዲቋጭ ተደርጓል ፡፡ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ትግበራን በማጠናከር በተጠያቂነት በቅልጥፍና በጥራት መሰራቱ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሀገሪቱ ልዩ የሆነው የንግድና ኢንቨስትመንት 12ኛው ምድብ ችሎት በማደራጃት የተገነባው ህንጻ በማስመረቅ ተደራሽና ምቹ የስራ አካባቢ መፈጠሩ ( ለሌሎችም ሞዴል ምድብ ችሎት ሆኖ መሰራቱ ) አመራሩ ፣ የየምድብ ችሎቱ ተጠሪ ዳኞች ፣ ጉባኤ ተሿሚዎች ፣ ይሬክቶሬቶች አስተዳደር ሰራተኞች ለጋራ አላማና ተልዕኮ በአብሮነት ስራን ማከናወን ተቀናጅቶ የመስራት ባህል መዳበሩ የዳኞች ግለሰባዊ ፣ ውሳኔዊ ፣ ተቋማዊ ነፃነትን በማስከበር እንዲሰሩ መደረጉ የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ሠራተኞች ፣ የስራ ክፍል ኃላፊዎች የሽልማት እና ማበረታቻ ተግባር መከናወኑ በዳኞች የዕረፍት ጊዜያት ነሀሴ 2014 ዓ.ም እና መስከረም 2015 ዳኞች መደበኛ የዳኝነት ስራ እንዲሰሩ በማድረግ በርካታ መዛግብት እልባት የመስጠት ፣ በአጫጭር ቀጠሮ መዛግብትን የማብሰል እና ባክሎግ መዝገብ የመቀነስ ስራ መሰራቱ በርካታ ውዝፍ መዛግብትን የማጥራት የዘገዩ መዛግብትን እስረኛ ያለባቸውን እንዲሁም ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች በማስቀደም የመስራት እና በአጫጭር ቀጠሮ መዛግብትና የመቅጠርና የማስተናገድ ባህል እየዳበረ መምጣቱ ፍላጎትን መሰረት ያደረገ ህፃናት / ሴት ተከራከሪዎችን በምድብ ችሎቱ ባሉ የስነ ልቦና ባለሙያዎች በተለይ በቤተሰብ ችሎት የሚመጡ ባለጉዳዮችን በቂ የስነ ልቦና አገልግሎት ተሰቷል፤እዲሁም ለአቀመ ደካሞች ፤ ለነፈሰጡሮች ለአካል ጉዳተኞች ልዩ ትኩረት በመስጠት እንዲሰተናገዱ ተደርጓል ፡፡ ለዳኝነት ተመላሽ የፀደቀው በጀት በማነሱ ምክንያት ተጨማሪ በጀት ከገንዘብ ሚኒስቴር በማስፈቀድ በማምጣት ክፍያዎች በአግባቡ እንዲቀጥሉ መደረጉ ፡፡
Slide 97
Con……………………… ለውጪ ኦዲተሮች አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች በወቅቱ እና በአግባቡ አደራጅቶ በመስጠት እንዲሁም ለቀረቡ ግኝቶች ምላሽ መሰጠቱ በባለጉዳይ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ ሰንሰለቱን ጠብቆ ከደንበኞች አገልግሎት እስከ ተጠሪ ዳኛ እና አመራሩ ከሚመለከተው የስራ ከፍል እየተነጋገረ መፍትሄ መስጠት መቻሉና መስጠቱ ግልፅ ችሎት አጠቃቀም ለማሻሻል በየምድብ ችሎቶች ዳኞች በፕሮግራም በችሎት ማስቻላቸው እየተጠናከረ መምጣቱ እና የገልፅ ችሎት ክትትል መጠናከር ፡ የማያከብሩ ውስን ዳኞችን በአካል በመጥራት የማስጠንቀቅ ተግባር መከናወኑ የተሻለ የሚፈጸሙትን የመሸለም ተግባር መከናወኑ የሬጂስትራር የአንድ መስኮት አገልግሎት በተደራጀባቸው ምድብ ችሎቶች አሰራሩን የማጠናከር ስራ መሰራቱ እንዲሁም ባልነበራችወ የማደራጀት ተግባር መከናወኑ ( ለምሳሌ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ) እና ቂርቆስ ምድብ ችሎት ቀደም ሲል በተጠሪ ዳኞች ብቻ ሲሞላ የነበረው የዳኞች አመታዊ አፈፃፀም በራሳቸው ዳኞች ፣ በሌሎች የምድብ ችሎቱ ዳኞች ፣ በሰራተኞች ፣ በተጠሪ ዳኞችና በኢኒስፔክሽን ውጤት እንዲሞላና ሁሉም ዳኞች እንዲመዘኑ መደረጉ ፣ የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን በባህሪ ፣ በመዝገብ አፈፃፀም በቅሬታ መስተናገድ በስነ ምግባር መለየቱ ፡፡ አብዛኛው ዳኞች በኮምፒተር የመጻፍ ልምድ መዳበሩ ፡፡ በኦዲተር የሚሰጡ ግብአቶችን ወደ ተግባር በመለወጥ በአሁኑ ወቅት የሚሰጡ አስተያየቶች በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሳቸው በአፈጻጸም የታዩ ደካማ ጎኖች የደረጃ እድገትም ሆነ ቅጥር ባለመፈቀዱ የሚፈለገውን የሰው ኃይል ማሟላት ያልተቻለ ሲሆን ፣ ክፍተቱ እንዳይፈጠር በጊዜያዊነት አሸጋሽጐ ከማሰራት በተጨማሪ ቅጥር ወይም ደረጃ አድገት እንዲፈቀድልን ለሲቪል ሰርቪስ እንዲፈቀድልን በተደጋጋሚ በመጠየቅ 31 በቅጥር ፣ 3ዐ በደረጃ እድገት የማሟላት ሥራ መናወኑ ፡፡ በሞያተኛዉ ዘንድ የመንግስት የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ዘዴ ( ኢጂፒ ) ድርጅቶች ሲስተሙን ያለማወቅ ፣ ያለመረዳት ፣ አክብዶ ማየት ፣ መሰልቸት እስከመጨረሻው ተከታትሎ አለመሙላት አለመመዝገብ ችግር ለስራችን እንቅፋት ሆኖብናል ፡፡ የለውጥ ስራ ውይይት በተወሰኑ ክፍሎች መቆራረጥ መኖሩ ምክንያቱም በስራ መብዛት
Slide 98
Con………………………… የሁለገብ ጥገና ስራው በተፈለገው ልክ ስራ አለመሰራቱ ምክንያቱም በቦሌ ምድብ ችሎት በአቃቂ ምድብ ችሎት እና ኮልፌ ምድብ ችሎት የሰው ሀይል እጥረት በመኖሩ የዴስክ ቶፕ ኮምፒዩተር እና ፕሪንተር እጥረት በመኖሩ ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት መቸገር አንዳንድ ሠራተኞች ከግንዛቤ እጥረት በሚመስል በጊዜ ሰሌዳው መሠረት የተሰሩ ስራዎችን በአግባቡ እና በወቅቱ ያለመመዝገብ እና ሲጠየቁ ተገቢውን መረጃ ፈጥኖ ያለመስጠት ችግር መኖር ፤ ጋራዥ የገቡ ተሸከርካሪዎችን በተፈለገው ልክ ክትትል ያለማድረግ ምክንያቱም ባለሙያ እጥረት በመኖሩ ጥቂት ዳኞች አልፎ አልፎ የተለያዩ ምክንያቶችን በመግለጽ በግልጽ ችሎት ያላማስቻላቸው ፡፡ ያጋጠሙ ችግሮች ከችሎቶች የሚመጡ የአስተርጓሚ ይመደብ ትዕዛዝ ምላሽ ለመስጠት አስተርጓሚዎችን የማፈላለግ ስራ የሚሰራ ቢሆን አንድ አንድ የቋንቋ አስተርጓሚዎች ለምሳሌ ከሀገር ውስጥ እንደ ኑዌርኛ እንዲሁም ከውጪ ሀገር የቱርክ ፤ ጣልያኝኛ እና ፈረንሳይኛ ቋንቋ አስተርጓሚዎችን ግን ፈልጎ ማግኘት አልቻለም ለተለያዩ ተቋማት የሚላኩ ደብዳቤዎች አድራሻቸው የማይታወቁ መሆናቸዉ በህጻናት ፍትህ ጽ/ ቤት የሚሠጡ የካውንስሊንግ ፣ የማቀራረብ፣የማስማማት አገልግሎቶች አለመሠጠታቸው በኬዞች ላይ መዘግየትና መስተጓጎል የውሳኔ አስተያየት መስጠት ላይ መቸገር በማህበራዊ ሳይንስ ስራ ክፍል አማካኝነት የሚሰሩ የማስማማት ስራ በባለሙያ እጥረት መቋረጡ የዳሰሳ ጥናት አደርግባቸዋለሁ ብሎ ካቀዳቸው ሁለት ጥናቶች ከፕሮፖዛል ዝግጅት በላይ ሊቀጥሉ አለመቻሉ
Slide 99
Con………………….. በህጻናት ፍትህ ጽ/ ቤት የሚሠጡ የካውንስሊንግ ፣ የማቀራረብ፣የማስማማት አገልግሎቶች አለመሠጠታቸው በኬዞች ላይ መዘግየትና መስተጓጎል የውሳኔ አስተያየት መስጠት ላይ መቸገር በዋናው መልዕክት ክፍል የሚወጡ የተለያዩ መልዕክቶችን ለማድረስ ባለው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት እጥረት ማጋጠሙ በጀት በቶሎ ያልተለቀቀ በመሆኑ የፖስተኞች ትኬት በወቅቱ ባመገዛቱ የተለያዩ መለዕክቶችን ለሚመለከታቸው አካላት በሚፈለው ደረጃ ለመላክ መቸገር ፤ በልደታ ምድብ ችሎቱ ከሚገኙት እዝባር መዝገብ ቤቶች ውስጥ ሁለቱ ጣራቸው በጣም ያረጀ በመሆኑ በመዝገቦቹ ላይ ውሀ እየገባ መሆኑ ተገልፆ ለጠቅላላ አገልግሎት ክፍል ጥገና እንዲደረግ የተጠየቀ ቢሆንም ጥገናው ያልተሰራ ችግሩ አስከአሁን ያልተቀረፈ መሆኑ ፤ ከችሎት ጸኃፊ ወደ መዝገብ ቤት ገቢ የሚደረጉ መዝገቦች ውሳኔ ግልባጭ፣ዋስትና ተመላሽ ተሰርቶ ወጪ ሳይደረግ ገቢ በማድረጋቸው ምክንያት ከፍተኛ የስራ ጫና መፈጠሩ በክፍሉ የካሜራ እና የኤዲቲንግ ባለሙያ ካለመኖራቸው በባሰ መልኩ የካሜራ መብራት ባለመኖሩ ስራዎች ጥራትና ውጤታማነት ላይ እንቅፋት ፈጥሯል ፤ የሰራተኛ ፍልሰትና ፣ የቢሮ እጥረት መኖሩ የረዳት ዳኞች መልቀቅና በከፍተኛ ሁኔታ ቁጥር ማነስ ፤ ከነሐሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ የኢንተርኔት ባንኪንግ ላይ ችግር በማጋጠሙ ምክንያት ክፍያዎችን መክፈል የተወሰኑ ችግሮች ማጋጠማቸው ፡፡ በፖስ ማሽን የዋስትናን ማስያዝ እንደሚቻል ተገልፆ የተጀመረ ቢሆንም የተለያዩ ችግሮች ማጋጠሙ 1.ደረሰኙ ቲቲ ቁጥር የማይሰጥ መሆኑ 2.ብሩን ከቆረጠ ቡሃላ ደረሰኝ ቶሎ የማይሰጥ መሆኑ 3.ኤትኤሙ የታሳሪው ካልሆነ መቀበል አለመቻሉ ከየም / ችሎቶች የዳኛ ትዕዛዞች ከባለጉዳይ መታወቂያ ስም ጋር ያለመመሳሰል የአስተዳደር መዝገብ ቤት እና የፎቶ ኮፒ ማሽን በመበላሸቱ ምክንያት ገቢ የሚሆኑ ደብዳቤዎችና ወጪ የሚሆኑ ደብዳቤዎች ኮፒ አድርጎ ለመረጃነት ማስቀመጥ በመቸገራችን በስራችን ላይ እንቅፋት መሆኑ ሌላ ክፍል በመሄድ ኮፒ ማድረግ እንዲሁም እንዲሰራ የማድረግ ስራ ተሰርቷል ፡፡ የሰራተኞች መተዳደሪያ ደንብ በሚመለከተው አካል ያለመጽደቅ ተደጋጋሚ የሰራተኞች የስልጠና ፡ የመዋቅር ፡ የደሞዝ እና የጥቅማ ጠቅም ጠያቄዎች በተቋሙ ብቻ መመለስ ያለመቻሉ
Slide 100
Con…………………. ከሲቪል ሰሪቪስ ኮሚሽን እና የሰው ኃይል እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ ያጋጠሙ የገንዘብ ሚኒስቴር የሰራተኛ ቅጥር በመታገዱ የሰራተኛ እጥረት በቅጥርና እድገት ለመቅረፍ አለመቻሉ ረዥም እድሜ ያስቆጠሩ ሰነዶችን የማስወገድ ስራ ተከታትሎ ተፈፃሚ እንዲሆን ያለመደረጉ የባለሙያ እጥረት በተለይም የማህራዊ ሳይንስ ባለሙያ (social workers ፡ ትራንስክራየቨር ፡ ሴክረተሪ ፡ የፋየናንስ ባለሙያ ችሎት ጸሃፊ በስራ ላይ ክፍተት መፈጠሩ የሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ባለመረዳትና በመዘንጋት በሀገሪቱ የተፈጠረውን የኑሮ ጫና ከደሞዝ ማነስ ጋር በማያያዝ የአስተዳደር ሰራተኛው የስራ ተነሳሽነት መቀዛቀዝና ከፍተኛ ምሬት ማሰማት የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች የአስተርጓሚ ችግሮች ለመቅረፍ የተጠየቁትን አስተርጓሚዎች ፍርድ ቤት ከሚሰሩ ፖሊሶች እና ሌሎች ግለሰቦች በማፈላለግ ለመመደብ ተሞክሯል ፡፡ ውዝፍ መዛግብት ያለባቸውን ችሎቶች በመከታተል በየጊዜው ትኩረት በመስጠት ዳኛንና መዝገብን የማጣጠን ፣ የምርመረ መዛግብት እንዲለዩ በማድረግ ለዳኞች በማከፋፈል እንዲሰሩ ማድረግ ፣ ረዳት ዳኞችን አዛውሮ በመመደብ፣እንዲሰራ መደረጉ የሰራተኛ እጥረት ያለባቸውን ክፍሎች ባሉት ሰራተኞች በጊዜያዊነት ደርበው ስራው ደርበው እንዲሰሩ መደረጉ፣ከፍተኛ እጥረት ያለባቸው ክፍሎች በትርፍ ሰአት ክፍያ በትርፍ ቀናት ስራዎች እንዲሰሩ መደረጉ ለዝቅተኛ ደሞዝተኛ እና ህፃናት ልጆች (ከ3 ዓመት በታች ) ላላቸው ድጋፍ በማፈላለግ እገዛ በመደረጉ ለግዥ ባለስልጣን ለባንኮች እና ለገንዘብ ሚኒስቴር ደብዳቤ በመፃፍ ስለ ማሽኑ እና ኢንተርኔት ባንኪንግ እንዲሁም EGP አተገባበር ጋር ያሉት ችግሮች እንዲስተካከል በደብዳቤ በመጠየቅ ያጋጠሙ ችግሮች እንዲፈታ መደረጉ ተጨማሪ የህፃናት ማቆያዎችን በማደራጀት ህፃናት ልጆች ላላቸው ሰራተኞች ተቋማዊ እገዛ ማድረግ መቻሉ እና በልዩ ሁኔታ ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የህፃናት ሞግዚት ቅጥር በማስፈቀድ ቅጥር መከናወኑ እና ተጨማሪ ቅጥር እየተከናወነ መሆኑ
Slide 101
Con……………. ሀገራዊ ሁኔታን በማስረዳት ሰራተኛው በስራው ላይ ለትኩረት እንዲሰጥ የማድረግ የመከታተልና የመደገፍ ተግባር ተከናውኗል ፡፡ የመረጃ ክፍል የአንድ መስኮት የሬጅስትራር አገልግሎት ክትትልና ድጋፍ መደረጉ የተቋሙን የሰው ሃይል እጥረት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በተደጋጋሚ በአካል በደብዳቤ በስልክ ጭምር በማሳወቅ በልዩ ሁኔታ ቅጥር እና እድገት እንዲፈቀድ በሌሎች ተቋማት በዝውውር እንዲሰጥ መደረጉ የተቋሙን የበጀት ችግር ለሟሟላት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ ተሰርቷ ፡ የዳኝነት ተጠያቂነት በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሰራ የነበረ ቢሆንም በበለጠ እንዲደራጅ በማድረግ በኦንስፔክሽን ክፍል የማጥራት ምድቦችን የመከታተለ ፤ ተግባር መከናወኑ ችግሮችን በአካል በመከታተል የህብረተሰቡን ጥያቄዎችን እንዲፈቱ የማድረግ ለቅሬታዎች ወቅታዊ ምላሽ የመስጠት ወቅታዊ ማስተካከያዎችን የማድረግ ተግባር ተከናወኗል ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች የፍርድ ቤቱን የሰው ኃይል በተለይ አስተዳደር ሰራተኛውን ፍርድ ቤቱ በራሱ እንዲያስተዳድር ምክር ቤቱ በጸደቀው አዋጅ 1234/13 መሰረት የሰራተኛ መተዳደሪያ ደንብ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ እየተደረገ ያለን ግፊት ማጠናከር የሰራተኛ እጥረት ያለባቸው የስራ መደቦች እንዲሟሉ ተጨማሪ ግፊት ማድረግ የህፃናት ማቆያ ማዕከል ባልተጀመረላቸው በቀሪ ፣ ኮልፌ ፣ መናገሻ ምድብ ችሎት ቢደራጅ በቀሪ ውስን በጀት ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ ስራዎች ካፍቴሪያ ፡ የመጸዳጃ ፡ የፈሳሽ ማስወገጃ ጥገና ትኩረት መስጠት ከቀሪው በጀት አመት EGP አሰራር ላይ በተሰጠ መፍትሄ ግዥዎችን በወቅቱ ማከናወን እና ተደራሽ ማድረግ የዳኝነት ተጠያቂነት ላይ በተቀመጠው ስትራቴጂ መሰረት በአዲስ ከተደራጀው ኢንስፔክሽን ጋራ ጥቆማ በሚቅርቡ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መስራት ከአመታዊ እቅድ ያልተከናወኑ ተግባራትን በመለየት ትኩረት በመስጠት መፈጸም
Slide 102
ማጠቃለያ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሃምሌ 1/2014 ዓ/ም እስከ መጋቢት 30/2015 ዓ/ም በጀት ዓመት ድረስ የ2015 ዓ.ም ዕቅድን መነሻ በማድረግ ከሁሉም ምድብ ችሎቶችና ስራ ክፍሎች የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን በመቀበልና በማጠናቀር በዕቅድ የተያዙ ቁልፍ የውጤት መስኮች፤ስትራቴጂያዊ ግቦች እና ዋና ዋና የተከናወኑ ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች ፤ የታዩ ጥንካሬዎች፤ውስንነቶች፤ያጋጠሙ ችግሮች፤የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች፤ለቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች እንዲሁም የዳኝነት ዘርፍ የመዛግብት አፈጻጸም በጉዳይ አይነት የያዘ የበጀት ዓመቱ 9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ተዘጋጅቶ ቀርቧል ፡፡ ሪፖርቱን ያዘጋጀው ኃላፊ ስም ሪፖርቱን ያረጋገጠው ኃላፊ ስም ፊርማ …………………… ፊርማ …………………… ቀን መጋቢት /2015 ዓ.ም ቀን መጋቢት /2015 ዓ.ም
Slide 103
አመሰግናለሁ
Tags
work
Categories
General
Download
Download Slideshow
Get the original presentation file
Quick Actions
Embed
Share
Save
Print
Full
Report
Statistics
Views
5
Slides
103
Age
77 days
Related Slideshows
22
Pray For The Peace Of Jerusalem and You Will Prosper
RodolfoMoralesMarcuc
33 views
26
Don_t_Waste_Your_Life_God.....powerpoint
chalobrido8
36 views
31
VILLASUR_FACTORS_TO_CONSIDER_IN_PLATING_SALAD_10-13.pdf
JaiJai148317
33 views
14
Fertility awareness methods for women in the society
Isaiah47
30 views
35
Chapter 5 Arithmetic Functions Computer Organisation and Architecture
RitikSharma297999
29 views
5
syakira bhasa inggris (1) (1).pptx.......
ourcommunity56
30 views
View More in This Category
Embed Slideshow
Dimensions
Width (px)
Height (px)
Start Page
Which slide to start from (1-103)
Options
Auto-play slides
Show controls
Embed Code
Copy Code
Share Slideshow
Share on Social Media
Share on Facebook
Share on Twitter
Share on LinkedIn
Share via Email
Or copy link
Copy
Report Content
Reason for reporting
*
Select a reason...
Inappropriate content
Copyright violation
Spam or misleading
Offensive or hateful
Privacy violation
Other
Slide number
Leave blank if it applies to the entire slideshow
Additional details
*
Help us understand the problem better